Sodo Holy Trinity Catholic Cathedral - ሶዶ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል

  • Home
  • Ethiopia
  • Sodo
  • Sodo Holy Trinity Catholic Cathedral - ሶዶ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል

Sodo Holy Trinity Catholic Cathedral - ሶዶ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይህ የሶዶ ቅ/ሥላሴ ካቴድራል መረጃዎች እና ሌሎች ካቶሊካዊ መረጃዎች የሚጋሩበት ገጽ ነው።

 ፡||• የቅድስት ሥላሴ ዕለት ቅዳሴ በአርባ ምንጭ ቅዱስ ስምዖን ቁምስና። መልካም ዕለተ ሰንበት ይሁንልን።🙌
07/06/2026

፡||• የቅድስት ሥላሴ ዕለት ቅዳሴ በአርባ ምንጭ ቅዱስ ስምዖን ቁምስና። መልካም ዕለተ ሰንበት ይሁንልን።🙌

🙏🙏🙏
01/06/2026

🙏🙏🙏

💐🎊እንኳን ለ   በሰላም አደረሰን!🎊💐 የመንፈስ ቅዱስ እለት (የጵራቅሊጦስ እለት) በ   ቤተክርስቲያን የሀገረስብከታችን ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ደጀኔ ሂዶቶ በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ...
31/05/2026

💐🎊እንኳን ለ በሰላም አደረሰን!🎊💐 የመንፈስ ቅዱስ እለት (የጵራቅሊጦስ እለት) በ ቤተክርስቲያን የሀገረስብከታችን ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ደጀኔ ሂዶቶ በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከበረ። በተጨማሪም በዛሬው እለት የ በዓልም ሁሉም የቃልኪዳን ቤተሰቦች በተገኙበት ተከብሯል። ብጹዕ አባታችንም ለተገኙት ምዕመናን ስብከተ ወንጌል አሰምተው አባታዊ ምክር እና ቡራኬ ለግሰዋል። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን።🙌

🙌 ✝️⛪መልካም እለተ ሰንበት ይሁንልን!⛪✝️🙌👉   •   (A)  #የፋሲካ | 7 | Easter  :- 1ኛ. ሐዋ 1:1-11║2ኛ. ኤፍ 1:17-23•••••••••••••••••••••••••••...
24/05/2026

🙌 ✝️⛪መልካም እለተ ሰንበት ይሁንልን!⛪✝️🙌
👉 • (A) #የፋሲካ | 7 | Easter
:- 1ኛ. ሐዋ 1:1-11║2ኛ. ኤፍ 1:17-23
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
👉 🕯️✝️🕯️የእለቱ ወንጌል፡- ማቴ፡16-20
•+•
"16 አሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት ግን ኢየሱስ ወዳዘዛቸው ተራራ ወደ ገሊላ ሄዱ፥
17 ባዩትም ጊዜ ሰገዱለት፤ የተጠራጠሩ ግን ነበሩ።
18 ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፡— ሥልጣን ሁሉ በሰማይና በምድር ተሰጠኝ።
19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።"
•+•
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
💐✝️የተባረከ እና የተቀደሰ እለተ ሰንበት ይሁንልን።🙌✝️💐

🙌 ✝️⛪መልካም እለተ ሰንበት ይሁንልን!⛪✝️🙌👉   • (A)  #የፋሲካ | 6 | Easter  :- 1ኛ. ሐዋ 8:5-8.14-17║2ኛ. 1ጴጥ 3:15-18•••••••••••••••••••••••...
17/05/2026

🙌 ✝️⛪መልካም እለተ ሰንበት ይሁንልን!⛪✝️🙌
👉 • (A) #የፋሲካ | 6 | Easter
:- 1ኛ. ሐዋ 8:5-8.14-17║2ኛ. 1ጴጥ 3:15-18
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
👉 🕯️✝️🕯️የእለቱ ወንጌል፡- ዮሐ 14:15-21(*)
•+•
"15-16 ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤
17 እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።
18 ወላጆች እንደ ሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም፤ ወደ እናንተ እመጣለሁ።
19 ገና ጥቂት ዘመን አለ ከዚህም በኋላ ዓለም አያየኝም፤ እናንተ ግን ታዩኛላችሁ፤ እኔ ሕያው ነኝና እናንተ ደግሞ ሕያዋን ትሆናላችሁ።
20 እኔ በአባቴ እንዳለሁ እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ በዚያን ቀን ታውቃላችሁ።
21 ትእዛዜ በእርሱ ዘንድ ያለችው የሚጠብቃትም የሚወደኝ እርሱ ነው፤ የሚወደኝንም አባቴ ይወደዋል እኔም እወደዋለሁ ራሴንም እገልጥለታለሁ።"
•+•
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
💐✝️የተባረከ እና የተቀደሰ እለተ ሰንበት ይሁንልን።🙌✝️💐

