Sunday Service, Debre Genet Kidist Dingil Mariyam EOTC San Antonio, TX

Sunday Service, Debre Genet Kidist Dingil Mariyam EOTC San Antonio, TX This page is created and hosted by Dingil Mariyam Ethiopian Orthodox Tewahedo church . Service like: Liturgy, hymns and preaching.

The purpose of this page is to share service provided every Sunday services online.

06/14/2026

✝️⛪️◈⛪️ ✝️✝️⛪️◈⛪️ ✝️
እሁድ፣ ሰኔ፣ ፯ ፪ሺ፲፰Sunday, June 14, 2026
የእለቱ ወንጌል
የዮሐንስ ወንጌል
ምዕራፍ 16:1-17
✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞

06/10/2026
06/08/2026

✝️⛪️◈⛪️ ✝️
ምስጉን ነህ አንተ
===========
ምስጉን ነህ አንተ እስከ ዘለአለም /3/
እስከ ዘለአለም አማኑኤል
እስከ ዘለአለም መድኃኔአለም
✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞

06/07/2026

✝️⛪️◈⛪️ ✝️✝️⛪️◈⛪️ ✝️✝️⛪️◈⛪️ ✝️
እሁድ፣ ግንቦት፣ ፴ ፪ሺ፲፰Sunday, June 7, 2026

መዝሙር ወረደ መንፈስ ቅዱስ (ከጰራቅሊጦስ የመጀመሪያው ሰንበት)
መዝሙሩ በላይ ቤት ዐርገ እምኀቤሆሙ ነው በታችቤቱ ግን ወረደ መንፈስ ቅዱስ ስለሆነ ሊለወጥ ይችላል።

ለላይቤቱ ምስባክ "ዐረገ ውስተ አርያም… " መዝ ፷፯፥፲፰ ይሆናል ወንጌሉም ዮሐ ፲፬፣፩ "ኢይደንግጽክሙ ልብክሙ… " የሚለውን መነሻ ያደርጋል
የእለቱ ወ ንጌል
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14
ቁ 22-ፍጻሜ

ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ፤

የዕለቱ ምስባክ፦
ልበ ንጹሐ ፍጥር ሊተ እግዚኦ፤
መንፈሰ ርቱዐ ሐድስ ውስተ ከርሥየ፤
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ። መዝ ፶፥፲

ትርጕም፦

አቤቱ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፤
የቀናውን መንፈስ በውስጤ አድስ፤
ከፊትህ አትጣለኝ።

ምሥጢር፦

አቤቱ ንጹሕ ልቡናን ፍጠርልኝ ሌላ ልብ ፍጠርልኝ ማለቱ አይደለም ያንኑ ከኃጢአት ንጹሕ አድርግልኝ ሲል ነው።አንድም እንደገናማ ሲፈጥር ይኖራልን ብሎ ይግለጠው።
ልበ ያለውን መንፈሰ፤ ንጹሐ ያለውን ርቱዐ፤ ፍጥር ያለውን ሐድስ ብሎ ገለጠው ልቡናየን በእውቀት አድስልኝ።
ከገጸ መዓትህ የተነሣ በመከራው አትጣለኝ። አንድም ከባለሟልነት እንዳወጣኸኝ አትቅር።
✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞
እሁድ፣ ግንቦት፣ ፴ ፪ሺ፲፰Sunday, June 7, 2026

መዝሙር ወረደ መንፈስ ቅዱስ (ከጰራቅሊጦስ የመጀመሪያው ሰንበት)
መዝሙሩ በላይ ቤት ዐርገ እምኀቤሆሙ ነው በታችቤቱ ግን ወረደ መንፈስ ቅዱስ ስለሆነ ሊለወጥ ይችላል።

