ታርጫ ስታድየም ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን Tarcha Stadium Full Gospel church

  • Home
  • Ethiopia
  • Tarch'a Sodo
  • ታርጫ ስታድየም ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን Tarcha Stadium Full Gospel church

ታርጫ ስታድየም ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን Tarcha Stadium Full Gospel church " ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።"
(ወደ ዕብራውያን 13:8)

አንድ ቀን ብቻ የቀረው
21/01/2026

አንድ ቀን ብቻ የቀረው

ታላቅ ድግስ አዘጋጅተናል!
ሁላችሁም የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ በጌታ ፍቅር ጥሪ እናደርጋለን

ታላቅ ድግስ አዘጋጅተናል!ሁላችሁም የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ በጌታ ፍቅር ጥሪ እናደርጋለን
14/01/2026

ታላቅ ድግስ አዘጋጅተናል!
ሁላችሁም የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ በጌታ ፍቅር ጥሪ እናደርጋለን

ርዕስ:-  ትሁት ሰው መሆንፊልጵስዩስ 2:1 - 11 አንብቡየኢየሱስ አገልግሎት በምድር ላይ በትህትና የተሞላ ነበር። ወንጌልን ለመስበክም በክርስትና ህይወት ለመኖር ትህትና ያስፈለጋል ። ትሁ...
04/01/2026

ርዕስ:- ትሁት ሰው መሆን
ፊልጵስዩስ 2:1 - 11 አንብቡ
የኢየሱስ አገልግሎት በምድር ላይ በትህትና የተሞላ ነበር። ወንጌልን ለመስበክም በክርስትና ህይወት ለመኖር ትህትና ያስፈለጋል ። ትሁት መሆንን ይጠይቃል ። ለሌሎች ክብር /ቦታ ከመስጠት ይጀምራል፣ ከራስ ምቾት ይልቅ ለሌሎች ምቹ መሆንን ያጠቃልላል። የትህትና ምንጩ እግዚአብሔር ነው ። Our role model is Jesus!

የትሁት ሰው መገለጫዎች
1) ሌሎችን ማክበር ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:4 "እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፥ ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ።"

2) የትህትናን ትምህርት መቀበል (የትህትና ትምህርት ) መጽሐፈ ምሳሌ 11:2 "ትዕቢት ከመጣች ውርደት ትመጣለች፤ በትሑታን ዘንድ ግን ጥበብ ትገኛለች"

3) ስህተቱን አምኖ መቀበል
4) እግዚአብሔርን በመፍራትና በእርሱ በመታመን (በየትኛው ቦታና ሁኔታ አንድ ሰው መሆን ያውም የጌታ የኢየሱስ ሰው መሆን ያስፈልጋል እዚህ ሌላ ከዚያ ጋር ሌላ መሆን አይጠበቅም ) ምሳሌ 22:4

5) ምስጋናን መፈለግን አለመሻት/አለመመኘት (እኔ አደረኩት ማለት አያስፈልግም ) ማቴ 6:1፣ 1ኛ ጴጥ 5:6

በትህትና ያገለገሉ አገልጋዮች ከመጽሐፍ ቅዱስ

[ 1 ] ራሱን ኢየሱስን መመልከት ፣ ራሱ ኢየሱስ በትህትና አገልግሏል። (ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:5 "በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ ይህ አሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይሁን።") Our role model is Jesus
[ 2 ] ሙሴ በትህትና ካገለገሉት አገልጋዮች አንዱ ነው። ዘኁልቁ 12:3
[ 3 ] ሌላኛው ንጉሡ ዳዊት ነው (እግዚአብሔር በቀባው በሳኦል ላይ እጄን አልዘረጋም ብሎ በትህትና የተመላለሰ አገልጋይ ነው )
[ 4] መጥምቁ ዮሐንስ (ራሱን ዝቅ ያደረገ አገልጋይ ነው ዮሐንስ ወንጌል 1:26-27)
[ 5 ] ሐዋሪያው ጳውሎስ 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 15:9 "እኔ ከሐዋርያት ሁሉ የማንስ ነኝና፥ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ስላሳደድሁ ሐዋርያ ተብዬ ልጠራ የማይገባኝ፤" "ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ የሆንሁ እኔ ነኝ፤ ለእኔም የተሰጠኝ ጸጋው ከንቱ አልነበረም ከሁላቸው ይልቅ ግን ደከምሁ፥ ዳሩ ግን ከእኔ ጋር ያለው የእግዚአብሔር ጸጋ ነው እንጂ እኔ አይደለሁም።"

ታርጫ ስታዲየም 🏟️ ሙሉወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን ⛪
ቀን 26/04/2018

01/01/2026

ደስታዬ በጌታ ሙሉ ነው

01/01/2026

መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 7:22
"ስለዚህም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እንደ አንተ ያለ የለምና፥ በጆሮአችንም እንደ ሰማን ሁሉ ከአንተ በቀር አምላክ የለምና አንተ ታላቅ ነህ።"

23/11/2025

“እናንተ መኳንንቶች፥ በሮችን ክፈቱ፥ የዘላለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።”
— መዝሙር 24፥9

16/11/2025

ዳሩ ግን የምነቅፍብህ ነገር አለኝ የቀደመውን ፍቅርህን ትተሃልና።
ራዕይ 2:4

26/10/2025

1 ሃሌ ሉያ። እግዚአብሔርን በመቅደሱ አመስግኑት፤ በኃይሉ ጠፈር አመስግኑት።
2 በችሎቱ አመስግኑት፤ በታላቅነቱ ብዛት አመስግኑት።
መዝ 150:1-2

2 ነገሥት 17:36-39ይልቅስ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አምልኩ፤ ከጠላቶቻችሁ ሁሉ እጅ የሚታደጋችሁ እርሱ ነውና።” fans
14/10/2025

2 ነገሥት 17:36-39
ይልቅስ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አምልኩ፤ ከጠላቶቻችሁ ሁሉ እጅ የሚታደጋችሁ እርሱ ነውና።”
fans

በዛሬዉ እለት በቤተክርስቲያናችን   ተደርጓል። #ተባረኩ2_2_2018 ዓም
12/10/2025

በዛሬዉ እለት በቤተክርስቲያናችን ተደርጓል።
#ተባረኩ
2_2_2018 ዓም

10/10/2025

ኢያሱ 3 :14 -16
¹⁴ እንዲህም ሆነ፤ ሕዝቡ ዮርዳኖስን ሊሻገሩ ከየድንኳናቸው በወጡ ጊዜ፥ የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት በሕዝቡ ፊት ይሄዱ ነበር። እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ፥ የካህናቱ #እግሮች #በውኃው #ዳር #ሲጠልቁ፥ ከላይ የሚወርደው ውኃ ቆመ፤ በጻርታን አጠገብ ባለችው አዳም በምትባል ከተማ በሩቅ ቆሞ በአንድ ክምር ተነሣ፤ ወደ #ዓረባ #ባሕር ወደ #ጨው #ባሕር የሚወርደው ውኃ #ፈጽሞ #ተቋረጠ፤ ሕዝቡም በኢያሪኮ ፊት ለፊት ተሻገሩ።

09/10/2025

“ምስጉን ነው በክፉዎች ምክር ያልሄደ፥ በኃጢአተኞችም መንገድ ያልቆመ፥ በዋዘኞችም ወንበር ያልተቀመጠ።”
— መዝሙር 1፥1

Address

Tarcha
Tarch'a S**o

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ታርጫ ስታድየም ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን Tarcha Stadium Full Gospel church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share