Apostle Samuel Shirango

Apostle Samuel Shirango Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Apostle Samuel Shirango, Religious organisation, Mbombela.

መጽሐፍ  ቅዱሳዊ ልግስና ከተረዳን ማንንም የመለወጥ ሃይል አለው። ይህ ወጣት መጋቢ (Pastor) ስለ ልግስና ከዚህ በፍት የነበረውን መረዳት አሁን እየወሰደ ካለው (Theology of gen...
13/07/2026

መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልግስና ከተረዳን ማንንም የመለወጥ ሃይል አለው። ይህ ወጣት መጋቢ (Pastor) ስለ ልግስና ከዚህ በፍት የነበረውን መረዳት አሁን እየወሰደ ካለው (Theology of generosity) ፈጽሞ እነደቀየረውና እውነተኛ መረዳት መድረሱ ከአንደበቱ ሰምተናል። ከህግ ፣ ከግዴታ፣ እና ብሰጥ መልሼ አገኛለሁ ከምል አስተሳሰብ የጸዳ እና የእግዚአብሔርን ባህሪይ በማንጸባረቅ እለት ተእለት ከሕይወታችን የሚመነጭ የፍቅርና የርህራሄ አገልግሎት ነው። እግዚአብሔር ራሱ የለጋሰልን:-
1) አምሳሉን
2) እስትንፋሱን
3) የፈጠራቸውን ነገሮች ሁሉ
4) ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን ነው። በመሆኑም ልግስና የእግዚአብሔር ባህሪይ መሆኑን በመረዳት አሁን ያለውን የአለምን እጦት እና የሰው ልጆችን የእጦት መከራ ማሸነፍ የምንችለው በምንም የማይገደበውን የእግዚአብሔርን ባህርይ በመጋራት ለሌሎች በረከት እንድንሆን የክርስቶስ ፍቅር ግዴታ አለብን።
ተባረኩ።

13/07/2026

መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልግስና ከተረዳን ማንንም የመለወጥ ሃይል አለው። ይህ ወጣት መጋቢ (Pastor) ስለ ልግስና ከዚህ በፍት የነበረውን መረዳት አሁን እየወሰደ ካለው (Theology of generosity) ፈጽሞ እነደቀየረውና እውነተኛ መረዳት መድረሱ ከአንደበቱ ሰምተናል። ከህግ ፣ ከግዴታ፣ እና ብሰጥ መልሼ አገኛለሁ ከምል አስተሳሰብ የጸዳ እና የእግዚአብሔርን ባህሪይ በማንጸባረቅ እለት ተእለት ከሕይወታችን የሚመነጭ የፍቅርና የርህራሄ አገልግሎት ነው። እግዚአብሔር ራሱ የለጋሰልን:-
1) አምሳሉን
2) እስትንፋሱን
3) የፈጠራቸውን ነገሮች ሁሉ
4) ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን ነው። በመሆኑም ልግስና የእግዚአብሔር ባህሪይ መሆኑን በመረዳት አሁን ያለውን የአለምን እጦት እና የሰው ልጆችን የእጦት መከራ ማሸነፍ የምንችለው በምንም የማይገደበውን የእግዚአብሔርን ባህርይ በመጋራት ለሌሎች በረከት እንድንሆን የክርስቶስ ፍቅር ግዴታ አለብን።
ተባረኩ።

13/07/2026

በአድስ አበባ በነበሩን አምስት የስልጠና ቀናት በመዳን ድምጽ የወንጌል አገልግሎት አስተባባሪነት ከተለያዩ ክልሎች 33 ፓስተሮችና የወንጌል መልእክተኞች ስልጠናውን ወስደው የተመረቁ ስሆን የእግዚአብሔር መንፈስ በአስደናቅ ሁኔታ ሕይወታቸውን የቀየረበትን ምስክርነት መስማት ለእግዚአብሔር ክብር እንድንሰጥ ምክንያት ሆኖልናልና አመስግኑት።
በመከራና በጭንቀት ውስጥ ሆነን የተላክንበትን ማድረግ ችለናልና ክብር ለርሱ ይሁን።

08/07/2026

ሌላው የወጣት አገልጋዮች ቡድን ስለ ስነመለኮታዊ ልግስና ስልጠና በመውሰድ ላይ የሚገኙ ልግስና በመንፈስ-በነፍስና-በሥጋ ሰንሰለታዊ አሰረር እንዴት እንደምሠራ ተወያይተው የሰጡት ሀሳብ:- በእግዚአብሔር መንፈስ መመራት የእግዚአብሔርን ሀሳብ ለማገልግል ነው። በስጋ ሀሳብ መመራት ደግሞ ምድራዊውን ምኞት ለማሟላት ነው። ቤተክርስቲያን የክርስቶስ ለመሆኑዋ ማረጋጋጫው በእግዚአብሔር መንፈስ መመራት ነው። የነፍስ ፈቃድ በሥጋ ምኞት ላይ ከሆነ የእግዚአብሔር መንፈስ አይጋፋም። ነገር ግን ይወቅሳል ፣ ይናገራል፣ ባለቤቱ ፈቃደኛ ከሆነ ያስተምራል እንድሁም አቅጣጫ ያስይዛል።ካልሆነ ግን የነፍስ ሰላም ተወስዶ እርካታ የሌለበት አገልግሎት ይሆናል። በመሆኑም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልግስና በእግዚአብሔር መንፈስ በመመራት በነፍስ ፈቃደኝነት በሥጋዊ ማንነት ተግባራዊ የሚሆን የክርስቲያኖች ባህሪይ ነው።

08/07/2026

በቱሉ ድምቱ እየተደረገ ባለው ስልጠና ሠልጣኞች የውይይት ውጤት እያቀረቡ ካሉት የአንድኛው ቡድን ርፓርት ነው። ልግስና በስጋ ፍላጎት የምጀምር ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ አመራር በነፍስ መቀበል እና በስጋ ተግባራዊ ማድረግ ላይ የተመሠረተ የፍቅር ሥራ መሆኑን እያብራራች ነው።

ከትናንት ሰኞ ጀምሮ እስከ ፍታችን አርብ 10/07/2026 ቀን ድረስ ለአምስት ቀናት ከኦሮሚያ ፣ ቤንሻንጉል ክልል፣ ሐመር፣ ከጅንካ፣ ከወሊሶ፣ ከዙዋይና ከቡታጅራ በመዳን ድምጽ የወንጌል አገ...
07/07/2026

ከትናንት ሰኞ ጀምሮ እስከ ፍታችን አርብ 10/07/2026 ቀን ድረስ ለአምስት ቀናት ከኦሮሚያ ፣ ቤንሻንጉል ክልል፣ ሐመር፣ ከጅንካ፣ ከወሊሶ፣ ከዙዋይና ከቡታጅራ በመዳን ድምጽ የወንጌል አገልግሎት አማካይነት ወደ አ/አ ለመጡት 33 ቁልፍ ወጣት ፓስተሮች ስነመለኮታዊ ልግስና ስልጠና እየወሰዱ ስላለ ጸልዩላቸው። እግዚአብሔር በስራ ላይ ነው።

Address

Mbombela

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 17:00

Telephone

+27760904710

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Apostle Samuel Shirango posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Apostle Samuel Shirango:

Shortcuts

Share