Winners Chaple Interinational ,Hossana

Winners Chaple Interinational ,Hossana Life principles that Connecting Peoples With Their Creator God.

ከክብር ወደ ክብር የሆነ ሰላምታ በኢየሱስ ስም ይሁንላችሁ  በሰኔ ወር 2016 በተለያዩ ግንኙነቶች በልዕለ ተፈጥሮአዊው ለመስራት እያንዳንዳችሁ ኃይልን እንደታጠቃችሁ አምናለሁ፡፡ ይህ አይነቱ...
05/07/2016

ከክብር ወደ ክብር የሆነ ሰላምታ በኢየሱስ ስም ይሁንላችሁ
በሰኔ ወር 2016 በተለያዩ ግንኙነቶች በልዕለ ተፈጥሮአዊው ለመስራት እያንዳንዳችሁ ኃይልን እንደታጠቃችሁ አምናለሁ፡፡ ይህ አይነቱ ልምምድ በፊታችን ባሉት አመታቶች ማስረጃዎችን በማምጣት በኢየሱስ ስም ይቀጥል፡፡ አሜን፡፡
ነገር ግን ጌታ ለሐምሌ ወር 2008 ምን እያለ ነው ያለው ?
በመጀመሪያ ይህ ወር የአመቱ መካከል የማጠቃለያ ወር ነው፡፡ ይህም በእግዚአብሔር አጀንዳ የፀሎት መነቃቃት ወር ነው፡፡ የእግዚአብሔርን ጥሬ የሆነው ኃይል የሚገለጥበት ወቅት ነው፡፡ ከዛም የተነሳ የዘላለም ተራሮች በሙሉ የሚንቀጠቀጡበት እና የዘላለም ኮረብቶች የሚቀልጡበት ጊዜ ነው፡፡
ይህም በተጨባጭ የሚያካትተው ለረጅም ጊዜ የቆዩ በሽታዎችና ህመሞች በሙሉ፣ ከዘር ተወራርሶ የመጡ በሽታዎች እንዲሁም ብዙ የቆዩ የክፉ ጭቆናዎች ናቸው፡፡
በተጨማሪም የአመቱ መካከል ከልባችን በሒደት ላይ ባለው መነቃቃት ተሳታፊዎች ስንሆን ለእኛው የደረጃችን ለውጥ የተወሰነ ጊዜ ነው – ዕምባ. 3:1-2/4-6/17-19
ከዚህም ባሻገር ከእያንዳንዱ በሽታ እና ህመም ጀርባ የድካም መንፈስ የሚባል እንዳለ እና ይህም በግልጥ ሲተረጎም የበሽታ መንፈስ ተብሏል፡፡ – ሉቃ. 13:11-13/ ሐዋ 19:11-12
እንዲሁም ኢየሱስ ለዲያቢሎስ የተገዙትን እየፈወሰ እንደዞረ እንመለከታለን፡፡ – ሐዋ 10:38
ስለዚህ በግልጥ ከእያንዳንዱ የበሽታ እና የህመም ጭቆና ጀርባ ያለው የዲያቢሎስ የክፋት ስራ ነው፡፡ ; “....ሰይጣንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፥ ኢዮብንም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መታው።.” – ኢዮብ 2:7
የእግዚአብሔር ቃል እንደሚናገረው; “መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።” – ኤፌ. 6:12
የዲያቢሎስ ጠንካራ ምሽግ ስለዚህ ጨለማ ነው ኢየሱስ ሲናገር ; “…ይህ ግን ጊዜያችሁና የጨለማው ሥልጣን ነው አላቸው።” – ሉቃ. 22:53
ሰይጣን የሚገዛው በጨለማ ውስጥ ነው የክፋት ስራውንም የሚያከናውነው በጨለማ ነው፡፡ – ኤፌ. 6:12-13/ መዝ. 22:20
ነገር ግን እግዚአብሔር ይመስገን የእግዚአብሔር ቃል በጨለማ ላይ የሚበራ እና ጨለማም የማያሸንፈው ብርሀን ነው፡፡ – ዮሐ. 1:5/ ኢሳ . 58:8/ ኢዮብ 33:21-25

