08/12/2026
ከፊታችን ባለው ሐሙስ በሚኖረን የአምልኮ አገልግሎታችን በፍቅር ተጋብዘዋል!
ኑ! በጌታ ፊት እንሰብሰብ፤ እርሱን እናምልክ፣ ቃሉን እንስማ፣ በአንድነትም እንጸልይ።
🗓 ሐሙስ ( Thursday)
🇪🇹 ኢትዮጵያ፦ 5:00 ምሽት (11:00 PM)
🇺🇸 EST፦ 4:00 PM
📍 በTikTok Live 👇
ቤተሰቦቻችሁን ወዳጆቻችሁንና የምታውቋቸውን ሁሉ በመጋበዝ ይህን የበረከት ጊዜ እንዲካፈሉ ያድርጉ።
“ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በተሰበሰቡበት ስፍራ እኔ በመካከላቸው እገኛለሁ።”
— ማቴዎስ 18፥20