15/06/2026
ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለባቸው ናቸው፤ ለማስተማር፣ ለመገሠጽ፣ ለማቅናት በጽድቅም መንገድ ለመምከር ይጠቅማሉ፤ 2 ጢሞ. 3፥16
በሚል ርዕስ ከፊታችን ሐሙስ 11/10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተከታታይ ትምህርት ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ከቀኑ 11:30 ላይ ፕሮግራማችንን ስለምንጀምር ሁላችሁም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ በመያዝ ሰዓቱን ጠብቃችሁ በመምጣት በረከቱን እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን ።
🔴አገልጋዮች፦
👉ፓ/ር ማሎታ ማጋ
👉ዶ/ር ዘውዱ ዘለቀ (ፓ/ር)
👉ፓ/ር ወርቅነህ አብርሃም ዋንዳሮ
👉አገልጋይ ክብሩ ገዜ ናቸው።
🔴አዘጋጅ፦ የጉኑኖ ከተማ እናት አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ወጣቶች አገልግሎት ዘርፍ