10/04/2026
ባለፉት ሶስት ሳምንታት፣ የኤፌሶንን መልዕክት በተከታታይ ስናጠና ነበር። ጌታ የተወደዱ ምሽቶችን ሰጥቶን ነበር።
#መረዳት! #መኖር! #መጽናት በሚሉ ሀሳቦች፣ ከምዕራፍ 1 እስከ 3 በመጀመሪያው ሳምንት፣ ምዕራፍ 4 እና 5ን በሁለተኛው ሳምንት፣ ምዕራፍ 6ን ደግሞ በመጨረሻው ሳምንት ተመልክተናል።
ስለ ሁሉ ጌታ ይባረክ።