Debre Tibeb Beata Lemariam Washington EOTC

Debre Tibeb Beata Lemariam Washington EOTC በሰሜን አሜሪካ በዋሽንግተን ኦሪገን አይዳሆና አካባቢው አህጉረ ስብከት ደብረ ጥበብ በዓታ ለማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን::

ሊቃውንተ ቤተ እግዚአብሔር ቡራኬያችሁ ይድረሰን ረጅም እድሜ ሰፊ ዘመንን ያድልልን::ቅድስት ድንግል ማርያም በደብረ ምጥማቅ የተገለጠችላቸው ምእመናን የአምላክን እናት አይተው እንደተደሰቱ፤ ዛ...
06/02/2026

ሊቃውንተ ቤተ እግዚአብሔር ቡራኬያችሁ ይድረሰን ረጅም እድሜ ሰፊ ዘመንን ያድልልን::

ቅድስት ድንግል ማርያም በደብረ ምጥማቅ የተገለጠችላቸው ምእመናን የአምላክን እናት አይተው እንደተደሰቱ፤ ዛሬም ለእኛ ለልጆቿ በረድኤት ትገለጽልን ዘንድ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ ይሁንልን።
እነሆ አገልግሎታችን በክቡር መመህር ሊቀጠበብት ዓይነኩሉ እየተመራ ልዩ የበረከት ቀን አሳለፍን ።
የሊቃውንቱ መገኛ የስብሐተ እግዚአብሔር ሀገር ሲያትል።
ደብረ ጥበብ በአታ ለማርያም

Address

6211 NE 182nd Street
Kenmore, WA
98028

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Debre Tibeb Beata Lemariam Washington EOTC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share