ሆኖም ግን የእግዚአብሔርን ቃል መረዳት ያም ማለት የቃሉ መገለጥ ያነው ለውጥን፣ ፈውስን እና አርነትን የሚያመጣው፡፡ – መዝ. 119:130/144
ለዚህም የእግዚአብሔር ቃል ሁሉንም አይነት በሽታ እና ህመም የሚፈውስ በገለአድ ያለው የሚቀባ መድሐኒት ነው፡፡ – መዝ. 107:20 (ማቴ. 8:8/13/ ሉቃ. 5:17/ ሉቃ. 6:17-19)
ስለዚህ በዚህ ወር ታላቁን ሐኪም ኢየሱስ ክርስቶስን ስናገኘው፣ በሚገባ ስንረዳውና ያዘዘልንን መድሐኒት(ቃሉን) ስንጠቀም በእርግጥም የሙሉ ጤንነት ፓኬጆች ሙሉ በሙሉ እንደምንቀበል እርግጠኞች ነን፡፡ – ማቴ. 9:12-13/ ኢዮብ 33:21-25/ ምሳ. 4:20-22
ስለሆነም የሐምሌ ወር 2008 ዓ.ም ትንቢታዊ ትኩረት የሚሆነው
እኔ ጤናህን እመልሳለሁ - ኤር 30፡17
I WILL RESTORE HEALTH UNTO YOU – Jer. 30:17
ከእያንዳንዱ በሽታ እና ህመም እያንዳንዱ ዊነር ለዘላለም የሆነ እውነተኛ እና ሙሉ የሆነ አርነት በዚህ ወር ይለማመዳል፡፡ ይህ ወር በእርግጥ ለእያንዳንዱ ዊነር ሙሉ ጤና የሚመለስበት ወር በኢየሱስ ስም ይሆናል፡፡
በዚህ ወር እንድናነባቸው ከሚመከሩ መጻህፍቶች መካከል
በቢሾፕ ዴቪድ ኦ. ኦዬዴፖ የተፃፉ
*Keys to Divine Health የመለኮታዊ ጤንነት ቁልፎች
*The Healing Balm የፈውስ ቅባት
*The Miracle Meal ተአምራታዊው መብል
*Fulfilling Your Days ቀኖቻችሁን መፈፀም

በፓስተር ፌዝ ኦዬዴፖ የተፃፉ
*Rescued From Destruction ከጥፋት መዳን
*Healing, Health and Wholeness ፈውስ፣ ጤና እና ሙሉነት
*The Power of the Communion የቅዱስ ቁርባን ኃይል
*The Healing Ministry of Jesus Christ የኢየሱስ ክርስቶስ የፈውስ አገልግት


ሁላችሁንም በጌታችን በመድሐኒታችን እና በፈዋሻችን ስም ወደ ሙሉ ጤንነት አለም እንኳን ደህና መጣችሁ እላችኃለሁ፡፡ አሜን እና አሜን

ሁሌ ተባረኩ
ኢየሱስ ጌታ ነው
ዴቪድ ኦ. ኦዬዴፖ
From Glory to Glory greetings in Jesus’ name.
I believe every one of us must have been empowered to operate in the supernatural through the diverse encounters in the month of June 2016. May this experience continue to engender proofs all through the years ahead of us in Jesus’ name, amen.
But what is the Lord saying for the month of July 2016?
First, this is the closing month of the midst of the year, which is ordained a revival prayer month in God’s agenda, a season of raw demonstration of the power of God, where all everlasting mountains shall be scattered and perpetual hills levelled out.
This, evidently, includes all sicknesses and diseases of long continuance, all hereditary diseases and all long-term oppressions of the wicked.
In addition, the midst of the year is ordained for our change of levels as we engage with our hearts in this ongoing revival – Hab. 3:1-2/4-6/17-19
Furthermore, we discover from scriptures that behind every sickness and disease is the spirit of infirmity, which literarily translates to spirit of sickness – Lk. 13:11-13/ Acts 19:11-12
We also saw that Jesus was going about healing all those oppressed of the devil – Acts 10:38
Obviously therefore, behind every affliction of sickness and disease is the wickedness of the devil at work; “....So went Satan forth from the presence of the LORD, and smote Job with sore boils from the sole of his foot unto his crown.” – Job 2:7
According to scriptures; “For we wrestle not against flesh and blood, but against principalities, against powers, against the rulers of the darkness of this world, against spiritual wickedness in high places.” – Eph. 6:12
Therefore, the devil’s stronghold is darkness. Jesus said; “…but this is your hour, and the power of darkness.” – Lk. 22:53
Satan rules in darkness and he carries out his wicked acts in darkness – Eph. 6:12-13/ Ps. 22:20
But thank God, the word of God is the light that shines in darkness and darkness cannot resist it – Jn. 1:5/ Is. 58:8/ Job 33:21-25

