11/04/2026
5ቱ #ችንካሮች ትርጉማቸውና ያረፉባቸው ቦታዎች
ሳዶር፦ ረዳት ወይም አዳኝ ማለት ነው።
አላዶር፦ መጠጊያ ወይም ከለላ ማለት ነው።
ዳናት፦ መድኃኒት ወይም ፈውስ ማለት ነው።
አዴራ፦ መታሰቢያ ወይም ምልክት ማለት ነው።
ሮዳስ፦ ብርሃን ማለት ነው።
➜ ያረፉባቸው ቦታዎች፤
#ሳዶር፦ በቀኝ እጁ ላይ ያረፈ
#አላዶር፦ በግራ እጁ ላይ ያረፈ
#ዳናት፦ በሁለቱ እግሮቹ (ተደራርበው በተቸነከሩበት) ላይ ያረፈ
#አዴራ፦ በደረቱ ወይም በልብ አካባቢ ያረፈ
#ሮዳስ፦ በጎኑ (በቀኝ ጎኑ) ላይ ያረፈ
አንዱ ስለሁሉ ሞተ።