Apostolic Church of Wolaita Sodo

Apostolic Church of Wolaita Sodo Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Apostolic Church of Wolaita Sodo, Apostolic church, Wolaita S**o, Sodo.

ይህን ያውቃሉ?‼️ከኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን አማኞች አባላት የሚጠበቅ የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ግዴታዎች።✍️አንድ የእግዚአብሔር ሰዎች ወንዶችም ይሁኑ ሴቶች በእግዚአብሔር ፍርሃት ውሳጣዊና ...
23/05/2026

ይህን ያውቃሉ?‼️

ከኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን አማኞች አባላት የሚጠበቅ የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ግዴታዎች።

✍️አንድ የእግዚአብሔር ሰዎች ወንዶችም ይሁኑ ሴቶች በእግዚአብሔር ፍርሃት ውሳጣዊና ውጫዊ ቅድስናን በመጠበቅ ሥጋና መንፈስን ከሚያረክስ ነገሮች ሁሉ ራሳቸውን ማንጻት ይገባቸዋል ( 2ኛ ቆሮ 6:14, 7:1 1ኛ ዮሐንስ 2:15 1ኛ ተሰሎንቄ 5:22)

✍️ውስጣዊ ስባል:- ነፍስና መንፈስን የሚያረክስ የሥጋ ስራዎች የሚያካትት ነው እነዚህ ደግሞ ክፋት ፤ ተንኮል ፥ ዝሙት ፥ ርኩሰት ፤መለያየት ፤ሐሜት፤ አድመኝነት ወዘተ ናቸው። ገላትያ 5:19_21)

✍️ውጫዊ ስባል:- ደግሞ ማነኛውም የሚያሰክር መጠጥ መጠጣት አደንዛዥ ዕጽ መትከል መንገድና መጠቀም ማነኛውም የሚያረክስ የመዝናኛ ቦታዎች ላይ መገኘት የማይቻል ነው። (1ኛ ተሰሎንቄ 5:22_23)

ከማናቸውም ዓይነት ክፉ ነገር ራቁ። የሰላምም አምላክ ራሱ ሁለንተናችሁን ይቀድስ፤ መንፈሳችሁም ነፍሳችሁም ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ። አሜን

1ኛ ተሰሎንቄ 5:22_23
የተወሰደው ከኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን አባላት መመሪያ ኅዳር 2013 ዓ.ም ከታተመው መጽሐፍ ገጽ 3 ላይ
በ ወንድማችሁ ነኝ የተጻፈው ነው።

 #እልልልልል  #ድንቅ  #የማዳን  #ምስራች (575)ነፍሳት  #ተጠመቁ     የኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት በተክርስቲያን በሀዋሳ ሚሊኒዬም አደባባይ   ከግንቦት 6-9/09/2018 ዓ.ም በተካሄደው...
17/05/2026

#እልልልልል #ድንቅ #የማዳን #ምስራች (575)ነፍሳት #ተጠመቁ የኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት በተክርስቲያን በሀዋሳ ሚሊኒዬም አደባባይ
ከግንቦት 6-9/09/2018 ዓ.ም በተካሄደው ኮንፈረንስ 575 ነፍሳት ከስላሴ ትምህርት አምልጠው በእየሱስ ስም ተጠምቀዋል .... ክብር ለአንድ አምላክ ለኢየሱስ ይሁን ።💓💜💛💟💚💙

ኢየሱስ አብ ነው ቢለን እንደምንሰብክ ያህልም  ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅም ነው ቢለን እንሰብካለን።በመጽሐፍ ቅዱስ አባባልም ሆነ በሐዋርያት እምነት  ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነ...
17/05/2026

ኢየሱስ አብ ነው ቢለን እንደምንሰብክ ያህልም ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅም ነው ቢለን እንሰብካለን።

በመጽሐፍ ቅዱስ አባባልም ሆነ በሐዋርያት እምነት ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው በማለት ማመን እግዚአብሔርን ከአንድ በላይ አያደርግም።

በሰዎች ትምህርት ግን ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ማለቱ ሌላ አባት በአካል አለ በማለት ይታመናል።

በእግዚአብሔር ቃል ከሆነ ግን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ማለቱ የአምላክ መታያ, አማኑኤል መሆኑን ያ የማይታይ እግዚአብሔር በሚታየው ሰውነት ከእኛ ጋር መሆኑን ይናገራል።

በሐዋርያት እምነት ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ተብሎ ሌላ አምላክ ወይም አባት መፈለግ አይቻልም ያ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ የተባለው የዘለዓለም አባት, ኃያል አምላክ ነው ተብሎ ይታመናል።