However, it is the understanding of the word, that is, revelation of the word that transforms, heals and delivers – Ps. 119:130/144
This is why God’s word is the ‘Balm in Gilead’ for the cure of all manner of sicknesses and diseases – Ps. 107:20 (Matt. 8:8/13/ Lk. 5:17/ Lk. 6:17-19)
Therefore, as we meet Jesus Christ, the Great Physician, this month, understand and apply His prescriptions – the Word, we are sure to take full delivery of our total health package – Matt. 9:12-13/ Job 33:21-25/ Pro. 4:20-22
Therefore, the prophetic focus for the July 2016 is:
I WILL RESTORE HEALTH UNTO YOU – Jer. 30:17
This month every Winner shall experience true and total liberty from every harassment of sickness and disease forever. It shall be a month of total restoration of health indeed for every Winner in the name of Jesus.
Recommended books of the month include:
*Keys to Divine Health Authored By *Rescued From Destruction Authored by
*The Healing Balm David O. Oyedepo *Healing, Health and Wholeness Pst. Faith A. Oyedepo
*The Miracle Meal *The Power of the Communion
*Fulfilling Your Days *The Healing Ministry of Jesus Christ
I welcome you all to a world of total health in the name of our Lord, Saviour and Healer; Jesus Christ, amen and amen.

Remain ever blessed!

Jesus is Lord!

David O. Oyedepo

13/06/2016
13/05/2016
በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ከክብር ወደ ክብር የሆነ ሰላምታ ይድረሳችሁ።እያንዳንዱ ዊነር ለገንዘብ ገዢነት ኃይል እንደታጠቀ አምናለሁ እናም በዚህ ተልዕኮ እስከዛሬ ድረስ እንደሆነው ይህ ፍሰት እ...
09/05/2016

በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ከክብር ወደ ክብር የሆነ ሰላምታ ይድረሳችሁ።
እያንዳንዱ ዊነር ለገንዘብ ገዢነት ኃይል እንደታጠቀ አምናለሁ እናም በዚህ ተልዕኮ እስከዛሬ ድረስ እንደሆነው ይህ ፍሰት እያደገ እንዲቀጥል ለማድረግ የሚያስፈልገውን ፀጋ በኢየሱስ ስም ተቀበሉ። አሜን።
ነገር ግን የነፃ መውጣት ወራችን የሆነውን ግንቦት 2008ን አስመልክቶ ጌታ ምን እያለ ነው?
ሁላችንም እንደምናውቀም የነፃ መውጣት ተልዕኮው በዋናነት የእምነት ተልዕኮ ነው። እግዚአብሔር “በመጀመሪያ እንዲህ አልነበርም። አሁን የእምነትን ቃል በመስበክ የሰው ልጆችን ከዲያቢሎስ ጭቆና ነፃ የማወጣበት ሰዓት ደርሷል፤ ይህንንም ስራ ለመስራት ልኬሃለሁ።” ብሎ ተልዕኮውን በሚያዝያ 24/1973 ሰጠኝ።
ይህ ንግግር የዚህ ተልዕኮ ዋና መልዕክት እምነት እንደሆነ በግልፅ ያብራራል።
ሆኖም የሚከተሉትን ልብ ልንል ይገባል፦
• እምነት ሃይማኖታዊ መርህ ወይም ፍልስፍና ሳይሆን እምነት የመንግስቱ ሚስጥር ነው - 1ጢሞ 3፥9/1ቆሮ 2፥4-5
• እምነት ሃይማኖት ሳይሆን መንፈሳዊ የውጊያ መሳሪያ ነው - ኤፌ 6፥16
• እምነት በመንግስቱ ያለ ታላቅ ሃብት ነው - 2ጴጥ 1፥5-10/ሐዋ 6፥7
• ለሁሉም እንደእምነቱ እንደሚሆንለት ኢየሱስ ተናግሯል - ማቴ 9፥29
• እያንዳንዱ በመንግስቱ ውስጥ ያለ ታላቅ ታሪክ የተሰራው በፀጋው በሆነ እምነት ነው - ኤፌ 2፥8/ዳን 6፥23/ዕብ 11፥29-34
• እምነት የእግዚአብሔርን የፈውስ ኃይል በማነሳሳት ሙሉ ያደርጋል - ሉቃስ 8፥40-48/ማቴ 14፥36
• የእምነት ኃይል የሞተውን ያስነሳል - ዮሐ 11፥40/ማር 5፥36
• እምነት በመላው ዩኒቨርስ ካሉ ኃይሎት ሁሉ የሚበረታ ነው - ማር 11፥23/ዕብ 11፥3
• እምነት በመንፈሳዊው ዓለም ማንም የማያስቆመው ኃይል ነው፤ ስለሆነም እግዚአብሔርን ሊያስቆም የማይችል ነገር ሁሉ እምነትንም ስራውን ከመስራት ሊያስቆመው አይችልም - ማር 10፥27/ዮሐ 14፥12
• የእግዚአብሔርን መንግስት አስመልክቶ እምነት ለሁሉ ነገር ቁልፍ ነው - ማር 9፥23
በተጨማሪም ኢየሱስ እንዳለው የእግዚአብሔርን ክብር ለማየት ማመን ያስፈልጋል - ዮሐ 11፥40። ስለዚህ በዚህ ትንቢታዊ ዓመት አንድ ሰው ከአንድ የክብር ደረጃ ወደ ሌላ ለመሄድ ከአንድ የእምነት ደረጃ ወደ ሌላ ማደግ አለበት - ሮሜ 1፥17
ይህም የሆነበት ምክንያት፦
በመንገዳችን ያሉትን የጠላት ምሽጎች በእምነት እናጠፋለን - ኤፌ 6፥16
በክርስቶስ ያገኘናቸውን ርስቶች በእምነት የራሳችን እናደርጋለን - 1ጢሞ 6፥12
የትንቢቶችን መፈፀም በእምነት እናገኛለን - ሉቃስ 1፥45
ስለዚህ የግንቦት ወር 2008 ትንቢታዊ ትኩረት፦
እምነት ዛሬም ድረስ ድንቆችን ይሰራል - ዕብ 11፥1-3 ነው።
በወሩ እንዲነበቡ የሚመከሩ እኔ የፃፍኳቸው መፅሐፍት፦
*የእምነት ታላላቅ ስራዎች *የማይገደብ የእምነት ኃይል *ለማሸነፍ የተወለደ
* የህይወት እርግማኖችን መስበር * የማይታዩ ሰልፎችን ማሸነፍ እና * በእምነት የሆነ የህይወት ዘይቤ በቢሾፕ ዴቪድ አቢዮዬ

