06/13/2026
በጌታ ቀን እሁድ ጁን 13, ከጠዋቱ 10 ሰዓት ከመስበኪያ ሰገነቱ ላይ የጌታን ቃል የሚያቀርቡልን መጋቢ ዶ/ር ነጉሤ ገበታ ይሆናሉ። ዶ/ር በጠዋት ደውለው መንፈስ ቅዱስ በልቤ ያስቀመጠው መልዕክት ይህ ነው በማለት "እግዚአብሄር ከጽዮን የኃይል በትር ይሰጥሃል" የሚለውን አዲስ የመልክታቸውን ርእስ አሳወቁኝ። "ኃይል ከጽዮን" የሚለው የተስፋ ትንቢታዊ ቃል እግዚአብሄር አማኞችን ለወንጌል ስራ በመንፈሱ ሲያነቃቃና ሲያንጽ ተደጋግሞ ሲፈጸም ይታያል። ልባችንን ከፍተን እሁድ ጠዋት በአንጾኪያ እንገናኝ።
Antsokia: where Jesus is the head and is led by His spirit.