Faith youth fellowship

Faith youth fellowship Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Faith youth fellowship, Religious organisation, Next To Time Cafekeeiryuu, Nairobi.
(1)

በፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን ከፌይዝ ወጣቶች ጋር በፓስተር ምህረተአብ ደምሴ ሲሰጥ የነበረው የትምህርተ ሥላሴ ፕሮግራም በጥያቄና መልስ ጊዜ በድንቅ ሁኔታ ተጠናቋል። ክብር ለጌታ ይሁን! በዚህ...
23/08/2026

በፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን ከፌይዝ ወጣቶች ጋር በፓስተር ምህረተአብ ደምሴ ሲሰጥ የነበረው የትምህርተ ሥላሴ ፕሮግራም በጥያቄና መልስ ጊዜ በድንቅ ሁኔታ ተጠናቋል። ክብር ለጌታ ይሁን! በዚህም ትምህርት ብዙዎች ወደ እውነት መንገድ ተመልሰዋል።
ፓስተር ምህረተአብ ስለ ሰጡን ድንቅ አገልግሎት በፌይዝ ወጣቶች ስም እጅግ እናመሰግናለን! 🙏✨
#ትምህርተሥላሴ

Next Sunday service join us !!  እሁድ 11:00 እንገናኝ !!
15/08/2026

Next Sunday service
join us !!
እሁድ 11:00 እንገናኝ !!

🙌 የድንቅ አምልኮ ምሽት በሀዋሳ! 🙌 የእግዚአብሔርን Presence በሙላት የምንለማመድበት፣ በዝማሬና በአምልኮ በፊቱ የምንፈስበት ልዩ ምሽት ከወጣቶች ጋር! 📍 ቦታ፡ ሀዋሳ ፌይዝ አርሚ ቤተ...
08/08/2026

🙌 የድንቅ አምልኮ ምሽት በሀዋሳ! 🙌
የእግዚአብሔርን Presence በሙላት የምንለማመድበት፣ በዝማሬና በአምልኮ በፊቱ የምንፈስበት ልዩ ምሽት ከወጣቶች ጋር!
📍 ቦታ፡ ሀዋሳ ፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን
📅 ቀን፡ እሁድ | August 9 (ነሐሴ 3)
⏰ ሰዓት፡ ከሰዓት 11:30 ጀምሮ
እርሶም ተጋብዘዋል! ወዳጅዎን ይዘው ይመጡ፤ አብረን እናምልክ!
#ሀዋሳ #አምልኮ

04/08/2026

በትምህርቴ ሥላሴ ጥያቄ ና መልስ ጊዜ ከፓ/ር ምህረተአብ ደምሴ ጋር

ለሀዋሳ ና ለአከባቢው በለፉት ሳምንታት  ትምህርተ ሥላሴ  በፓ/ር ምህረተአብ ደምሴ ጋር በሀዋሳ ፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን ወጣቶች ህብረት ጋር በመሆን  ድንቅ ጊዜ እያሳለፍን መሆኑ ይታወቃል...
01/08/2026

ለሀዋሳ ና ለአከባቢው በለፉት ሳምንታት ትምህርተ ሥላሴ በፓ/ር ምህረተአብ ደምሴ ጋር በሀዋሳ ፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን ወጣቶች ህብረት ጋር በመሆን ድንቅ ጊዜ እያሳለፍን መሆኑ ይታወቃል። በዚህም ብዙዎች በውስጥ መስመር ብዙ ምስክርነት እያጋራችሁ ስለሆናችሁ ለዚህም ክብሩን እግዚአብሔር ይውሰደው 🙌 ብዙዎች ጥያቄ መሰረት ደግሞ ሃምሌ #26 የውይይትና የጥያቄ ጊዜ አዘጋጅተናል በዚህም በመገኘት ከእኛ ጋር ይወያዩ !!
#

የሐምሌ ወር የምሳ ሰዓት ጾም ጸሎት !!
27/07/2026

የሐምሌ ወር የምሳ ሰዓት ጾም ጸሎት !!

26/07/2026

ዛሬ 11:00 ጀምሮ በፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን ከፓ/ር ምህረተአብ ጋር የውይይት ጊዜ አለን እንዳትቀሩ

 #መልካም #ዜና 🔵 ለሀዋሳና ለአከባቢው ባለፉት ተከታታይ ሳምንታት ' #የትምህርተ  #ሥላሴን'  ትምህርት በጋራ ስንማር መቆየታችን ይታወቃል። በመሆኑም በተማርነው ትምህርት ዙሪያ ይበልጥ ግ...
23/07/2026

