19/03/2026
የካቶሊክ አስተምህሮ
"....የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ በውብ አንፂ ተጠርቦ የተገነባ የድንጋይ ክምር ቤት ሳይሆን በአምሳያው የፈጠረው ክቡር የሰው ልጅ ነው። የሰው ልጅን በትህትና እና ፍቅር ስታገለግሉ አምላካችሁን አገለገላችሁ ማለት ነው!..."
በምስሉ የምትመለከቱት ሳንፍራንሲስኮ የሚገኝ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ዘወትር ምሽት "በጎዳና ለሚኖሩ" ወገኖች ገብተው እንዲተኙ ተፈቅዶላቸው ጎናቸውን አሳርፈው ነው።
Via: Tekione Tsega