Waaqni Keenyas, Sabni Keenyas, Kaayyoon Keenyas ,Biyyi Keenyas, Galmi Keenyas (Tokko!) .Whether you like or dislike, i am the son of God, the believer of God, the follower of the sons of God. Well come to Children of God Worship church
እንኳን ወደ እግዚአብሔር ልጆች ቤተ አምልኮ በደህና መጣችሁ.
Hayyee yaa waaqi waaqni Jahaan Bachoo, Sadeen Soodo, Soso’aa Leencaa nagaan bullee nagaa’aan nu oolchi,
Kan oolchite
nagaan nu buchi,
Irraa gora dogoggora nu oolchi,
Kaa’ani dhabuu, arganii dhabuu nu oolchi,
Namicha sababamaa niitii sababamtuu nurraa qabi,
Xiqqaa nuuf guddisi ,guddaa nuuf buchi,
Wallaala nuuf beeksisi, beekaa nuuf moosiisi,
Dhara suluula godhi, dhugaa gaara godhi,
Dhaabbata bubbee, deebisa buqqee nu godhini,
Waan ijji argaa jibbitu,waan gurri dhageetii jibbu jalaa nubaraari
Waan barri deemun ,waan bariin deemun jalaa nu baasi ,
Caamte numiidhini, roobdes numiidhini,
Rooba ijaa rooba garaa nu oolchi,
Kan nama nutti hin dabrsini, kan keenya namaaf hin dabarsini,
Yaa waaq akka nuti jenne ati jedhi,
Hamtuu a’ii balbala baasi,
Quufaa hormaata , addunyaaf gammachuu ol-nuu deebisi.
በስመ ኣብ ፣ በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ሐሃዱ አምላክ አሚን!
ለመሆኑ የተሻለ ዶ/ር አላ? የተሻለ ነብይስ ይኑር ይሁን? ብኖሩስ ወደ አለህበት ስፍራ ይመጣሉ ወይስ እነሱ ወደ አሉበት ስፍራ ትቀናለህ? እየሱስ ክሪስቶስን ወይም የተሻለ ዶ/ር ወይም ነብይ ፍለጋ የሚትሄድው የተሻለ ቤቱን ለመጎብኘት ወይስ የተሻለ ፀሎት ፣የተሻለ ፈውስን ለመግኛት ነው? አንድ ክሪስቲያን የእየሱስ ክሪስቶስን መንገድ -መፅሓፍ ቅዱስን ከመረጣና ከተቀበለ ወዲህ እሱና ክሪስቲያኑ መሃል ያሉ ጉድጓዶችን መድፈን የሚያስችል ትምህርት እንጂ ስለ እሱ ደጋግመው መስበክ እራስን እንደ መጠርጠር ይቆጠራል። አንድ ቀን አንድ ፓስተር እየሱስ ክሪስቶስ - "መንገዱም ህይዋትም እኔ ነኝ ከእኔ በቀር ወደ ኣብ የሚመጣ ዬለም" ብለው የተናገረው እግዚአብሔር አይዴለም ብዬ ስናገር እየሱስ ክሪስቶስን እንደተቃረንኩት ልሰብከኝ ፈለገ። ነገር ግን እኔ መንገዱንም መርጫለሁ። ወደ ኣብ የሚወስደኝም የእሱ መንገድ መሆኑን አምኛለሁ ነገር ግን ቃሉን የተናገረው እውነትም የእግዚአብሔር ልጅ እንጂ እግዚአብሔር አይዴለም። የእኔ እምነት እግዚአብሔር ነው። የእኔ መንገድ እየሱስ ነው። ነገር ግን ለእናቱ ክብር እንጂ ስግደት የማይገባት ከሆነ ለልጇዋም ክብር እንጂ ስግደት አይገባውም ማላት ነው። ስግደት የሚገባውም ምህረት የሚሰጥም ህይዋት ለላቸውና ለሌላቸው ሁሉ አባት የሆነው ቅዱስ እግዚአብሔር ብቻና ብቻ ነው። ይሁን እንጂ እየሱስ ክሪስቶስ ቀና መንገድ - መፅሓፍ ቅዱስን በማበርከቱ ፤ እናታችን ብፁእ ድንግል ማሪያም መንገድ ቀያሽ እየሱስ ክሪስቶስን ስለወለደችልን እናከብራቸዋለን ፣ እናመሰግናቸዋለን! እንዴት? ትእዛዙን በመክበርና በማስከበር። ወገኖቼ በሁለትና ከዚያ በላይ ጎራ ሆነን እርስበርስ ከምን ዋጋ ፣ ከምን ገፀፅ ወይ ጨርሰን ጴንጤ እንሁን ወይም ተመልሰን የታቦት አገልጋይ እንሁን።
"በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ብሩክ ነው።" ት.ኤር. 17፦ 7
Namni waaqaaf amaname amantaan isaas waaqa kan ta'e eebbifamaadha.
ት.ኤር. 17፦ 7