ይህን የተረዱ ሐዋርያት ወንጌል ስለ ልጁ ነው በማለት ተናገሩ
እኛም ይህን ስለተረዳን ወንጌል ሰለ እርሱ ሀሉ በሁሉ የሆነው ስለ ልጁ ነው እንላለን።

ወንጌሉ ደግሞ ያ ሰዎች የሰቀሉ ያ ሰዎች የቀበሩት ስለ እኛ በሥጋው ሰውነት በመስቀል የተሰቀለው እርሱ ኢየሱስ የእሥራኤል አምላክ አንዱ መሆኑን ለዓለም ማወጅ ነው።

ኢየሱስ ክርስቶስ ወልድ ብቻ ነው ከተባለ ይህ ወንጌል አይደለም ይህን ሁሉ ሰው ያውቃል ሐዋርያ ጳውሎስ ለወንጌል የተከደነ፥ በሰውኛ ቋንቋ የማይታይ ነገር እንዳለ ነገር ግን በመንፈሳዊ ዓይን የሚታይ ነገር ስላለ እንዲህ አለ:-

👉 ወንጌላችን የተከደነ ቢሆን እንኳ የተከደነባቸው ለሚጠፉ ነው። ለእነርሱም የእግዚአብሔር ምሳሌ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው፥ የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ። ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታ እንደ ሆነ እንጂ ራሳችንን አንሰብክምና፥ ስለ ኢየሱስም ራሳችንን ለእናንተ ባሪያዎች እናደርጋለን። [2ኛ ቆሮንቶስ 4:3_5]

ሰው ሁሉን ለማዳን በመስቀሉ የራሱን ፍቅር ያሳየው ኢየሱስ ክርስቶስ ዛሬም በደሙ ይጠራቸዋል ኑ ልጆቼ እያለ ነው።
አሜን
በ ወንድማችሁ ነኝ የተዘጋጀ ነው።

  ኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በሀዋሳ ቅርንጫፍ ሰበካ ሚሊኒየም አደባባይ አመታዊ ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ 4ኛ ቀን የጠዋቱ ፕሮግራም  09/09/2018 ዓ/ም
17/05/2026


ኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በሀዋሳ ቅርንጫፍ ሰበካ ሚሊኒየም አደባባይ አመታዊ ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ
4ኛ ቀን የጠዋቱ ፕሮግራም

09/09/2018 ዓ/ም

የአንድ አምላክ ልጆች........
17/05/2026

የአንድ አምላክ ልጆች........

በኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በሀዋሳ ቅርንጫፍ ሰበካ ሚሊኒየም አደባባይ አመታዊ ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ 2ኛ ቀን 07/09/2018 ዓ/ም
16/05/2026

በኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በሀዋሳ ቅርንጫፍ ሰበካ ሚሊኒየም አደባባይ አመታዊ ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ
2ኛ ቀን
07/09/2018 ዓ/ም

   1!
15/05/2026


1
!

15/05/2026
🎉 የምስራች  #በጉጉት  #ሲጠበቅ  #የነበረው በሀዋሳ ሚሊኒየም መስቀል አደባባይ የሚደረገው 18ኛ ዙር ኮንፈራንስ ዛሬ 6/09/2018ዓ.ም መካሄድ ጀመረ። ሁላችሁም ተጋብዛችኋ
14/05/2026

🎉 የምስራች
#በጉጉት #ሲጠበቅ #የነበረው በሀዋሳ ሚሊኒየም መስቀል አደባባይ የሚደረገው 18ኛ ዙር ኮንፈራንስ ዛሬ 6/09/2018ዓ.ም መካሄድ ጀመረ። ሁላችሁም ተጋብዛችኋ

     #ተጠምቀዋል በአንድ ቀን 222.9 ሰው በኢየሱስ ስም  ይጠመቃል ብሾፕ ደጉ ከበደ ካለፈው አመት ስነፃፃር 39.9 ብልጫ አለው!!የዓለም አቀፍ  ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳ...
13/05/2026


#ተጠምቀዋል
በአንድ ቀን 222.9 ሰው በኢየሱስ ስም ይጠመቃል ብሾፕ ደጉ ከበደ
ካለፈው አመት ስነፃፃር 39.9 ብልጫ አለው!!

የዓለም አቀፍ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪ #በ55ኛው እንዳሳወቁት : ከየካቲት 2025 - መጋቢት 2026 ድረስ በአንድ ዓመት ብቻ :-

⛔ 81,369…ሰዎች በጌታ በኢየሱስ ስም የተጠመቁ
⛔ 54,021… ሰዎች #በመንፈስ #ቅዱስ #ተሞሉ
⛔53,177… ሰዎች ከተለያየ #ደዌና #በሽታ #ተፈወሱ
⛔5,383… ሰዎች #በንስሐ ወደ ቤተክርስቲያን #ተመለሱ
⛔ 281.…አዳዲስ አብያተክርስቲያናት የተከፈቱ ብዛት መሆኑን
ለህብረቱ በአመታዊ ርፖርት ገልፆአል።
✅"ይህን #የሠራና #ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ #እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ። *" ት/ኢሳ 4

World Apostolic Fellowship

  ! ( ) ? ለሚለው ጥያቄ መጽሐፍ ቅዱሳዊውና አጭሩ መልስ "የመለኮት ሙላት ሁሉ ማደሪያ" የሚል ነው። ይህንን ታላቅ እውነት ከቃሉ እንመልከት፦ # # # 📖 1.   "ሁሉ" በእርሱ ነው!>...
12/05/2026


! ( )

?

