16/08/2026
የሦስቱም ልዩነቶች
1. #መፅደቅ (ፍርድ) (ሮሜ 8:30)
✍የሕግ ብያኔና ውሳኔ ነው። ውጫዊና ሕጋዊ ስፍራችን ነው።
✍በሕይወት ዘመን አንድ ጊዜ ብቻ የሚፈፀም ነው።
✍ሙሉ በሙሉ የአግዚአብሔር ስልጣን እና ውሳኔ ነው።
✍በዚህ ሕይወት አንድ አማኝ ፍፁም እና የተሟላ ነው።
✍ለሁሉም አማኞች እኩል የተወሰነ ነው። (በፅድቅ ዙርያ የአማኞች መበላለጥ የለም)
2. #መቀደስ (1ኛ ተሰሎንቄ 4:3)
🔹ውስጣዊ ሁኔታ ነው
🔹በሕይወት ዘመን ሁሉ የሚያድግ የሚቀጥል የሕይወት ሥርዓት ነው።
🔹የአማኙም ፈቃድና ድርሻ የታከለበት ነው።
🔹በዚህ በሥጋ ሕይወት ምሉዕ(ፍፁም) አይኮንም።
🔹አንዱ አማኝ ከአንዱ አማኝ ይለያያሉ።
#መክበር (ሮሜ 8:30)
👉ለአንዴና ለመጫራሻ በእግዚአብሔር ፍት ፊፁም ሆኖ መገኛት።
👉በድጋሚ የመሳሳት እድል አለመኖር 👉ለአንድ አማኝ በመነጠቅ ጊዜ የሚሰጠው ክብር ነው።
የጌታ ፀጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ❗️
ለአዳዲስ መንፈሳዊ መረጃዎች ገጾችን ይከታታሉ፡፡
✝Telegram Channel: https://t.me/Negash1234
✝YouTube page: https://youtube.com/
✝page: https://www.facebook.com/profile.php?id=100089133371261