#መልካም #ዜና 🔵 ለሀዋሳና ለአከባቢው

ባለፉት ተከታታይ ሳምንታት ' #የትምህርተ #ሥላሴን' ትምህርት በጋራ ስንማር መቆየታችን ይታወቃል።
በመሆኑም በተማርነው ትምህርት ዙሪያ ይበልጥ ግንዛቤያችንን ለማስፋት የጥያቄ እና የውይይት ጊዜ አዘጋጅተናል። በትምህርቱ ዙሪያ ያልግልጽልዎ ወይም መጠየቅ የሚፈልጉት ማንኛውም ጥያቄ ካለዎት ይዘው እንዲቀርቡና አብረን እንድንወያይ በታላቅ አክብሮት እንጋብዛለን።
በዕለቱ በአካል መገኘት ለማትችሉ ምዕመናን፣ በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን አማካኝነት ጥያቄዎቻችሁን ቀድማችሁ ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።"
https://t.me/faithyouth
https://t.me/+MK2o_I0rKvU1ZjBk
#

መጽሐፍ ቅዱስ በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት ማመን የክርስትና እምነት መሰረት እንደሆነ ያስተምራል። በኢየሱስ ልጅነት (የእግዚአብሔር ልጅ በመሆኑ) ስለማያምኑ ወይም ይህንን ስለሚክ...
21/07/2026

መጽሐፍ ቅዱስ በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት ማመን የክርስትና እምነት መሰረት እንደሆነ ያስተምራል። በኢየሱስ ልጅነት (የእግዚአብሔር ልጅ በመሆኑ) ስለማያምኑ ወይም ይህንን ስለሚክዱ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ይናገራል፦
1. ከእግዚአብሔር አብ ጋር ስለመለያየት
መጽሐፍ ቅዱስ ወልድን (ኢየሱስን) የሚክድ አብን (እግዚአብሔርን) እንደማያውቅና እንደሌለው በግልጽ ያስቀምጣል።
# 1ኛ ዮሐንስ 2፥22-23፦ "ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ አይደለም ብሎ ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው። ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚያምን አብ ደግሞ አለው።"
2. የዘላለም ሕይወት ስለማጣት
የዘላለም ሕይወት (ድነት) የሚገኘው በእግዚአብሔር ልጅ በማመን ብቻ እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ያረጋግጣል። በእርሱ የማያምን ሕይወት እንደሌለው ይናገራል።
# 1ኛ ዮሐንስ 5፥11-12፦ "እግዚአብሔርም የዘላለምን ሕይወት እንደ ሰጠን ይህም ሕይወት በልጁ እንዳለ ምስክሩ ይህ ነው። ልጁ ያለው ሕይወት አለው፤ የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም።"
# ዮሐንስ 3፥36፦ "በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።"
3. በእግዚአብሔር ፊት ስለመፈረድ
በኢየሱስ የአምላክ ልጅነት እና አዳኝነት አለማመን በራሱ ፍርድን እንደሚያመጣ ቃሉ ያስተምራል።
#ዮሐንስ 3፥18፦ "በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።"
4. ብቸኛውን የመዳኛ መንገድ ስለመቃወም
መጽሐፍ ቅዱስ ወደ እግዚአብሔር መድረሻውና የኃጢአት ስርየት ማግኛው ብቸኛ መንገድ ኢየሱስ መሆኑን ይናገራል። በእርሱ ልጅነት አለማመን ይህንን የእግዚአብሔርን የድነት (የመዳኛ) መንገድ መቃወም ተደርጎ ይወሰዳል።
# ዮሐንስ 14፥6፦ "ኢየሱስም፦ መንገድና እውነት ሕይወትም እኔ ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።"
#1ኛ ዮሐንስ 5፥10፦ "...በእግዚአብሔር ልጅ የማያምን እግዚአብሔር ስለ ልጁ የመሰከረውን ምስክር ስላላመነ ሐሰተኛ አድርጎታል።
በአጠቃላይ፣ በመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ መሰረት በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት አለማመን ማለት፡ የእግዚአብሔርን እውነት አለመቀበል፣ ከእግዚአብሔር አብ ጋር ያለን ግንኙነት ማጣት እና የዘላለም ሕይወትን ማጣት ማለት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ሰዎችን ሁሉ በልጁ በማመን ወደ እግዚአብሔር ቤተሰብነት እንዲቀላቀሉ ጥሪ ያደርጋል።

👉 ትምህርተ ሥላሴ ጥያቄ ካሎት የጥያቄ ና የውይይት ጊዜ -ሃምሌ -19 በፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን በወጣቶች ተዘጋጅቷል ። በዚህ በመገኘት ጥያቄ ማቅረብ ትችላላችሁ

https://t.me/faithyouth
ሼር ያደርጉ

ድል ስጦታ ነው
20/07/2026

ድል ስጦታ ነው

Address

Next To Time Cafekeeiryuu
Nairobi

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Faith youth fellowship posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share