የጉኑኖ ከተማ እናት አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የወጣቶች አገልግሎት ዘርፍ

  • Home
  • Ethiopia
  • Sodo
  • የጉኑኖ ከተማ እናት አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የወጣቶች አገልግሎት ዘርፍ

የጉኑኖ ከተማ እናት አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የወጣቶች አገልግሎት ዘርፍ ወልድ(ኢየሱስ) ያለው ሕይወት አለው።

ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለባቸው ናቸው፤ ለማስተማር፣ ለመገሠጽ፣ ለማቅናት በጽድቅም መንገድ ለመምከር ይጠቅማሉ፤  2 ጢሞ. 3፥16  በሚል ርዕስ ከፊታችን ሐሙስ 11/10...
15/06/2026

ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለባቸው ናቸው፤ ለማስተማር፣ ለመገሠጽ፣ ለማቅናት በጽድቅም መንገድ ለመምከር ይጠቅማሉ፤ 2 ጢሞ. 3፥16

በሚል ርዕስ ከፊታችን ሐሙስ 11/10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተከታታይ ትምህርት ተዘጋጅቷል።

በእነዚህ ቀናት ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ከቀኑ 11:30 ላይ ፕሮግራማችንን ስለምንጀምር ሁላችሁም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ በመያዝ ሰዓቱን ጠብቃችሁ በመምጣት በረከቱን እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን ።

🔴አገልጋዮች፦

👉ፓ/ር ማሎታ ማጋ
👉ዶ/ር ዘውዱ ዘለቀ (ፓ/ር)
👉ፓ/ር ወርቅነህ አብርሃም ዋንዳሮ
👉አገልጋይ ክብሩ ገዜ ናቸው።

🔴አዘጋጅ፦ የጉኑኖ ከተማ እናት አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ወጣቶች አገልግሎት ዘርፍ

25/09/2018 ዓ.ም !“ ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም...
02/06/2026

25/09/2018 ዓ.ም

!

“ ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያብዛ ይጨምርም።”
1ኛ ተሰሎንቄ 3፥12-13

ዛሬ ማክሰኞ ከ11:00 ጀምሮ ሁላችሁም ሰዓቱን ጠብቃችሁ እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።

 !“ ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያ...
26/05/2026

!

“ ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያብዛ ይጨምርም።”
1ኛ ተሰሎንቄ 3፥12-13

ዛሬ ማክሰኞ ከ11:00 ጀምሮ ሁላችሁም መጽሐፍ ቅዱስ ማስታወሻና ✒️ እስክሪብቶ በመያዝ ሰዓቱን ጠብቃችሁ እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።

“ተስፋችን ወይስ ደስታችን ወይስ የትምክህታችን አክሊል ማን ነው? በጌታችን በኢየሱስ ፊት በመምጣቱ እናንተ አይደላችሁምን?”  1ኛ ተሰሎንቄ 2፥19  በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የ1ኛ ተሰሎንቄ ...
19/05/2026

“ተስፋችን ወይስ ደስታችን ወይስ የትምክህታችን አክሊል ማን ነው? በጌታችን በኢየሱስ ፊት በመምጣቱ እናንተ አይደላችሁምን?”
1ኛ ተሰሎንቄ 2፥19

በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የ1ኛ ተሰሎንቄ ተከታታይ ትምህርት ዛሬም ይቀጥላል።
ጉኑኖ እና አቅራቢያው ያላችሁ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ሰዓት ማታ 11:00 - 1:00

የወላይታ  ቀጣና ቃ/ሕ/ቤ/ክ ጽ/ቤት
11/05/2026

የወላይታ ቀጣና ቃ/ሕ/ቤ/ክ ጽ/ቤት

ከእኛ የሰማችሁትን   በተቀበላችሁ ጊዜ፣ በእናንተ በምታምኑት ዘንድ በርግጥ እንደሚሠራ እንደ   እንጂ እንደ ሰው ቃል አድርጋችሁ ስላልተቀበላችሁት እግዚአብሔርን ያለ ማቋረጥ እናመሰግናለን።1...
28/04/2026

ከእኛ የሰማችሁትን በተቀበላችሁ ጊዜ፣ በእናንተ በምታምኑት ዘንድ በርግጥ እንደሚሠራ እንደ እንጂ እንደ ሰው ቃል አድርጋችሁ ስላልተቀበላችሁት እግዚአብሔርን ያለ ማቋረጥ እናመሰግናለን።
1 ተሰሎንቄ 2፥13 (NASV)

ውድ የዚህ ገጽ ተከታታዮች ሰላማችሁ ይብዛ።

ሁላችሁም በጊዜ 11:00 እንገናኝ። ጸጋው ይርዳን

ሰላም ተወዳጆች በሙሉ ! ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ። ባለፈው ሣምንት ማክሰኞ ከወንድም Matusala Mena ጋር የጀመርነው1ኛ ተሰሎንቄ ጥናት ዛሬም ስለምንቀጥል በጊዜ እንገናኝ።
21/04/2026

ሰላም ተወዳጆች በሙሉ ! ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።

ባለፈው ሣምንት ማክሰኞ ከወንድም Matusala Mena ጋር የጀመርነው1ኛ ተሰሎንቄ ጥናት ዛሬም ስለምንቀጥል በጊዜ እንገናኝ።

1ኛ ተሰሎንቄ 4¹⁶ ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤¹⁷ ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምን...
13/04/2026

1ኛ ተሰሎንቄ 4
¹⁶ ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤
¹⁷ ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው፥ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን።

ከነገ ማክሰኞ 6/8/2018 ዓ.ም ጀምሮ በተከታታይ ዘወትር ማክሰኞ ማታ ከ11:00 እስከ 1:00 ድረስ በሚል ርዕስ ማጥናት እንጀምራለን።

#ሁላችሁም መጽሐፍ ቅዱስ ማስታወሻና ብዕር በመያዝ ተገኝታችሁ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።

አዘጋጅ :- ጉኑኖ ከተማ እናት አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ተማሪዎች እና መንግስት ሠራተኞች ኅብረት።

 #ቴተሌስታይ   19:30በብርቱ ጸሎት በብዙ ትጋትና ዝግጅት በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው  #ቴተሌስታይ የመዝሙር አምልኮ ቀኑና ሰዓት ደርሷል። ዝግጅታችንን አጠናቅቀን የእናንተን መምጣት ብቻ እ...
09/04/2026

#ቴተሌስታይ
19:30
በብርቱ ጸሎት በብዙ ትጋትና ዝግጅት በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው #ቴተሌስታይ የመዝሙር አምልኮ ቀኑና ሰዓት ደርሷል።
ዝግጅታችንን አጠናቅቀን የእናንተን መምጣት ብቻ እየጠበቅን ነው።
በመምጣት ያትርፉ
ከእኛ ጋር ጌታን ለማምለክ ይፍጠኑ!

Address

S**o-tericha
S**o

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የጉኑኖ ከተማ እናት አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የወጣቶች አገልግሎት ዘርፍ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share