11/06/2026
የሰሞኑን ግድያ ትንሽ ነች አይደል ምን አላት አንድ ካህን እና ሁለት ወንድማማች ዲያቆናት 3 ሰው ባለፈው ለፋሲካ በዓል ቤተሰቦቻቸውን ለመጠየቅ ወደ አርሲ የሔዱ ሙሉ ባስ ነበር ኧረ ከዛ በፊት ሙሉ ቀበሌ ነበር የተገደሉት ከዛ በፊት ግን ብዙ ሺዎች ታርደው አልነበር እንዴ ረሳሁትኝ ምን አገባኝ እኔ ከተማ ነው ያለሁት የሚታረደው በዳር ካልደረሰብኝ ጉዳያቸው አባቶች ለምን አይናገሩም እኔ ምን ላመጣ ነው ኤጭ
ሁሉም ስለ አርሲ የሚያስበው ይሄንን ነው የቁጥር ጉዳይ ሙስሊሞቹ አክሱም 1 ሼክ በህግ አስከባሪ ያልተገባ አካሔድ ተፈነከተ ብለው የአፓርታይድ ስም ለኦርቶዶክስ እየሰጡ ይንጫጫሉ በመዋቅር መልኩ ዘመቻ ከፍተው ይተባበራሉ ኦርቶዶክሳዊ ዘጋቢዎችን ሁሉ ያዘግባሉ እኛ ሙሉ ባስ አለቀ ሙሉ ቀበሌ ተገደለ ተብለን ወይ ፍንክች በዚያ ላይ ደግሞ እንተባበር ድምጽ እንሁን ወንድሞቻችን እህቶቻችን እናት አባቶቻችን ናቸው ስንል የተለየ ጥቅም ለመጠቀም እየመሰላቸው የሚያላግጡ በመልእክት ወደ ጎን እየተኮሱ በየ ጊዜው ውሃ የማያነሳ በይደር ሊቆይ የሚችል ሌላ አጀንጃ የሚሰጡን ኦርቶዶክሳዊያንን ይዘን ለውጥ አንጠብቅም ብቻ ሰሞኑንም ታርደዋል እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ይማርልን የደሙ ጽዋ ግን ሞልቶ እየፈሰሰ ነው መቼ ፍርዱ እንደሚፈጸም እናያለን !!
#አርሲ