ለላይቤቱ ምስባክ "ዐረገ ውስተ አርያም… " መዝ ፷፯፥፲፰ ይሆናል ወንጌሉም ዮሐ ፲፬፣፩ "ኢይደንግጽክሙ ልብክሙ… " የሚለውን መነሻ ያደርጋል
የእለቱ ወ ንጌል
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14
ቁ 22-ፍጻሜ

ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ፤

የዕለቱ ምስባክ፦
ልበ ንጹሐ ፍጥር ሊተ እግዚኦ፤
መንፈሰ ርቱዐ ሐድስ ውስተ ከርሥየ፤
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ። መዝ ፶፥፲

ትርጕም፦

አቤቱ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፤
የቀናውን መንፈስ በውስጤ አድስ፤
ከፊትህ አትጣለኝ።

ምሥጢር፦

አቤቱ ንጹሕ ልቡናን ፍጠርልኝ ሌላ ልብ ፍጠርልኝ ማለቱ አይደለም ያንኑ ከኃጢአት ንጹሕ አድርግልኝ ሲል ነው።አንድም እንደገናማ ሲፈጥር ይኖራልን ብሎ ይግለጠው።
ልበ ያለውን መንፈሰ፤ ንጹሐ ያለውን ርቱዐ፤ ፍጥር ያለውን ሐድስ ብሎ ገለጠው ልቡናየን በእውቀት አድስልኝ።
ከገጸ መዓትህ የተነሣ በመከራው አትጣለኝ። አንድም ከባለሟልነት እንዳወጣኸኝ አትቅር።
✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞
እሁድ፣ ግንቦት፣ ፴ ፪ሺ፲፰Sunday, June 7, 2026

መዝሙር ወረደ መንፈስ ቅዱስ (ከጰራቅሊጦስ የመጀመሪያው ሰንበት)
መዝሙሩ በላይ ቤት ዐርገ እምኀቤሆሙ ነው በታችቤቱ ግን ወረደ መንፈስ ቅዱስ ስለሆነ ሊለወጥ ይችላል።

ለላይቤቱ ምስባክ "ዐረገ ውስተ አርያም… " መዝ ፷፯፥፲፰ ይሆናል ወንጌሉም ዮሐ ፲፬፣፩ "ኢይደንግጽክሙ ልብክሙ… " የሚለውን መነሻ ያደርጋል
የእለቱ ወ ንጌል
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 14
ቁ 22-ፍጻሜ

ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ፤

የዕለቱ ምስባክ፦
ልበ ንጹሐ ፍጥር ሊተ እግዚኦ፤
መንፈሰ ርቱዐ ሐድስ ውስተ ከርሥየ፤
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ። መዝ ፶፥፲

ትርጕም፦

አቤቱ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፤
የቀናውን መንፈስ በውስጤ አድስ፤
ከፊትህ አትጣለኝ።

ምሥጢር፦

አቤቱ ንጹሕ ልቡናን ፍጠርልኝ ሌላ ልብ ፍጠርልኝ ማለቱ አይደለም ያንኑ ከኃጢአት ንጹሕ አድርግልኝ ሲል ነው።አንድም እንደገናማ ሲፈጥር ይኖራልን ብሎ ይግለጠው።
ልበ ያለውን መንፈሰ፤ ንጹሐ ያለውን ርቱዐ፤ ፍጥር ያለውን ሐድስ ብሎ ገለጠው ልቡናየን በእውቀት አድስልኝ።
ከገጸ መዓትህ የተነሣ በመከራው አትጣለኝ። አንድም ከባለሟልነት እንዳወጣኸኝ አትቅር።
✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞✞ ✞✞ 🙏🙏 🙏✞ ✞ ✞

05/31/2026

Address

5400 Callaghan Road
San Antonio, TX
78228

Opening Hours

4am - 12pm

Telephone

+17739314570

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sunday Service, Debre Genet Kidist Dingil Mariyam EOTC San Antonio, TX posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Sunday Service, Debre Genet Kidist Dingil Mariyam EOTC San Antonio, TX:

Share

Category