19/08/2026
እነሆ የመጠጊያ ዓለት ካህናት ቤተ ክርስቲያ ካራት አጥቢያ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ከነሐሴ 15-17/2018 ዓ.ም ታላቅ የምስጋና ኮንፍራንስን አዘጋጅታለች፡፡
በመሆኑም ቅዱሳን ሁላችሁም በተጠቀሱት ተከታታይ ቀናት በቤተ ክርስቲያናችን በተዘጋጀው መንፈሳዊ ማዕድ ላይ ተገኝታችሁ እንድትካፈሉ ጥሪያችንን እናስተላልፍላችኋለን!!
የመጠጊያ ዓለት ካህናት ቤተ ክርስቲያን
Facebook: https://web.facebook.com/profile.php?id=61562262284395
Telegram: https://t.me/RRPC2014