የሶዶ ወጣቶች ወንጌላውያን ሕብረት

የሶዶ ወጣቶች ወንጌላውያን ሕብረት we adders a kingdom of God to generation

21/05/2026

የጌታ የእግዚአብሔር መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ትን ኢሳ 61:1

ታላቅ የመቀባት ኮንፈራንስ በወላይታ ሶዶ Assemblies of God Church

ከግንቦት 14-16 አርብ ከ10:00 ጀምሮ ቅዳሜ እና እሁድ ሙሉ ቀን

ነብይ ቢንያም ማቴዎስ በፀሎት እና በእግዘ‍ኢአብሄር ቃል ያገለግለናል እንዲሁም ደግሞ ከተለያዩ አገልጋዮች ጋር እግዚአብሄርን እናመልካለን።

አዘጋጆች፣ የኢትዮዽያ ጉባኤ እግዚአብሄር ወይም Assemblies of God ቤተክርስቲያን ወጣቶች ከሶዶ ከተማ ወንጌላውያን ወጣቶች ሕብረት ጋር በመተባበር

በዕለቱም በስፍራው በመገኘት የእግዚአብሄርን ጸጋ እንዲካፈሉ በአክብሮት ተጋብዘዋል

አድራሻ፣ ሶዶ ከተማ ዋና ማዘጋጃ አስፍልት 100 ሜትር ወደ ላይ

የመቀባት እና የመነሳት ኮንፈራንስ በወላይታ ሶዶ የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር (Assemblies of God) ቤተክርስቲያን፡፡ከግንቦት 14-16 አርብ ከ10:00 ጅምሮ ቅድም እና እሁድ ሙሉ...
19/05/2026

የመቀባት እና የመነሳት ኮንፈራንስ በወላይታ ሶዶ የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር (Assemblies of God) ቤተክርስቲያን፡፡
ከግንቦት 14-16 አርብ ከ10:00 ጅምሮ ቅድም እና እሁድ ሙሉ ቀን።

የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር (Assemblies of God) ቤተክርስቲያን ወጣቶች እና የሶዶ ከተማ ወንጌላውያን ወጣቶች በጋራ ያዘጋጁት።

10/01/2024

I stand with prophet Tb joshua

“በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።”  — ሮሜ 1፥16
22/01/2023

“በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።”
— ሮሜ 1፥16

06/07/2022
04/03/2021

ታቃላችሁ እግዚአብሔር ዳዊትን 3 ጌዜ ቀባዉ ሶስተኛ ቅባት ስመጣ ማንም ሰዉ ዳዊት ሊነካ አለቻለም።

31/01/2021

(1 John 2 )
------------
15-16 15-16 ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።

17 ዓለሙም ምኞቱም ያልፋሉ፤ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ግን ለዘላለም ይኖራል።

ነጻ ሶፍትዌር (መተግበርያ) በስልክዎ ይጫኑ

12/08/2020

(አማርኛ 1954)(ራእ 21 )
------------
1 አዲስ ሰማይንና አዲስ ምድርንም አየሁ፥ ፊተኛው ሰማይና ፊተኛይቱ ምድር አልፈዋልና፥ ባሕርም ወደ ፊት የለም።

2 ቅድስቲቱም ከተማ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም፥ ለባልዋ እንደ ተሸለመች ሙሽራ ተዘጋጅታ፥ ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ስትወርድ አየሁ።

3 ታላቅም ድምፅ ከሰማይ፦ እነሆ፥ የእግዚአብሔር ድንኳን በሰዎች መካከል ነው ከእነርሱም ጋር ያድራል፥ እነርሱም ሕዝቡ ይሆናሉ እግዚአብሔርም እርሱ ራሱ ከእነርሱ ጋር ሆኖ አምላካቸው ይሆናል፤

4 እንባዎችንም ሁሉ ከዓይኖቻቸው ያብሳል፥ ሞትም ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፥ ኀዘንም ቢሆን ወይም ጩኸት ወይም ሥቃይ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፥ የቀደመው ሥርዓት አልፎአልና ብሎ ሲናገር ሰማሁ።

5 5 በዙፋንም የተቀመጠው፦ እነሆ፥ ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ አለ። ለእኔም፦ እነዚህ ቃሎች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸውና ጻፍ አለኝ።

6 አለኝም፦ ተፈጽሞአል። አልፋና ዖሜጋ፥ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ። ለተጠማ ከሕይወት ውኃ ምንጭ እንዲያው እኔ እሰጣለሁ።

7 ድል የሚነሣ ይህን ይወርሳል አምላክም እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል።

8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።

9 9 ሰባቱም ኋለኛዎች መቅሠፍቶች የሞሉባቸውን ሰባቱን ጽዋዎች ከያዙት ከሰባቱ መላእክት አንዱ መጥቶ፦ ወደዚህ ና፥ የበጉንም ሚስት ሙሽራይቱን አሳይሃለሁ ብሎ ተናገረኝ።

10-11 በመንፈስም ወደ ታላቅና ወደ ረጅም ተራራ ወሰደኝ፥ የእግዚአብሔርም ክብር ያለባትን ቅድስቲቱን ከተማ ኢየሩሳሌምን ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ስትወርድ አሳየኝ፤ ብርሃንዋም እጅግ እንደ ከበረ ድንጋይ እንደ ኢያሰጲድ ድንጋይ ሆኖ እንደ ብርሌ የጠራ ነበረ፤

(KJV+Strong's)(ራእ 21 )
------------
1 And I saw a new heaven and a new earth: for the first heaven and the first earth were passed away; and there was no more sea.

2 And I John saw the holy city, new Jerusalem, coming down from God out of heaven, prepared as a bride adorned for her husband.

3 And I heard a great voice out of heaven saying, Behold, the tabernacle of God is with men, and he will dwell with them, and they shall be his people, and God himself shall be with them, and be their God.

4 And God shall wipe away all tears from their eyes; and there shall be no more death, neither sorrow, nor crying, neither shall there be any more pain: for the former things are passed away.

5 5 And he that sat upon the throne said, Behold, I make all things new. And he said unto me, Write: for these words are true and faithful.

6 And he said unto me, It is done. I am Alpha and Omega, the beginning and the end. I will give unto him that is athirst of the fountain of the water of life freely.

7 He that overcometh shall inherit all things; and I will be his God, and he shall be my son.

8 But the fearful, and unbelieving, and the abominable, and murderers, and whoremongers, and sorcerers, and idolaters, and all liars, shall have their part in the lake which burneth with fire and brimstone: which is the second death.

9 9 And there came unto me one of the seven angels which had the seven vials full of the seven last plagues, and talked with me, saying, Come hither, I will shew thee the bride, the Lamb's wife.

10 And he carried me away in the spirit to a great and high mountain, and shewed me that great city, the holy Jerusalem, descending out of heaven from God,

Address

Wolayita S**o
S**o

Telephone

+251932616296

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የሶዶ ወጣቶች ወንጌላውያን ሕብረት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to የሶዶ ወጣቶች ወንጌላውያን ሕብረት:

Share