  ❤️❤️❤️❤️
14/05/2026

❤️❤️❤️❤️

👉 #ማሳሰቢያ||• ለ ወዳጆች፡- ነገ የ ( የ ) ስለሆነ የምንችል ሁላችንም ዕለቱን ቅዳሴ በመካፈል፥ በመቁረብ እንዲሁም በጸሎት መንፈስ እንድናሳልፍ ከአደራ ጋር ለማሳሰብ እንወዳለን። የቅዱስ ልበ ኢየሱስ በረከት ዘወትር አይለየን። አሜን።🙏
✝️ ቅዱስ ልበ ኢየሱስ ሆይ ልባችንን እንደ ልብህ ትሁት እና የዋህ አድርግልን። አሜን።🙏❤️🙏

14/05/2026
🙌 ✝️⛪መልካም እለተ ሰንበት ይሁንልን!⛪✝️🙌👉   • (A)  #የፋሲካ | 5 | Easter  :- 1ኛ. ሐዋ 6:1-7║2ኛ. 1ጴጥ 2:4-9•••••••••••••••••••••••••••••••...
10/05/2026

🙌 ✝️⛪መልካም እለተ ሰንበት ይሁንልን!⛪✝️🙌
👉 • (A) #የፋሲካ | 5 | Easter
:- 1ኛ. ሐዋ 6:1-7║2ኛ. 1ጴጥ 2:4-9
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
👉 🕯️✝️🕯️የእለቱ ወንጌል፡- ዮሐ 14:1-12
•+•
"[1] “ልባችሁ አይታወክ፤ በእግዚአብሔር እመኑ፤ በእኔም ደግሞ እመኑ። [2] በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ኖሮ ስፍራ ላዘጋጅላችሁ እሄዳለሁ እላችሁ ነበርን? [3] ሄጄም ስፍራ ሳዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተም እንድትኖሩ ዳግምኛ እመጣለሁ፤ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ። [4] የምሄድበትንም መንገድ ታውቃላችሁ።” [5] ቶማስም “ጌታ ሆይ! ወደምትሄድበት አናውቅም፤ እንዴትስ መንገዱን እናውቃለን?” አለው። [6] ኢየሱስም “እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በኩል ካልሆነ ማንም ወደ አብ የሚመጣ የለም። [7] እኔን ብታውቁኝ ኖሮ አባቴንም ባወቃችሁት ነበር። ከአሁንም ጀምሮ ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል፤” አለው። [8] ፊልጶስ “ጌታ ሆይ! አብን አሳየንና ይበቃናል” አለው። [9] ኢየሱስም አለው “አንተ ፊልጶስ፥ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቶአል፤ እንዴትስ አንተ ‘አብን አሳየን’ ትላለህ? [10] እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነገራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ ሥራውን ይሠራል። [11] እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ እመኑኝ፤ ይህም ካልሆነ ስለ ሥራዎቹ ስትሉ እመኑኝ። [12] “እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውንም ሥራ ደግሞ ያደርጋል፤ ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።"
•+•
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
💐✝️የተባረከ እና የተቀደሰ እለተ ሰንበት ይሁንልን።🙌✝️💐

💐🎊እንኳን ለ  #10ኛዓመት የ  #ክህነት መታሰቢያ እለት በሰላም አደረሳችሁ ክቡራን አባቶች! ክቡር  ፥ ክቡር   እና ክቡር   ዛሬ ብጹዕ አባታችን አቡነ ደጀኔ ሂዶቶ በተገኙበት የ10ኛ ዓ...
07/05/2026

💐🎊እንኳን ለ #10ኛዓመት የ #ክህነት መታሰቢያ እለት በሰላም አደረሳችሁ ክቡራን አባቶች! ክቡር ፥ ክቡር እና ክቡር ዛሬ ብጹዕ አባታችን አቡነ ደጀኔ ሂዶቶ በተገኙበት የ10ኛ ዓመት የክህነት መታሰቢያ ዕለት በምስጋና ቅዳሴ አክብረዋል! እግዚአብሔር ረጅም እድሜ እና ጤና አድሎላችሁ በአግልግሎታችሁ ያጽናችሁ ይጠብቃችሁም ክቡራን አባቶቻችን! Happy 10th year anniversary of priestly ordination dear fathers! May God continue to bless you a lot more. 🙌

04/05/2026

Address

S**o

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sodo Holy Trinity Catholic Cathedral - ሶዶ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share