11/06/2026
የክርስቶስ ጴንጤቆስጣል አማኞች ቤተክርስቲያን በ07/06/2026 የሦስተኛው ዙር የውሃ ጥምቀት
ማቴዎስ 28
19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።