ጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን/Jimma St.Urael Church

  • Home
  • Ethiopia
  • Jimma
  • ጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን/Jimma St.Urael Church

ጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን/Jimma St.Urael Church ይህ ገጽ የጅማ ቅዱስ ዑራአል ቤተ ክርስቲያንን ለማሰራት የተከፈተ ገጽ ነዉ፡፡
(10)

09/10/2024

ሁሉን ማድረግ የሚችል ሁሉን የፈጠረ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!! ሰማዕቷ እናቴ አርሴማ በእለተ ቀንሽ የለመንኩሽን ጸሎቴን ከፈጣርዬ አድርሰሻልና ክብርና ምስጋና ላንቺ ይሁን፡፡

ለመላዉ የሀገሬ ልጆች በሙሉ እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም  አደረሳችሁ፡፡ አዲሱ ዓመት ሰላም፡የጤናና የፍቅር ከመቼዉም ጊዜ በላይ አንድ የምንሆንበት ያድርግልን፡፡ ሀገራችንን እግዚአብሔር ይጠ...
10/09/2024

ለመላዉ የሀገሬ ልጆች በሙሉ እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ፡፡ አዲሱ ዓመት ሰላም፡የጤናና የፍቅር ከመቼዉም ጊዜ በላይ አንድ የምንሆንበት ያድርግልን፡፡ ሀገራችንን እግዚአብሔር ይጠብቅልን፡፡ መልካም በዓል፡፡

ወደ ገጠሪትዋ ቤተ ክርስቲያን እንጓዝ
17/07/2024

ወደ ገጠሪትዋ ቤተ ክርስቲያን እንጓዝ

ቀጥታ ስርጭት ከጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን፡፡ የበለጠ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳ በማሰብ ዛሬ ማለትም ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ከጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚተላለፈዉን የቀጥታ ...
07/07/2024

ቀጥታ ስርጭት ከጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን፡፡
የበለጠ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳ በማሰብ ዛሬ ማለትም ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ከጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚተላለፈዉን የቀጥታ የግንዛቤ መስጨበጫና ገቢ ማሰባሰቢያና መርሃ ግብር በቀጥታ በዚሁ ገጽ እናስተላልፋለን፡፡
ቀጥታ ስርጭት ከጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን፡፡
የበለጠ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳ በማሰብ ዛሬ ማለትም ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ከጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚተላለፈዉን የቀጥታ የግንዛቤ መስጨበጫና ገቢ ማሰባሰቢያና መርሃ ግብር በቀጥታ በዚሁ ገጽ እናስተላልፋለን፡፡

የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር !ሰኔ 30  ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 3:00-4:30 ✝️ በኢ/ኦ/ተ/ጅ/ሀ/ስ/ የጅማ ሰጦ/ደ/በ/ቅ ዑራኤል ወሳሙኤል ዘዋልድባ ቤተክርስቲያን በሕዝበ ክርስቲያ...
06/07/2024

የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር !
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 3:00-4:30
✝️ በኢ/ኦ/ተ/ጅ/ሀ/ስ/ የጅማ ሰጦ/ደ/በ/ቅ ዑራኤል ወሳሙኤል ዘዋልድባ ቤተክርስቲያን በሕዝበ ክርስቲያን ሊታነጽ ለታቀደው የቅዱስ ዑራኤል ካቴድራል ቤ/ን የቴሌግራምና ቲክቶክ ቀጥታ ሥርጭት የግንዛቤ ማስጨበጫ ና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እሁድ ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሔዳል።

👉 ቤተክርስቲያናችን ፤
✅ በሀገረ ስብከታችን ብቸኛ ስልጣነ ክህነት የሚሰጥበት ቦታ ነው
✅ በጅማ ዓመታዊ የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ብቸኛ ታሪካዊ ስፍራ ነው
✅ የዛሬ 19 ዓመት በ40 ቀን ብቻ የታነጸ ነው

⛪️ ይህ ቤተመቅደስ በግዜ እና በአገልግሎት ብዛት እየተሰነጣጠቀ ሲሆን ለአገልግሎት እያስቸገረ ይገኛል። ሀገረስብከታችንን የሚመጥን ዘመኑን የዋጀ ካቴድራል መስራት እንዳለብን መገንዘብ ችለናል።

👇👇👇

የደብሩ ሰበካም ይህንን ከግምት በማስገባት ካቴድራል ቤተክርስቲያን ለመስራት ቆርጦ ተነስቶአል። ኦርቶዶክሳውያንን በመላው ሀገር ለማስተባበር ለሰኔ 30,2016 ምሽት 3:00 የግንዛቤ ማስጨበጫ የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ይዞአል።

በዚህ ቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር ላይ፦
💎 ጸሎት
💎 ትምህርተ ወንጌል
💎 የዝማሬ አገልግሎት
💎 የተሰሩ ስራዎች ሪፖርት
💎 የቃል መግባት መርሃ ግብር

✝️ እርሶም ወዳጆን በመጋበዝ ከወዲሁ ለሰኔ 30 ይዘጋጁ!