ለዘላለም ተባረኩ
ኢየሱስ ጌታ ነው!

ዴቪድ ኦ. ኦዬዴፖ

From Glory to Glory greetings in the name of Jesus Christ.

I believe every winner has been empowered for financial dominion and may each of us receive grace to maintain the flow in growing dimensions as it is with this Commission till date in Jesus’ name. Amen.

But what is the Lord saying concerning the month of May 2016, our liberation month?
As we are all aware, the Liberation Mandate is essentially a word of faith mandate. God speaking said: “But from the beginning it was not so. Now, the hour has come to liberate the world from all oppressions of the devil through the PREACHING OF THE WORD OF FAITH and I’m sending you to undertake this task”, as handed down on May 2nd, 1981.
The mandate clearly defines faith as the core message of this commission.
However, we must note that:
• Faith is not a religious principle, or philosophy; faith is a mystery of the Kingdom – 1Tim. 3:9/ 1Cor. 2:4-5
• Faith is not a belief system, it is a spiritual weapon – Eph. 6:16
• Faith is our capital asset in the Kingdom - 2Pet. 1:5-10/ Acts 6:7
• Jesus said, it is to everyone according to his faith – Matt. 9:29
• Every great story in the Kingdom is by Grace through Faith – Eph. 2:8/ Dan. 6:23/ Heb. 11:29-34
• Faith provokes the healing power of God and makes whole – Lk. 8:40-48/ Matt. 14:36
• The power of faith raises the dead – Jn. 11:40/ Mk. 5:36
• Faith is clearly the most potent force in the whole universe – Mk. 11:23/ Heb. 11:3
• Faith is an unstoppable force in the world of the spirit – and whatever cannot stop the way against God cannot stop the way against faith from accomplishing its mission – Mk. 10:27/ Jn. 14:12
• As far as the Kingdom of God is concerned, faith is key to everything – Mk. 9:23

Furthermore, according to Jesus, one must believe in order to see God’s glory – Jn. 11:40. Therefore, in this prophetic year, one must grow from one level of faith to another in order to go from one level of glory to another – Rom. 10:17.
This is because it is:
By faith, we destroy all the strongholds of the enemy on our paths – Eph. 6:16
By faith, we lay hold on our inheritance in Christ – 1Tim. 6:12
By faith, we experience fulfilment of prophecy – Lk. 1:45

Therefore, the prophetic focus for the month of May 2016 is:

FAITH STILL WORKS WONDERS TODAY – Heb. 11:1-3

Recommended books of the month authored me include:
*Exploits of Faith *Unlimited Power of Faith *Born to Win
*Breaking the curses of life *Winning Invisible Battles
and *The Lifestyle of Faith by Bishop David Abioye

Remain ever blessed.

Jesus is Lord!

