Debresina Mariyam Eritrean Orthodox Church, Newcastle, UK

Debresina Mariyam Eritrean Orthodox Church, Newcastle, UK Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Debresina Mariyam Eritrean Orthodox Church, Newcastle, UK, Religious organisation, Debresina Mariyam Eritrean orthodox church, Gateshead.

10/04/2026
05/02/2026

Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.

Big thanks toHelen Gebretnsae, Adiyam Jonfor all of your support! Congrats for being top fans on a streak 🔥!
17/09/2025

Big thanks to

Helen Gebretnsae, Adiyam Jon

for all of your support! Congrats for being top fans on a streak 🔥!

Short report by Rev.  Kidanemariam  following a successful and blessed even that was held at XIRHA ZION St Mary Eritrean...
17/09/2025

Short report by Rev. Kidanemariam following a successful and blessed even that was held at XIRHA ZION St Mary Eritrean Orthodox Tewahdo Church Glasgow on 13 September 2025
a
• ስለ'ቲ ሕብረትኩም ንምስፋሕ ወንጌል… [ፊል 1፣5]

• ዕለት 13/09/2025 [መዝ 133፣1] ዝብል መርሓ ግብር ዝተኸተለ ብኣባላት ትምህርቲ ሰንበት ቅድስት ድንግል ማርያም3 ግላስጎ፣ ኒውካስትል፣ ከምኡ ውን ሚድልስብሮ 1ይ ሓባራዊ ጉባኤ ተኻይዱ ነይሩ።

• ከም'ቲ እቲ መርሓ ግብር ድማ ኣዝዩ ሰናይን ጥዑምን ነይሩ፣ እወ ሕብረት ነይሩ፣ ጥዑም ዝድሃዩ በገና፣ ዋጣ፣ ከበሮ፣ ጸናጽል፣ ቃና መዝሙርን፣ ማህሌትን፣ ሽብሸቦን፤ ጣቅዒትን ነይሩ፣ እዚ ኩሉ ግን ነቲ ጥዑም ኣስተማቂርና ሓጎስና ንምግላጽ ዝተጠቀምናሉ እምበር እቲ ጥዑም'ሲ ካልእ እዩ። ካብ'ዚ ዝጥዕም እንታይ ኣሎ ድዩ ዝብል እንተ-ሃልዩ፣ ኣነ ድማ ምስ ቅዱስ ዳዊት

18/05/2025

#✍️ሐመር መጽሔት በግንቦት ወር እትሟ !

✍️" ክርስቶስን መምሰል ማለትም ሌሎችን ዝቅ ብሎ ማገልገልን እንጂ ሄሮድሳዊ ዙፋን መሻት አይደሉም " #ሐመር #መጽሔት ግንቦት ፳፻፲፯ ዓ.ም ✍️
ŕźş ŕźť
#የኅትመት ዘመን ፦ #ግንቦት ፳፻፲፯ ዓ.ም

#አዘጋጅ ፦በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማኀበረ ቅዱሳን በልማት ተቋማት አስተዳደር በመጽሔት ዝግጅት ክፍል የሚዘጋጅ ትምህርታዊ መጽሔት
• ገጽ ብዛት፦፳፰
ዋጋ ፦፵ ብር

•ሐመር መጽሔት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት ሥርዓትና ትወፊት ጠብቃ በልማት ተቋማት አስተዳደር በመጽሔት ዝግጅት ክፍል በየወሩ የምትወጣ መንፈሳዊ መጽሔት ናት፡፡

