የእግዚአብሔር ድምጽ page

የእግዚአብሔር ድምጽ page በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
ዮሐንስ 3:16 Religion

03/27/2025

በእኔ ብትኖሩ ቃሎቼም በእናንተ ቢኖሩ የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል።
ዮሐንስ 15:7

03/27/2025

እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ።
ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው።
ስለ ሥጋ ማሰብ በእግዚአብሔር ዘንድ ጥል ነውና፤ ለእግዚአብሔር ሕግ አይገዛምና፥ መገዛትም ተስኖታል፤
በሥጋ ያሉትም እግዚአብሔርን ደስ ሊያሰኙት አይችሉም።
ሮሜ 8: 5-8

03/27/2025

አንተን እንዳልበድል፥ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ።
መዝሙረ 119 :11

03/27/2025

ማዳን የእግዚአብሔር ነው፥ በረከትህም በሕዝብህ ላይ ነው።
መዝሙረ 3:8

10/18/2024

ለሚሰሙት ጸጋን ይሰጥ ዘንድ፥ እንደሚያስፈልግ ለማነጽ የሚጠቅም ማናቸውም በጎ ቃል እንጂ ክፉ ቃል ከአፋችሁ ከቶ አይውጣ።
ኤፌሶን 4: 29

10/17/2024

ይህን አሳስባቸው፥ በቃልም እንዳይጣሉ በእግዚአብሔር ፊት ምከራቸው፥ ይህ ምንም የማይረባ የሚሰሙትንም የሚያፈርስ ነውና።
የእውነትን ቃል በቅንነት የሚናገር የማያሳፍርም ሠራተኛ ሆነህ፥ የተፈተነውን ራስህን ለእግዚአብሔር ልታቀርብ ትጋ።
ነገር ግን ለዓለም ከሚመች ከከንቱ መለፍለፍ ራቅ፤ ኃጢአተኝነታቸውን ከፊት ይልቅ ይጨምራሉና፥ ቃላቸውም እንደ ጭንቁር ይባላል፤
2ኛጢሞቴዎስ 2;14-16

10/10/2024

በእግዚአብሔር መንፈስ የሚመሩ ሁሉ እነዚህ የእግዚአብሔር ልጆች ናቸውና።
ሮሜ 8:14

12/07/2023

ሰው በክርስትና ህይወቱ እያደገ ሲምጣ ለሰው ሁሉ ያለው ፍቅር እየጨመረ ይሔዳል::

12/07/2023

እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።
1ኛ የጴጥሮ 5:5

11/18/2022

እግዚአብሔርም ቃየንን አለው፦ ለምን ተናደድህ? ለምንስ ፊትህ ጠቆረ?
መልካም ብታደርግ ፊትህ የሚበራ አይደለምን? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ነው፥ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት።
ዘፍጥረት 4 :5,7

Address

Los Angeles, CA
90045

Telephone

+14242705118

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የእግዚአብሔር ድምጽ page posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to የእግዚአብሔር ድምጽ page:

Share