Apostolic Church of Rustenburg South Africa

Apostolic Church of Rustenburg South Africa we only baptize in the name of jesus.

08/02/2026

ቅዱስ መንፈስህን ከእኔ አትውሰድበኝ።

ይህ አነጋገር ዳዊት በፀሎት መንፈስ ከአምላኩ ጋር የተነጋገረበት ቃላት በመሆኑ ይታወቃል እኛም ዛሬ እንዲህ እንላለን:- ከፊትህ አትጣለኝ፥ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ።
መዝሙር 51:11

የሃማኖት ዋናው ክፍፍል አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ የተለያዩ አካል ናቸው የሚል እና አንድ ነው የሚል ስሆን የተለያዩ ናቸው የሚሉት መንፈስ ቅዱስ ራሱ እግዚአብሔር ነው የራሱ አካል አለ የሚል አቋም ያላቸው ናቸው።

በዚህ ክፍል ዳዊት :-ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ። ስል
1ኛ ማነው የመንፈሱ ባለቤት የምወስደው ?
2ኛ እግዚአብሔር እግዚአብሔርን ይወስዳል ?

መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ሁለተኛ ከእግዚአብሔር የተለየ አካል የያዘ አምላክ አይደለም።

ከሁሉ በላይ የሆነው የመንፈሱም የልጁም ባለቤት የሆነው አንድ አምላክ አብ አለን ፤የእግዚአብሔር መንፈስ የእግዚአብሔር ልጅ በመባል መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው ምክንያት #የ የሚል ቅጥያ ባለቤትነት ገላጭ ሆኖ ይገኛል።

ለእግዚአብሔር መንፈስ ያለው አመለካከት በትክክል በመረዳት እስከ ኢየሩሳሌም እንደ ዳዊት ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ እያለን እንኑር።

የእግዚአብሔር ቃል እንደሚናገረው በ ቅንነት ቃሉን በመማር እና በማወቅ እንድንኖር ያ የእሥራኤል አምላኩ አንዱ ይርዳን።
አሜን
ወንድማችሁ ነኝ

08/02/2026

/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ እና ባለቤታቸው የመከላኪያ ከፍተኛ አመራር ጀነራል ሀብታሙ ጥላሁን በሆሳዕና ቸገኝተዋል ክብር ለኢየሱስ ይሁን

08/02/2026

የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሰበካ ኮንፈረንስ በሆሳዕና እናት አጥቢያ እየተካሄደ ያለውን ኮንፈረንስ በቴሌግራም ቻናላችን በድምፅ መከታተል ትችላላችሁ::
ሊንክ ኮሜንት ስር ታገኛላችሁ::

08/02/2026
08/02/2026
08/02/2026
08/02/2026
24/01/2026

የ35ኛው ዋራ-ቤቴል ጉባኤ እነሆ በቅርቡ 🚗🚗🚗🚗🚘🚘🚘🚘🛻🛻🛻🛻🛴🛴🛴🚎🚎🚎አንድ አምላክ

Mi Ru

24/01/2026

Address

River Street 34
Bothaville
9660

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Sunday 09:00 - 17:00

Telephone

+27610101041

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Apostolic Church of Rustenburg South Africa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share