David O. Oyedepo

19/04/2016
08/04/2016

“ከክብር ወደ ክብር” የሆነ ሰላምታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይሁንላችሁ።
በመጋቢት ወርና በቅርብ በተጠናቀቀው የድንቅ እጥፍ አጀንዳ 3ኛ ምዕራፍ እያንዳንዳችን ከጥበብ ቃል ጋር ተጨባጭ የጥርመሳ ግንኙነት እንዳገኘን ጥርጥር የለኝም። እያንዳንዱ ሰው ያገኘው ግንኙነት ተፅዕኖ በኢየሱስ ስም ለሕይወት ዘመን ይቆይለት። አሜን።
ነገር ግን ስለሚያዝያ 2008 መንፈስ ቅዱስ ምን እያለ ነው?
እ.ኤ.አ ኦገስት 26/1987 ለአገልግሎት አሜሪካ ሄጄ ሳለሁ መንፈስ ቅዱስ በግልፅ “ወደ ቤት ሂድና ህዝቤን ሀብታም አድርግ” ብሎ በመናገር ሌላ ተልዕኮ ሰጠኝ። ይህ ትዕዛዝ በጣም ኃይለኛና ግድ የሚል ከመሆኑ የተነሳ ያቀድኩትን ፕሮግራም ሰርዤ ወደ ናይጄሪያ ተመለስኩ።
ይህ እንዲህ እንዳለ ይህ ትዕዛዝ ለምን ለእኔ ተሰጠኝ? ሰዎችን ሀብታም ለማድረግ የሚያስችል ምን ነገር አለኝ? ብዬ መጠየቅ ጀመርኩ። ከዛ መንፈስ ቅዱስ ጥያቄዬን የመለሰልኝን ጥቅስ እንዳስተውል አደረገኝ። “... ድሆች ስንሆን ብዙዎችን ባለ ጠጎች እናደርጋለን፤ አንዳች የሌለን ስንሆን ሁሉ የእኛ ነው።” – 2 ቆሮ 6፥10
ስለዚህ የገንዘብ ብልፅግና ጉዳይ በዚህ ተልዕኮ ከሚሰጡ ትምህርቶች መካከል አንዱ ሳይሆን መለኮታዊ ተልዕኮ ነው። ያለ ጥርጥር ይህ ተልዕኮ ከተሰጠ ጊዜ አንስቶ በዓለም ዙሪያ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ እግዚአብሔር ብቻ ሊያደርገው ወደሚችለው ወደ ገንዘብ ሀብት ዓለም ገብተዋል። ክብሩ ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
ዛሬ ዓለም በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የከፋ ዓለምአቀፍ የኢኮኖሚ ተግዳሮት ገጥሟታል ነገር ግን እግዚአብሔር ህዝቡን ከዚህ ለይቶ የሚያወጣበት ዕቅድ አለው። ለምሳሌ፦ እስራኤል በረሃብ ጊዜ በግብፅ ምድር በጌሴም ይኖሩ ነበር ግን በመፅሐፍ ቅዱስ መሰረት “ገዙአትም፥ ረቡ፥ እጅግም በዙ።” - ዘፍ 47፥27 በዘመናቸው ከነበረው የኢኮኖሚ ጥፋት በመለኮታዊ መንገድ ተለይተው ነበር።
የቃልኪዳን ህዝቦች ልዩ ህዝብ እንደሆኑና ቃልኪዳኑን እስከተገበርን ድረስ በጊዜያችን ካለ የኢኮኖሚ ችግር እንደምንለይ ይህ ያመለክተናል - ዘፀ 19፥4-5/1ጴጥ 2፥9።
ስለዚህ የሚያዚያ ወር 2008 ትንቢታዊ ትኩረት፦
የገንዘብ ገዢነት በክርስቶስ ያገኘሁት ርስት ነው-ኢሳ 51፥1-3/ገላ 3፥13-14
በሽታ እርግማን እንደሆነው ሁሉ ድህነትም እርግማን እንደሆነ እና በመስቀል ላይ ለእኛ በመሰቀል ክርስቶስ ከሕግ እርግማን እንደዋጀን ከመፅሐፍ ቅዱስ እንረዳለን - ዘዳ 28፥42-44/ገላ 3፥13-14
የገንዘብ ብልፅግና ከመዳን ጋር የሚመጣ አንድ በረከት ነው፤ ያም ማለት ለተዋጁ ሰዎች ከተዘጋጁ ጥቅሞች አንዱ ነው - 2ቆሮ 8፥9/ራዕይ 5፥12
በተጨማሪም በመፅሐፍ ቅዱስ መሰረት ሀብት የእግዚአብሔር በምድር ላይ ከሚገለጥባቸው ዋና መንገዶች መካከል ነው - ማቴ 6፥29/ሐጌ 2፥8-9
ስለዚህ በዚህ ከክብር ወደ ክብር ወር እግዚአብሔር እያንዳንዱን ዊነር ወደሚጨምር የገንዘብ ሀብት ደረጃ ያደርሳል። አሜን
በዚህ ዓመት የክብር ሞገድ እንድንንሳፈፍ ኃይል የሚያስታጥቁንን ከተፈጥሮ በላይ የሆነ ብልፅግናን ሚስጥሮች በዚህ በሚያዝያ ወር ሙሉ እንመረምራለን።
በወሩ እንዲነበቡ የሚመከሩ እኔ የፃፍኳቸው መፃሕፍት፦
*የገንዘብ ብልፅግናን መረዳት *የገንዘብ ችግርን መስበር
*ከድህነት ጋር ያለውን ሰልፍ ማሸነፍ *የተሰወሩት የበረከት ቃልኪዳኖች *ቃልኪዳናዊ ሀብት
ለዘላለም ተባረኩ!
ኢየሱስ ጌታ ነው!
ዴቪድ ኦ. ኦዬደፖ

