Servant Nazareth

Servant Nazareth Church services and Videos

Welcome to Facebook & ticktock
24/03/2026

Welcome to Facebook & ticktock

27/02/2026
18/01/2026

አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ
ዛሬ የተጠመቄ ወደ ድያቆን አግልግሎት ብገባ ምን ችግር አለ??
መልስ በኮሜንት

23/12/2025

Psalms 91 መዝሙር
14: በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤
ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ።

መዝሙር 27:14  እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።
31/10/2025

መዝሙር 27:14 እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።

14/10/2025

ህዝባችን የመረዳዳት ዕሴትን እያጎለበተ ይገኛል።

፡ ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም ሰሞኑን በማህበራዊ ገፃችን በለጠፍነው የእርዳታ ጥሪ መሠረት ህዝባችን የመረዳዳት ዕሴትን እያጎለበተ ይገኛል።

ታዳጊ ኢያሱ ጌቱ ባጋጠመው የልብ ህመም ምክንያት እናቱ ወ/ሮ አማረች ማሞ አሊ ያለ አባት ያሳደግኩት ልጄ በልብ ህመም ህይወቱ ሊያልፍብኝ ነውና እርዱኝ የሚል ወገናዊ ጥሪ ማስተላለፉን ተከትሎ ደጋግ ልብ ያላቸው ሰዎች ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ።

በዚህም መሠረት የተለያዩ ዞናዊ ልማቶችን በመደገፍ እና በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ በመሳተፍ የሚታወቁት ወንድማችን ኢንጂነር መላኩ አርጋሞ ከአዲስ አበባ 30,000.00 ብር በመለገስ ከፈጣሪ እገዛ ጋር ተባብረን ይህንን ታዳጊ እናድነው የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።

ከዚህም በተጨማሪ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳኜ ሂዶ፣ የዞኑ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ኡሜ ቸኮልን ጨምሮ በሶስቱም መዋቅር የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮች የተጣበበ የስራ ጊዜያቸውን ሰውተው በየጊዜው ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ።

ከአመራሮቹ በተጨማሪም በቡርጂ እና ከቡርጂ ውጪ የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለእርዳታ እጃቸውን እየዘረጉ የወገን አለኝታነታቸውን በተግባር እያሳዩ ነው።

ህዝባችን ከዚህ በፊት በተባባረ አንድነትና ፍቅር ገንዘቡን፣ ጊዜውን ሰጥቶ ፀሎት እና ዱኣ በማድረግ የብዙ ሰዎችን ህይወት መታደግ የቻለ በለመልካም ዕሴት ኩሩ ህዝብ ነው።

የተቸገሩ ወገኖችን በራስ አቅም እየተረዳዱ የችግር ቀንበራቸውን እየሰበረ የሚገኘው ህዝባችን ይህንን መልካም ተግባር አጠናክሮ እንዲቀጥል እያልን እስከ አሁን ድረስ ካለው ላይ እያካፈለ የንፁህ ሰብዓዊነት ተግባር ለፈፀመ ልበ ቀና የህብረተሰብ ክፍል ሁሉ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው።

የተጀመረውን በጎ ሥራ መተባበር ለምትፈልጉ በባለቤቱ በተከፈተው የባንክ አካውንት ቁጥር መደገፍ ትችላላችሁ::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) 1000080088877 አማረች ማሞ አሊ

የእናቱ ስልክ ቁጥር፡ 0948565550 ወ/ሮ አማረች ማሞ አሊ

Address

Nairobi West

Telephone

+254722385692

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Servant Nazareth posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Servant Nazareth:

Share

Category