08/15/2026
ጾመ ፍልሰታ( ጾመ ማርያም) ፲ኛ ዕለት!
“ኦ ማርያም በእንተዝ ናፈቅረኪ ወናዐብየኪ ፤ እስመ ወልድኪ ለነ መብልዐ ጽድቅ ዘበአማን ወስቴ ሕይወት ዘበአማን”
“ማርያም ሆይ ስለዚህ እንወድሻለን፤ ከፍ ከፍም እናደርግሻለን እውነተኛ የጽድቅ ምብልንና እውነተኛ የሕይወት መጠጥን ወልደሽልናልና” (ቅዳሴ ማርያም ቁ. ፱)
መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን (ቻንቲሊ፣ ቨርጂንያ)
📍 Location: 14595 Avion Pkwy, Chantilly, VA 20151
📞 Contact: +1 (571) 776-6519 ✉️ Email: [email protected]
የጾሙ በረከት ተካፋይ ያድረገን፤ አሜን!!!