06/07/2026
✝️⛪️◈⛪️ ✝️✝️⛪️◈⛪️ ✝️✝️⛪️◈⛪️ ✝️
እሁድ፣ ግንቦት፣ ፴ ፪ሺ፲፰Sunday, June 7, 2026
መዝሙር ወረደ መንፈስ ቅዱስ (ከጰራቅሊጦስ የመጀመሪያው ሰንበት)
መዝሙሩ በላይ ቤት ዐርገ እምኀቤሆሙ ነው በታችቤቱ ግን ወረደ መንፈስ ቅዱስ ስለሆነ ሊለወጥ ይችላል።
ለላይቤቱ ምስባክ "ዐረገ ውስተ አርያም… " መዝ ፷፯፥፲፰ ይሆናል ወንጌሉም ዮሐ ፲፬፣፩ "ኢይደንግጽክሙ ልብክሙ… " የሚለውን መነሻ ያደርጋል
የእለቱ ወ ንጌል
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14
ቁ 22-ፍጻሜ
ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ፤
የዕለቱ ምስባክ፦
ልበ ንጹሐ ፍጥር ሊተ እግዚኦ፤
መንፈሰ ርቱዐ ሐድስ ውስተ ከርሥየ፤
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ። መዝ ፶፥፲
ትርጕም፦
አቤቱ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፤
የቀናውን መንፈስ በውስጤ አድስ፤
ከፊትህ አትጣለኝ።
ምሥጢር፦
አቤቱ ንጹሕ ልቡናን ፍጠርልኝ ሌላ ልብ ፍጠርልኝ ማለቱ አይደለም ያንኑ ከኃጢአት ንጹሕ አድርግልኝ ሲል ነው።አንድም እንደገናማ ሲፈጥር ይኖራልን ብሎ ይግለጠው።
ልበ ያለውን መንፈሰ፤ ንጹሐ ያለውን ርቱዐ፤ ፍጥር ያለውን ሐድስ ብሎ ገለጠው ልቡናየን በእውቀት አድስልኝ።
ከገጸ መዓትህ የተነሣ በመከራው አትጣለኝ። አንድም ከባለሟልነት እንዳወጣኸኝ አትቅር።
✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞
እሁድ፣ ግንቦት፣ ፴ ፪ሺ፲፰Sunday, June 7, 2026
መዝሙር ወረደ መንፈስ ቅዱስ (ከጰራቅሊጦስ የመጀመሪያው ሰንበት)
መዝሙሩ በላይ ቤት ዐርገ እምኀቤሆሙ ነው በታችቤቱ ግን ወረደ መንፈስ ቅዱስ ስለሆነ ሊለወጥ ይችላል።
ለላይቤቱ ምስባክ "ዐረገ ውስተ አርያም… " መዝ ፷፯፥፲፰ ይሆናል ወንጌሉም ዮሐ ፲፬፣፩ "ኢይደንግጽክሙ ልብክሙ… " የሚለውን መነሻ ያደርጋል
የእለቱ ወ ንጌል
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14
ቁ 22-ፍጻሜ
ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ፤
የዕለቱ ምስባክ፦
ልበ ንጹሐ ፍጥር ሊተ እግዚኦ፤
መንፈሰ ርቱዐ ሐድስ ውስተ ከርሥየ፤
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ። መዝ ፶፥፲
ትርጕም፦
አቤቱ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፤
የቀናውን መንፈስ በውስጤ አድስ፤
ከፊትህ አትጣለኝ።
ምሥጢር፦
አቤቱ ንጹሕ ልቡናን ፍጠርልኝ ሌላ ልብ ፍጠርልኝ ማለቱ አይደለም ያንኑ ከኃጢአት ንጹሕ አድርግልኝ ሲል ነው።አንድም እንደገናማ ሲፈጥር ይኖራልን ብሎ ይግለጠው።
ልበ ያለውን መንፈሰ፤ ንጹሐ ያለውን ርቱዐ፤ ፍጥር ያለውን ሐድስ ብሎ ገለጠው ልቡናየን በእውቀት አድስልኝ።
ከገጸ መዓትህ የተነሣ በመከራው አትጣለኝ። አንድም ከባለሟልነት እንዳወጣኸኝ አትቅር።
✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞
እሁድ፣ ግንቦት፣ ፴ ፪ሺ፲፰Sunday, June 7, 2026
መዝሙር ወረደ መንፈስ ቅዱስ (ከጰራቅሊጦስ የመጀመሪያው ሰንበት)
መዝሙሩ በላይ ቤት ዐርገ እምኀቤሆሙ ነው በታችቤቱ ግን ወረደ መንፈስ ቅዱስ ስለሆነ ሊለወጥ ይችላል።
ለላይቤቱ ምስባክ "ዐረገ ውስተ አርያም… " መዝ ፷፯፥፲፰ ይሆናል ወንጌሉም ዮሐ ፲፬፣፩ "ኢይደንግጽክሙ ልብክሙ… " የሚለውን መነሻ ያደርጋል
የእለቱ ወ ንጌል
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14
ቁ 22-ፍጻሜ
ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ፤
የዕለቱ ምስባክ፦
ልበ ንጹሐ ፍጥር ሊተ እግዚኦ፤
መንፈሰ ርቱዐ ሐድስ ውስተ ከርሥየ፤
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ። መዝ ፶፥፲
ትርጕም፦
አቤቱ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፤
የቀናውን መንፈስ በውስጤ አድስ፤
ከፊትህ አትጣለኝ።
ምሥጢር፦
አቤቱ ንጹሕ ልቡናን ፍጠርልኝ ሌላ ልብ ፍጠርልኝ ማለቱ አይደለም ያንኑ ከኃጢአት ንጹሕ አድርግልኝ ሲል ነው።አንድም እንደገናማ ሲፈጥር ይኖራልን ብሎ ይግለጠው።
ልበ ያለውን መንፈሰ፤ ንጹሐ ያለውን ርቱዐ፤ ፍጥር ያለውን ሐድስ ብሎ ገለጠው ልቡናየን በእውቀት አድስልኝ።
ከገጸ መዓትህ የተነሣ በመከራው አትጣለኝ። አንድም ከባለሟልነት እንዳወጣኸኝ አትቅር።
✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