26/05/2026
🚨 #ልዩ #የስልጠና ማስታወቂያ በሐዋሳና በዙሪያዋ ለምትገኙ በሙሉ!
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገራችን ውስጥ የተለያዩ የተሳሳቱ ትምህርቶች በስፋት እየተሰራጩ ይገኛሉ። ከእነዚህም መካከል አንዱና ዋነኛው #የሥላሴ አስተምህሮ" ነው።
አማኞች በትክክለኛው የክርስቶስ (የሐዋርያት) ትምህርት ላይ ጸንተው እንዲያድጉ በማሰብ፣ የሐዋሳ ፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን ወጣቶች ልዩ ተከታታይ ሥልጠና አዘጋጅተንላችኋል።
-ለማን የተዘጋጀው ?
በማንኛውም የእምነት ተከታይ የሆናችሁ፣ በጉዳዩ ላይ ጥያቄ ያላችሁና እውነቱን መመርመር የምትፈልጉ ሁሉ ተጋብዛችኋል።
ቀን፦ግንቦት 23፣ እሁድ
ሰዓት፦ከቀኑ 11:00 ጀምሮ
አድራሻ፦ፌይዝ አርሚ ቤተክርስቲያን
ኑ! ጥያቄዎቻችሁን ይዛችሁ ቅረቡ፣ አብረን እንማር!
#ትምህርተሥላሴ Demisse
#ሼር አድርጉት ተባረኩ