From Glory to Glory greetings to you all in the name of Jesus Christ.
I have no doubt that every one of us must have had definite breakthrough encounters with the Word of wisdom in the course of the month of March and the just concluded Phase 3 of the Wonder-Double prophetic agenda; and may the impact of each one’s encounter last for a lifetime in Jesus’ name. Amen.
But what is the Holy Ghost saying for the month of April 2016?

Back on the 26th August, 1987 while away on a mission trip to the United States, the Holy Ghost delivered another clear mandate to me saying, ‘Get back home and make my people rich’. This command was so strong and compelling that I had to abandon all my scheduled meetings and rushed back to Nigeria.
Meanwhile, I began to question, why me? and what do I have to make anyone rich? Then the Holy Ghost opened me up to a scripture that answered my question. “…as poor, yet making many rich; as having nothing and yet possessing all things.” – 2Cor. 6:10
Therefore, the subject of financial prosperity is not just a doctrine in this commission but a divine mandate. No doubt, ever since this mandate was delivered, tens of thousands around the world have been brought into realms of financial fortune, the dimension of which could only be God. To God be all the glory!
Today, the world is facing the worst global economic challenges in history, but the good news is that God has a plan in place to exempt His people. For example, Israel dwelt in Goshen in the land of Egypt in the days of famine, but according to scriptures they, “had possessions therein and grew and multiplied exceedingly.” – Gen. 47:27. They were divinely exempted from the economic holocaust of their days.
This goes to establish the fact that covenant people are a peculiar people and that as long as we commit to covenant practice, we will be exempted from the economic ordeals of our time – Ex.19:4-5/ 1Pet. 2:9.
Therefore, the prophetic focus for the month of April 2015 is:
FINANCIAL DOMINION IS MY HERITAGE IN CHRIST – Is. 51:1-3/ Gal. 3:13-14

We recognize from scriptures that poverty is a curse just like sickness is a curse and that Christ has redeemed us from the curse of the law by hanging on the cross for us – Deut. 28:42-44/ Gal. 3:13-14
Financial prosperity is one of the blessings that accompany salvation, that is, one of the fringe benefits reserved for the redeemed – 2Cor. 8:9/ Rev. 5:12
Furthermore, according to scriptures, wealth is one of the core manifestations of God’s glory on the earth – Matt. 6:29/ Hag. 2:8-9.
Therefore in this year of From Glory to Glory, God shall be bringing every Winner into realms of financial fortune in increasing dimensions. Amen
All through this month of April, we shall be examining the secrets of Supernatural Prosperity that will empower every one of us to ride the Waves of Glory this year.
Recommended books of the month authored by me include:
*Understanding Financial Prosperity *Breaking Financial Hardship
*Winning the War against Poverty *Hidden Covenants of Blessing *Covenant Wealth

Remain ever blessed!

Jesus is Lord!

David O. Oyedepo

“ከክብር ወደ ክብር” የሆነ ሰላምታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይሁንላችሁ።በመጋቢት ወርና በቅርብ በተጠናቀቀው የድንቅ እጥፍ አጀንዳ 3ኛ ምዕራፍ እያንዳንዳችን ከጥበብ ቃል ጋር ተጨባጭ የጥርመሳ...
05/04/2016