ለሚለው ጥያቄ መጽሐፍ ቅዱሳዊውና አጭሩ መልስ "የመለኮት ሙላት ሁሉ ማደሪያ" የሚል ነው። ይህንን ታላቅ እውነት ከቃሉ እንመልከት፦

# # # 📖 1. "ሁሉ" በእርሱ ነው!
> *"የመለኮት ሙላት **ሁሉ** በእርሱ በሥጋ ይኖራልና"* (ቆላስይስ 2፥9)
>
• **ሙላት (Fullness):** ግማሽ ወይም ጥቂት ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ማለት ነው።
• **ሁሉ (All):** ምንም የቀረ ነገር የለም።
• **በሥጋ:** ያ የማይታየው አምላክ በሰው አካል ተገልጦ በምድር ተመላለሰ።
👉 **ማጠቃለያ፦** አብም፣ ወልድም፣ መንፈስ ቅዱስም በሙላት በኢየሱስ ውስጥ ናቸው። ከኢየሱስ ውጭ የቀረ ሌላ አምላክ የለም! ⚡

# # # 📖 2.
> *"እግዚአብሔር በሥጋ ተገለጠ...
"* (1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16)
እግዚአብሔር አብ ሰማይ ላይ ተቀምጦ ወልድን ብቻውን አልላከውም፤ ይልቁንም አብ ራሱ በሥጋ ተገልጦ ወደ እኛ መጣ። ያ ሥጋ ደግሞ ስሙ **ኢየሱስ** ይባላል።

# # # 📖 3.
(አንድ አካል — ሦስት መገለጫ)

> *"👉የሚመሰክሩ ሦስት አሉ
#አብ፣
#ቃል፣
#መንፈስ ቅዱስ —
👉እነዚህም ሦስቱ **አንድ** ናቸው"

* (1ኛ ዮሐንስ 5፥7)
>
• **አብ፦** የዘላለም አባት = ኢየሱስ (ኢሳ 9፥6)
• **ቃል፦** ቃል አምላክ ነበረ = ኢየሱስ (ዮሐ 1፥1)
• **መንፈስ ቅዱስ፦** ጌታ መንፈስ ነው = ኢየሱስ (2ኛ ቆሮ 3፥17)
⚡ **ሦስቱ አንድ ናቸው — !**

# # # 📖 4. " "
> *"አብ በእኔ እንዳለ እኔም በአብ እንዳለሁ እወቁ"* (ዮሐንስ 10፥38)
>
ኢየሱስና አብ የተለያዩ አካላት አይደሉም። ኢየሱስ "ፊልጶስ ሆይ፣ እኔን ያየ አብን አይቷል" ሲል የአካል አንድነትንና የመለኮትን ሙላት እያረጋገጠ ነበር።

# # # 📖 5. ነው
ኢየሱስ ሲናገር *"ወላጅ አልባ አልተዋችሁም፤ **እኔ እመጣለሁ**"* (ዮሐ 14፥18) አለ። መንፈስ ቅዱስን እልካለሁ ብሎ፣ ደግሞ "እኔ እመጣለሁ" ማለቱ መንፈስ ቅዱስ ራሱ የኢየሱስ መንፈስ መሆኑን ያረጋግጣል። (ሮሜ 8፥9-10)

# # # 📌 ለማጠቃለል፦
✅ **ቆላ 2፥9 —** ሙላት ሁሉ በኢየሱስ
✅ **1ኛ ጢሞ 3፥16 —**እግዚአብሔር በሥጋ ተገለጠ
✅ **ዮሐ 1፥14 —** ቃል ሥጋ ሆነ
✅ **ሮሜ 8፥9 —** መንፈስ ቅዱስ = የክርስቶስ መንፈስ
**አብ + ወልድ + መንፈስ ቅዱስ = ኢየሱስ ክርስቶስ (አንድ አምላክ!) 🔥**
🙏 *"የመለኮት ሙላት ሁሉ በእርሱ በሥጋ ይኖራል"* — ቆላ 2፥9
👇👇👇👇

Address

Wolaita S**o
S**o

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Apostolic Church of Wolaita Sodo posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share