14/09/2026
የሮማ ሊቃነ ርዕሰ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ የ71ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን እያከበሩ ናቸው፡፡
ሊዮ 14ተኛ በአመሪካ እንደ ግሪጎሪያኑ አቆጣጠር በ19 55 በአሜሪካ ቺካጎ ተወለዱ፡፡
በላቲን አሜሪካዋ ፔሩ በተለያዩ አከባቢዎች አገልግለዋል፡፡
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም በድካም ማረፍን ተከትሎ በአለም የካቶሊክ ርዕሰ ሊቀቃነ ጳጳሳት በመሆን እያገለገሉ ናቸው፡፡
በዚህም መስከረም 14 የሊዮ 14ኛ ልደት በዓል ይከበራል።
መልካም ልደት ፈጣሪ የአገልግሎት ዘመናቸውን ይባርክ፡፡