Mana Maree Dhimmota Islaamummaa Magaalaa Naqamtee

Mana Maree Dhimmota Islaamummaa Magaalaa Naqamtee Nekemte Town Mejlis

23/12/2024
22/12/2024
17/12/2024

አሁን ድረስ የቀጠለው በቦሌ አየር ማረፊያ መንገደኞች ላይ የሚፈፀሙ እንግልቶች እና የሙስና ተግባሮች

(መሠረት ሚድያ)- በቦሌ አየር ማረፊያ በኩል የሚገቡ እና የሚወጡ መንገደኞች ላይ የሚደርሱ እንግልቶች እና የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች እንደቀጠሉ ናቸው።

ለማሳያነት ለመሠረት ሚድያ የደረሰው የአንዲት መንገደኛ አዲስ አቤቱታ እንደሚያሳየው ህዳር 16/2017 ዓ/ም ከአዲስ አበባ ወደ ዋሽንግተን በነበረ በረራ ተሳፋሪ የነበረች አንዲት መንገደኛ 400 ዶላር በግዴታ እንድትከፍል ተደርጋለች።

መንገደኛዋ የማታ በረራውን ለማድረግ በአየር ማረፊያው በተገኘችበት ወቅት የበረራ አስተባባሪዎቹ በግልፅ አራት መቶ ዶላር ካላመጣች መብረር እንደማትችል እንደነገሯት እና እሷን ከጉዞዋ ላለመስተጓጎል ክፍያውን እንደፈፀመች ታውቋል።

መንገደኛዋን ዶላሩን ካልከፈለች ልትታሰር እንደምትችል ሲነግሯት እርሷም "ምን አጥፍቼ ነው የምታሰረው?" ብላ ስትሞግት ምንም ሳይፈሩ "እናስርሻለን፣ ማንም አያድንሽም" እንዳሏት ታውቋል።

በመጨረሻም በረራው እንዳያመልጣት በመፍራትና ከህገወጥ እስር ለመዳን ስትል ከፍላ ወደ አሜሪካ መመለሷ ታውቋል።

በተመሳሳይ መልኩ የዛሬ አመት አንዲት ተጓዥ ወደ አየር ማረፊያ ለአሜሪካ ጉዞ በሄደችበት ወቅት "የያዝሽውን ብር እና ወርቅ አካፍዩን" ተብላ እንደነበር ማህበራዊ ሚድያ ላይ መረጃ መውጣቱን ተከትሎ በካሜራ የታገዘ ማጣራት ተደርጎ ሁለት የኤርፖርት ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ውለው እንደነበር ይታወሳል።

ይህን ተከትሎም የመንገደኞች የቅሬታ ማቅረቢያ ስርዐት ተዘርግቶ ለችግሩ ተገቢው ትኩረት እንደተሰጠው ተገልጾ ነበር።

ጉዳዩ የውጭ ተጓዦችን ብቻ ሳይሆን አሁን አሁን የሀገር ውስጥ መንገደኞችንም እያጉላላ እንደሆነ መሠረት ሚድያ በቅርቡ ተመሳሳይ መረጃ ማቅረቡ ይታወሳል።

በቅርቡ በሰራነው አንድ ዘገባችን ከጎንደር የመጣ አንድ ተጓዥ አዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ ተይዞ የጉቦ ገንዘብ አምጣ ተብሎ አልከፍልም በማለቱ ሁለት ቀን ኤርፖርት ግቢ ውስጥ ባለ አንድ ፖሊስ ጣብያ ታስሮ እንደተለቀቀ መረጃ አቅርበን ነበር።

በተያያዘ ዜና የኤርፖርት እና ድንበር አስተዳደር ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ስርዓት የትብብር ስምምነት ከአራት ቀን በፊት መፈረሙ ታውቋል። ስምምነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያለውን ታላቅ ስምና ዝና ለማስቀጠል እንዲሁም የድንበር ደህንነትን ይበልጥ ለማሳደግ ያስችላል ተብሏል።

የስምምነቱ ዋነኛው ምክንያት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ክብርና ዝና ማስቀጠል መሆኑ የተለፀ ሲሆን ይህም በቅርብ ጊዜያት አየር ማረፊያው ላይ የሚፈፀሙ የህገወጥ ድርጊቶች መበራከት አንዱ ምክንያት እንደሆነ ታውቋል።

መረጃን ከመሠረት!

22/02/2023
Tilmaama zakatal fixrii
11/05/2021

Tilmaama zakatal fixrii

11/05/2021

Sababa caraqaan hin mulatinif guyyan Eid kamisa ta'u baramera

Asalamalekum Aleyikum Warahmatulahi WabarakatuhuBaga iid-alfaxri kan Bara 1442 nagaan isin gaheeEid mubarekTaqabalalahu ...
11/05/2021

Asalamalekum Aleyikum Warahmatulahi Wabarakatuhu
Baga iid-alfaxri kan Bara 1442 nagaan isin gahee
Eid mubarek
Taqabalalahu mina waminkum
Midhaanota zakaatal fixrii baasuuf fayadamnu fi hanga isaani

አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ
እንኳን ለ1442 ኛ የኢድ አልፈጥር በአል አደረሳችሁ
ተቀበለላሁ ሚና ወሚንኩም
ለዘካተል ፊጥር የሚወጡ ዕህሎች ዝርዝራቸዉና ኪሎዋቸዉ

Majlisa Magaalaa Naqamtee
የነቀምቴ ከተማ መጅሊስ

04/05/2021

وَٱعْتَصِمُوا۟ بِحَبْلِ ٱللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا۟ ۚ وَٱذْكُرُوا۟ نِعْمَتَ ٱللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَآءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِۦٓ إِخْوَٰنًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ ٱلنَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ ٱللَّهُ لَكُمْ ءَايَٰتِهِۦ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ

04/05/2021

Fulli Facebook kun kan majlisa magaalaa Naqamteeti itti dhiyadha like godhaa
ይህ የማህበራዊ ገጽ የነቀምቴ ከተማ መጅሊስ ነው ተቀላቀሉ like አድርጉ
This page is the page of Nekemte Town Muslims Counsil page follow the page and like it

04/05/2021

Namotni tokko tokko fula Facebook soba adda addaa banun ulama'ota keenya fi misensota majlisa magaalaa naqamtee akkasumas namottan hojii kayirii adda addaa irratti hirmaatan bodatti hambisuu fi hamilee isaanii busuf jecha suuraa namoota adda addaa maxansuun holola sobaa gaggessu yaaddan ofuma hin ifaajinaa haqa jiru hawaasni keenya jalqabaa kaase beeka ummata gowomsufi burjajessun dur hafe

Address

Nekemte

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mana Maree Dhimmota Islaamummaa Magaalaa Naqamtee posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share