Ermi Tech/አርሚ ቴክ

Ermi Tech/አርሚ ቴክ Public

Eli, Habayyi wa'i hara'mukko
18/02/2025

Eli, Habayyi wa'i hara'mukko

06/02/2025

"የትግራይ ህዝብ ከትላንት ቁስሉ ሳያገግም ዛሬም በጦርነት ወሬ በፍርሃት እንዲኖር ሊፈረድበት አይገባም" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
********************

የትግራይ ህዝብ ከትላንት ቁስሉ ሳያገግም ዛሬም በጦርነት ወሬ በፍርሃትና በሰቀቀን እንዲኖር በፍጹም ሊፈረድበት አይገባም ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው በትግርኛ ቋንቋ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያን በመፍጠርና በመንከባከብ ውስጥ ያለው ሚና ጥልቅ ነው ብለዋል።

ትግራይ የስልጣኔ መነሻ እና የኢትዮጵያ የግዛት አንድነት ዋልታ ማገር መሆኑንም እንስተዋል::

የትግራይ ህዝብ በማይፋቅ ቀለም የተፃፈ ብሩህ ታሪክ ያለው ህዝብ ብቻ አይደለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከምንም በላይ ደግሞ የአገሩ ወዳጅ፣ የሰላምና የብልጽግና ወዳጅና ሥራ ወዳጅ ህዝብ ነው ብለዋል።

ትግራይ የመንግስት አስተዳደር እና ሃገረ መንግስት ግንባታ የተጀመረበትና ተጠብቆ የቆየብትም ምድር ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ::

የትግራይ ህዝብ ከምንም በላይ ሃገሩን ወዳድ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለሰላምም ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ህዝብ መሆኑ የአደባባይ ሃቅ ነው ብለዋል::

እንዳለመታደል ሆኖ ባለፉት አንድ መቶ አመታት ከማዕከላዊ መንግስት ጋር በተለያዩ ምክንያቶች ባጋጠሙ ቅሬታዎች ምክንያት የትግራይ መሬት የጦርነት ምድር ሆኖ ቆይቷል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በተካሄዱ ጦርነቶችም የትግራይ ህዝብ ምን አገኘ ምን ተጠቀመ የሚለው ጥያቄ ግን ምላሽ ሊያገኝ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል::

አሁን ላይ ትግራይ እና የትግራይ ህዝብ ከጦርነት ነፃ ሊሆን እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡

ለሚነሱ ችግሮች ጦርነት ብቸኛ መፍትሄ ነው ወይ ብሎ መጠየቅ ይገባልም ነው ያሉት::

ትግራይ ብዙ ምሁራንን፣ የሀይማኖት አባቶችን፣ ፖለቲከኞችን እና ህዝባቸውንና አገራቸውን የሚጠቅሙ ታላላቅ የሀገር ሽማግሌዎችን አፍርታለች ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በተለይ የትግራይ ልሂቃን ልዩነታቸውን በመግባባትና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መንገድ ሊፈቱ እንደሚገባ አሳስበዋል።

በፖለቲካ፣ በንግድ፣ በፀጥታ፣ በአካዳሚ እና በሚዲያው የሚሳተፉ ሊሂቃን የትግራይ ህዝብ ከጦርነት የሚያገኘው ትርፍ እንደሌለ ተገንዝበው ሰላምን እንዲሰብኩ ጥሪ አቅርበዋል::

የሚስተዋሉ ችግሮችንም ቁጭ ብሎ በመነጋገር መፍታት እንደሚገባና ችግሮቹም የህዝብን አንድነት በሚያጠናክሩ መልኩ መፍታት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል::

ከፌደራል መንግስትና ከሌሎች ኃይሎች ጋር የሚኖርን ልዩነት በህገ መንግስቱና በዴሞክራሲ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ መሆን እንደሚገባም ገልጸዋል::

05/02/2025

My sister was safely arrived to S.A with the help of god, thank you jesus

26/01/2025

በከፍተኛ ትምህር እና የቴክኒክ እና ሙያ ተቋማት ወጥ የጥራት ምዘና ሥርዓት ሊኖር ይገባል፡፡ #ኢቢሲ #ኢቲቪ ...

26/01/2025

Address

Hossana

Telephone

+251916163326

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ermi Tech/አርሚ ቴክ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share