Christ message

Christ message #አላማው ፦
# መንፈሳዊ ፅሁፎችን
# ትምህርታዊ ፅሁፎ?

28/05/2025
Please   subscribers   🙏🙏   I  need    50  subscriber
29/03/2025

Please subscribers 🙏🙏
I need 50 subscriber

Share your videos with friends, family and the world

22/05/2024

የፍርድ ምርመራው ሥራ በሚጠናቀቅበት ጊዜ የሁሉም ሰው መዳረሻ ለሞት ይሆን ለሕይወት የሚወሰን ይሆናል። በሰማይ ደመና ጌታ ከመገለጡ ከጥቂት ጊዜ በፊት የምሕረት ጊዜ ያበቃል። በራዕይ፣ ክርስቶስ ወደዚያ ጊዜ እየተመለከተ ሲናገር፦ "አመፀኛው ወደፊት ያምጽ፣ እርኩሱም ወደ ፊት ይርከስ፣ ፃድቁም ወደ ፊት ጽድቅ ያድርግ፣ ቅዱሱም ወደ ፊት ይቀደስ አለ። እነሆ እመጣለሁ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።" [ራዕይ 22÷11፣12] ይላል።
ሰዎች፣ እያተከሉ፣ እያነፁ፣ እየበሉና እየጠጡ፣ የመጨረሻው፣ የማይቀለበሰው ውሳኔ በላይ በመቅደሱ እንደታወጀ ሳያስተውሉ፣ ፃድቃንም ኃጢአተኞችም በሟች ሁኔታቸው ሆነው በዚያን ጊዜም በምድር ላይ ይኖራሉ። ከጥፋት ውኃ በፊት፣ ኖህ ወደ መርከቡ ከገባ በኋላ እግዚአብሔር በውስጥ ዘጋበት፤ ከሃዲዎችም በውጪ ቀሩ፤ ሆኖም ጥፋታቸው እንደተወሰነባቸው ሳያውቁ፣ ልቅ፣ የደስታ- ፍቅር ያለበትን ሕይወታቸውን ለሰባት ቀናት ቀጠሉበት፤ ሊመጣ ያለውን የፍርድ ማስጠንቀቂያ ተሳለቁበት። አዳኙ ሲናገር፣ "የሰው ልጅ መምጣት ደግሞ እንዲሁ ይሆናል" አለ [ማቴ 24÷39]። ኮሽ ሳያደርግ፣ እንደ ውድቅት ሌባ ሳይስተዋል፣ የእያንዳንዱ ሰው መዳረሻ እንደተወሰነ ለኃጢአተኞችም የተዘረጋው ምሕረት እንደተወሰደ የሚያመለክተው ወሳኝ ሰዓት ይመጣል።
"….ድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ስለዚህ ትጉ" [ማር 13÷ 35፣36]። መጠበቃቸው አዝሏቸው ወደ ዓለም መስዕቦች የሚዞሩ ሰዎች ሁኔታ እጅግ አደገኛ ነው። ነጋዴው ትርፍ ለማግኘት ተወስውሶ ሳለ፣ ደስታ (ፈንጠዝያ) አፍቃሪው እርካታ ሲያሳድድ ሳለ፣ የፋሽን ሴት ልጅ መሽቀርቀሪያዋን እያበጃጀች ሳለች — የምድር ሁሉ ፈራጅ "በሚዛን ተመዘንህ ቀልለህም ተገኘህ" ብሎ የሚያውጀው በዚያች ሰዓት ሊሆን ይችላል [ዳን 5÷27]። GCAmh 355.4

Address

Shakiso

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Christ message posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share