•ሐመር መጽሔት ፴፪ኛ ዓመት ቁጥር ፭ # የግንቦት ወር ፳፻፲፯ ዓ.ም መልእክት ዘማኅበረ ቅዱሳን " #ሥልጣን #ለአገልግሎት እንጂ #ለግል ጥቅም አይሁን ›› በሚል በቅድስት ቤተ ክርስቲያን የተቀደሰ ሕይወት ውስጥ አባቶች የሚያደርጉት የአክሊለ ሦክ ምሳሌ የሆነውን አስኬማ እንጂ የዓለማውያን ገዢዎችን ዘውድ እንዳልሆነ ትጥቁማለች።
በአሁኑ ሰዓት ግን ከፍተኛውን የአገልግሎት መዋቅር ለመያዝ ከፍተኛ እሽቅድምድም እንዳለ ሁሉ በየአንዳንዱ አጥቢያም ከቤተ መቅደሱ አገልግሎት እየወጡ ወደ አስተዳደር ቦታ ለመግባት ከፍተኛ ሽሚያ እየታየ ይገኛል በማለት ሐመር በመልእክት ዐምድ ያስነብበናል ። #ዐውደ ስብከት ሥር” #ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገስጿቸው ” በሚል ርእስ በስፋት ታስነብባለች።
#በትምህርተ ሃይማኖት ዐምድ ሥር “ #የጠራችሁ ቅዱስ እንደሆነ እናንተም ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ ክፍል _፩" በሚል ዐቢይ ርእስ ትምህርት ይሰጣል ።

#ዐቢይ ጉዳይ ዐምድ ሥር ደግሞ “ # ለማገልገል እንጂ ለመገልገል አንቅደም " በሚል ርእስ ሰፋ ያሉ ጉዳዮችን ያስነብባል።

• #ክርስትና በማኀበራዊ ዐምድ ሥር ደግሞ " #ኦርቶዶክሳውያን በማኅበረሰብ ውስጥ ቦታችን የት ነው _ክፍል _፩" በሚል ርእስ ዐቢይ ርእስ ሰፊት ትምህርት ታሰተምራለች።

• #በእናስተዋውቃችሁ ዐምድ ሥር “ #የደብረ ብርሃን ደብረ ገነት ቅዱስ ዑራኤልና አኔቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን _ክፍል ፩" በሚል ርእስ ስለ አመሠራረት ፣ስለ ስብከተ ወንጌል እንቅስቃሴው ፣ስለ ልማት አገልግሎት፣ ስለ ጉባኤ ቤት : በስፋት ታስቃኛለች ።

• #በነገዋ ቤተ ክርስቲያን #ዐምድ ሥር “ "ለነገዋ ቤተ ክርስቲያን ህልውና #ምንጩን ማጥራትና መጠበቅ " የመንጋው እረኞች የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የነገ ተስፋ ለዓለም ሁሉ ሰላምን የሚለምኑ ትጉሃን ባሕታውያን የሚፈልቁባቸው ጉባኤ ቤቶች ከሚደርስባቸው ውጫዊም ሆነ ውስጣዊ ተኵላ ዛሬውኑ ካልተጠበቁ የነገዋን ቤተ ክርስቲያን ማሰብ የሕልም እንጀራ እንደ መብላት ይሆናል በማለት በስፋት ይዛለች ።

#በኪነ ጥበብ ዐምድ #ድምፀ ቤተ ክርስቲያን "በሚል ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በአንድም በሌላም መንገድ የራቁትን ልጆቿን ስትጠራ ታስነብባለች ።
• #የጥያቄዎቻችሁ መልስ ዐምድ “ #ቤዛና ቤዛነትን” በተመለከተ ክፍል _፩ /ላይ የሚነሡ ጥያቄዎችን መሠረት አድርገን ምላሽ ይሰጡን ዘንድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቦሌ ቡልቡላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የመጻሕፍት ትርጓሜ መምህር የሆኑትን #መጋቤ ሐዲስ ወብሉይ ቀሲስ #መንግሥቱ አማረ ጋር የተደረገ ጥያቄና መልስ ይዛለች። መሠረታዊ ጥያቄዎች በአግባቡ መልስ ተሰጥቷል።
ሐመር መጽሔት #፴፪ ኛ ዓመት ቁጥር ፭ በማሰራጨት ፡በማንበብና በማስነበብ የድርሻችን እንወጣ !

Magazine .org #ሐመር #መጽሔት ዝግጅት ክፍል

Address

Debresina Mariyam Eritrean Orthodox Church
Gateshead
NE84AA

Opening Hours

6am - 12pm

Telephone

+447868139788

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Debresina Mariyam Eritrean Orthodox Church, Newcastle, UK posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Debresina Mariyam Eritrean Orthodox Church, Newcastle, UK:

Share