“ከክብር ወደ ክብር” የሆነ ሰላምታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይሁንላችሁ።
በመጋቢት ወርና በቅርብ በተጠናቀቀው የድንቅ እጥፍ አጀንዳ 3ኛ ምዕራፍ እያንዳንዳችን ከጥበብ ቃል ጋር ተጨባጭ የጥርመሳ ግንኙነት እንዳገኘን ጥርጥር የለኝም። እያንዳንዱ ሰው ያገኘው ግንኙነት ተፅዕኖ በኢየሱስ ስም ለሕይወት ዘመን ይቆይለት። አሜን።
ነገር ግን ስለሚያዝያ 2008 መንፈስ ቅዱስ ምን እያለ ነው?
እ.ኤ.አ ኦገስት 26/1987 ለአገልግሎት አሜሪካ ሄጄ ሳለሁ መንፈስ ቅዱስ በግልፅ “ወደ ቤት ሂድና ህዝቤን ሀብታም አድርግ” ብሎ በመናገር ሌላ ተልዕኮ ሰጠኝ። ይህ ትዕዛዝ በጣም ኃይለኛና ግድ የሚል ከመሆኑ የተነሳ ያቀድኩትን ፕሮግራም ሰርዤ ወደ ናይጄሪያ ተመለስኩ።
ይህ እንዲህ እንዳለ ይህ ትዕዛዝ ለምን ለእኔ ተሰጠኝ? ሰዎችን ሀብታም ለማድረግ የሚያስችል ምን ነገር አለኝ? ብዬ መጠየቅ ጀመርኩ። ከዛ መንፈስ ቅዱስ ጥያቄዬን የመለሰልኝን ጥቅስ እንዳስተውል አደረገኝ። “... ድሆች ስንሆን ብዙዎችን ባለ ጠጎች እናደርጋለን፤ አንዳች የሌለን ስንሆን ሁሉ የእኛ ነው።” – 2 ቆሮ 6፥10
ስለዚህ የገንዘብ ብልፅግና ጉዳይ በዚህ ተልዕኮ ከሚሰጡ ትምህርቶች መካከል አንዱ ሳይሆን መለኮታዊ ተልዕኮ ነው። ያለ ጥርጥር ይህ ተልዕኮ ከተሰጠ ጊዜ አንስቶ በዓለም ዙሪያ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ እግዚአብሔር ብቻ ሊያደርገው ወደሚችለው ወደ ገንዘብ ሀብት ዓለም ገብተዋል። ክብሩ ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
ዛሬ ዓለም በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የከፋ ዓለምአቀፍ የኢኮኖሚ ተግዳሮት ገጥሟታል ነገር ግን እግዚአብሔር ህዝቡን ከዚህ ለይቶ የሚያወጣበት ዕቅድ አለው። ለምሳሌ፦ እስራኤል በረሃብ ጊዜ በግብፅ ምድር በጌሴም ይኖሩ ነበር ግን በመፅሐፍ ቅዱስ መሰረት “ገዙአትም፥ ረቡ፥ እጅግም በዙ።” - ዘፍ 47፥27 በዘመናቸው ከነበረው የኢኮኖሚ ጥፋት በመለኮታዊ መንገድ ተለይተው ነበር።
የቃልኪዳን ህዝቦች ልዩ ህዝብ እንደሆኑና ቃልኪዳኑን እስከተገበርን ድረስ በጊዜያችን ካለ የኢኮኖሚ ችግር እንደምንለይ ይህ ያመለክተናል - ዘፀ 19፥4-5/1ጴጥ 2፥9።
ስለዚህ የሚያዚያ ወር 2008 ትንቢታዊ ትኩረት፦
የገንዘብ ገዢነት በክርስቶስ ያገኘሁት ርስት ነው-ኢሳ 51፥1-3/ገላ 3፥13-14
በሽታ እርግማን እንደሆነው ሁሉ ድህነትም እርግማን እንደሆነ እና በመስቀል ላይ ለእኛ በመሰቀል ክርስቶስ ከሕግ እርግማን እንደዋጀን ከመፅሐፍ ቅዱስ እንረዳለን - ዘዳ 28፥42-44/ገላ 3፥13-14
የገንዘብ ብልፅግና ከመዳን ጋር የሚመጣ አንድ በረከት ነው፤ ያም ማለት ለተዋጁ ሰዎች ከተዘጋጁ ጥቅሞች አንዱ ነው - 2ቆሮ 8፥9/ራዕይ 5፥12
በተጨማሪም በመፅሐፍ ቅዱስ መሰረት ሀብት የእግዚአብሔር በምድር ላይ ከሚገለጥባቸው ዋና መንገዶች መካከል ነው - ማቴ 6፥29/ሐጌ 2፥8-9
ስለዚህ በዚህ ከክብር ወደ ክብር ወር እግዚአብሔር እያንዳንዱን ዊነር ወደሚጨምር የገንዘብ ሀብት ደረጃ ያደርሳል። አሜን
በዚህ ዓመት የክብር ሞገድ እንድንንሳፈፍ ኃይል የሚያስታጥቁንን ከተፈጥሮ በላይ የሆነ ብልፅግናን ሚስጥሮች በዚህ በሚያዝያ ወር ሙሉ እንመረምራለን።
በወሩ እንዲነበቡ የሚመከሩ እኔ የፃፍኳቸው መፃሕፍት፦
*የገንዘብ ብልፅግናን መረዳት *የገንዘብ ችግርን መስበር
*ከድህነት ጋር ያለውን ሰልፍ ማሸነፍ *የተሰወሩት የበረከት ቃልኪዳኖች *ቃልኪዳናዊ ሀብት
ለዘላለም ተባረኩ!
ኢየሱስ ጌታ ነው!
ዴቪድ ኦ. ኦዬደፖ

From Glory to Glory greetings to you all in the name of Jesus Christ.
I have no doubt that every one of us must have had definite breakthrough encounters with the Word of wisdom in the course of the month of March and the just concluded Phase 3 of the Wonder-Double prophetic agenda; and may the impact of each one’s encounter last for a lifetime in Jesus’ name. Amen.
But what is the Holy Ghost saying for the month of April 2016?

