31/08/2026
🙏
✨ “መንፈስና ሙሽራው፦ ና ይላሉ፤ የሚሰማውም፦ ና ይበል፤ ” (ራእይ 22፡17) 🙏🕊️
ርዕስ፦ ይመጣል ንጉሳችን! በወንድም ምንቴስኖት ጌታቸው
የአሮጌው ኪዳን ስለሚመጣው መሲህ ሲናገር ሁለት መልክ እንዳለው ይናገራል
1, ትሁቱ አገልጋይ (ኢሳ 53፣ ዘካ 9:9፣ ሚኪ 5:2)
መሲሁ በመጀመሪያ መምጣቱ ኃጢአታችንን ሊሸከም፣ በእኛ ምትክ ሆኖ ሊሞት፣ ከአባቱ ጋር ሊያስታርቀን እና ዘላለምን ወራሽ ሊያደርገን መጣ!
አይሁዳውያን ይህንን መሲህ ሊቀበሉ አልወደዱም! (ዮሐ1:11)
ለምን? የጠበቁን በአሮጌው ኪዳን የተነገረውን ሁለተኛ ትንቢት ስለሆነ
2, ኃያሉ ንጉስ (ኢሳ 9:6-7፣ ዘካ 14:2፣ ኤር 33:15-16)
የጠበቁት ይህንን ስለነበር ኢየሱስን ሊቀበሉ አልወደዱም!
እና እነዚህ ትንቢቶች መች ነው የሚፈጸሙት?
ንጉሳችን ዛሬ ወይ ነገ ሲመጣ (ራዕይ 1:12-16, /5:12-14, /11:15-18, /15:3-4, /19:6-7, /19:11-16)
እኛስ ምን እናድርግ ምን እንበል?
“መንፈሱና ሙሽራይቱም፦ ና ይላሉ። የሚሰማም፦ ና ይበል።...” (ራእይ 22፥7
መንፈሳችን የታደስበት፣ በእግዚአብሔር ፊት የምንሆንበት ልዩ “የአምልኮ ድግስ” ነበር የእግዚአብሔር ስም የተባረከ ይሁን።
ታርጫ ቁ1 ሙሉ ወንጌል ቤተ-ክርስቲያን
ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ ።
🔗 Benhanan Worship Team
https://vt.tiktok.com/ZSVucT4Mt/