✝️እኛ እናስባለን እርሱ ይሰራዋል✝️

ባንኮቻችን 👇👇👇

CBE - 1000628077936
አቢሲንያ ባንክ 170004353
አሐዱ ባንክ 0050446111801
በቴሌ ብር 090022142

https://www.tiktok.com/?_t=8nTD2qGDlXq&_r=1
https://t.me/+B938hGLA0gYzNDFk

ቀጥታ ስርጭት ከጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን።
29/06/2024

ቀጥታ ስርጭት ከጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን።

29/06/2024
28/06/2024
የመጭው ቅዳሜው መርሃ ግብር እኔንም አጓጉቶኛል ስለዚህ ቶሎ 2000 ፎሎዋር ይዘን እንጠብቅ። በሉ በቴሌግራሙ ላይ የሰራነው ስራ በቲክቶኩ አንድገመው።
24/06/2024

የመጭው ቅዳሜው መርሃ ግብር እኔንም አጓጉቶኛል ስለዚህ ቶሎ 2000 ፎሎዋር ይዘን እንጠብቅ። በሉ በቴሌግራሙ ላይ የሰራነው ስራ በቲክቶኩ አንድገመው።

54 Followers, 54 Following, 301 Likes - Watch awesome short videos created by Jimma kidus urael church

21/06/2024

ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ !

የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር !

✝️ በኢ/ኦ/ተ/ጅ/ሀ/ስ/ የጅማ ሰጦ/ደ/በ/ቅ ዑራኤል ወሳሙኤል ዘዋልድባ ቤተክርስቲያን በሕዝበ ክርስቲያን ሊታነጽ ለታቀደው የቅዱስ ዑራኤል ካቴድራል ቤ/ን የቴሌግራም ቀጥታ ሥርጭት የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር እሁድ ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ ይካሔዳል።

👉 ቤተክርስቲያናችን ፤
✅ በሀገረ ስብከታችን ብቸኛ ስልጣነ ክህነት የሚሰጥበት ቦታ ነው
✅ በጅማ ዓመታዊ የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ብቸኛ ታሪካዊ ስፍራ ነው
✅ የዛሬ 19 ዓመት በ40 ቀን ብቻ የታነጸ ነው

⛪️ ይህ ቤተመቅደስ በግዜ እና በአገልግሎት ብዛት እየተሰነጣጠቀ ሲሆን ለአገልግሎት እያስቸገረ ይገኛል። ሀገረስብከታችንን የሚመጥን ዘመኑን የዋጀ ካቴድራል መስራት እንዳለብን መገንዘብ ችለናል።

👇👇👇

የደብሩ ሰበካም ይህንን ከግምት በማስገባት ካቴድራል ቤተክርስቲያን ለመስራት ቆርጦ ተነስቶአል። ኦርቶዶክሳውያንን በመላው ሀገር ለማስተባበር ለሰኔ 16,2016 ምሽት 2:00 የግንዛቤ ማስጨበጫ የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ይዞአል።

በዚህ ቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር ላይ፦
💎 ጸሎት
💎 ትምህርተ ወንጌል
💎 የዝማሬ አገልግሎት
💎 ስለ ደብሩ የምስረታ ታሪክ
💎 የተሳታፊ አስተያየት እና ቃል መግባት ... ወዘተ ይካሄዳል
✝️ እርሶም ወዳጆን በመጋበዝ ከወዲሁ ለሰኔ 16 ይዘጋጁ!

✝️እኛ እናስባለን እርሱ ይሰራዋል✝️

ባንኮቻችን 👇👇👇

CBE - 1000628077936
አቢሲንያ ባንክ 170004353
አሐዱ ባንክ 0050446111801
በቴሌ ብር 090022142

የቀጥታ ስርጭቱ ሊጀምር 5 ሰዓት ይቀረዋል። ታድያ ጓደኞቾትን ጋብዘዋል? የፌስቡክ ቻናላችንን ላይክ አድርገዋል አስደርገዋል? በሉ ሌሎችን ጋብዙልን። ይሄ መርሃ ግብርማ  እንዳያመልጦት።
16/06/2024

የቀጥታ ስርጭቱ ሊጀምር 5 ሰዓት ይቀረዋል። ታድያ ጓደኞቾትን ጋብዘዋል? የፌስቡክ ቻናላችንን ላይክ አድርገዋል አስደርገዋል? በሉ ሌሎችን ጋብዙልን። ይሄ መርሃ ግብርማ እንዳያመልጦት።

Address

Jimma

Telephone

+251900221422

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ጅማ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን/Jimma St.Urael Church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share