Back on the 26th August, 1987 while away on a mission trip to the United States, the Holy Ghost delivered another clear mandate to me saying, ‘Get back home and make my people rich’. This command was so strong and compelling that I had to abandon all my scheduled meetings and rushed back to Nigeria.
Meanwhile, I began to question, why me? and what do I have to make anyone rich? Then the Holy Ghost opened me up to a scripture that answered my question. “…as poor, yet making many rich; as having nothing and yet possessing all things.” – 2Cor. 6:10
Therefore, the subject of financial prosperity is not just a doctrine in this commission but a divine mandate. No doubt, ever since this mandate was delivered, tens of thousands around the world have been brought into realms of financial fortune, the dimension of which could only be God. To God be all the glory!
Today, the world is facing the worst global economic challenges in history, but the good news is that God has a plan in place to exempt His people. For example, Israel dwelt in Goshen in the land of Egypt in the days of famine, but according to scriptures they, “had possessions therein and grew and multiplied exceedingly.” – Gen. 47:27. They were divinely exempted from the economic holocaust of their days.
This goes to establish the fact that covenant people are a peculiar people and that as long as we commit to covenant practice, we will be exempted from the economic ordeals of our time – Ex.19:4-5/ 1Pet. 2:9.
Therefore, the prophetic focus for the month of April 2015 is:
FINANCIAL DOMINION IS MY HERITAGE IN CHRIST – Is. 51:1-3/ Gal. 3:13-14

We recognize from scriptures that poverty is a curse just like sickness is a curse and that Christ has redeemed us from the curse of the law by hanging on the cross for us – Deut. 28:42-44/ Gal. 3:13-14
Financial prosperity is one of the blessings that accompany salvation, that is, one of the fringe benefits reserved for the redeemed – 2Cor. 8:9/ Rev. 5:12
Furthermore, according to scriptures, wealth is one of the core manifestations of God’s glory on the earth – Matt. 6:29/ Hag. 2:8-9.
Therefore in this year of From Glory to Glory, God shall be bringing every Winner into realms of financial fortune in increasing dimensions. Amen
All through this month of April, we shall be examining the secrets of Supernatural Prosperity that will empower every one of us to ride the Waves of Glory this year.
Recommended books of the month authored by me include:
*Understanding Financial Prosperity *Breaking Financial Hardship
*Winning the War against Poverty *Hidden Covenants of Blessing *Covenant Wealth

Remain ever blessed!

Jesus is Lord!

David O. Oyedepo

እግዚአብሔር የጽዮንን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ እጅግ ደስተኞች ሆንን።2 በዚያን ጊዜ አፋችን ደስታን፥ አንደበታችንም ሐሴትን ሞላ፤ በዚያን ጊዜ በአሕዛብ ዘንድ። እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገ...
08/03/2016

እግዚአብሔር የጽዮንን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ እጅግ ደስተኞች ሆንን።2 በዚያን ጊዜ አፋችን ደስታን፥ አንደበታችንም ሐሴትን ሞላ፤ በዚያን ጊዜ በአሕዛብ ዘንድ። እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገላቸው ተባለ።3 እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን።
(መዝ.126፡1-3)
እግዚአብሔር ያደረገውን ስራ እንድታዩ ኑ

መደበኛ ፕሮግራሞቻችን
ሰኞ፡- ምሽት 12፡00—1፡00 ሰዓት የነህምያ የፀሎት ጊዜ
ረቡዕ፡- ምሽት 11፡30—1፡30 ሰዓት ለአርነት የሐይል ጊዜ
ቅዳሜ፡- ማለዳ 4፡00 የአማኞች መሰረታዊ ትምህርት
እሁድ የማለዳ አምልኮ ጊዜ፡- የመጀመርያው 2፡00—4፡00 ሰዓት
ሁለተኛው ከ4፡00—6፡00 ሰዓት

ይምጡ እግዚአብሔር በቃሉ ውስጥ ባለው ከተፈጥሮ በላይ ሐይል ይጎበኞታል፡፡

አድራሻችን፡- ከሰለሜ ካፌ በታች በኦሜዳድ እና ሀድያ ማስታወቅያ ድርጅት መሀል
50ሜትር ገባ ብሎ

Address

Hossana

Telephone

+251932691769

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Winners Chaple Interinational ,Hossana posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Winners Chaple Interinational ,Hossana:

Share