14/05/2026
🙌
ከFeb/2025 እስከ March/2026 በአንድ አመት ውስጥ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን፦
81,369 አዳዲስ ነፍሳት ለኃጢአታቸው ስርየት በኢየሱስ ስም ተጠምቀዋል!
5,383 ነፍሳት በንስሐ ወደ አባታቸው ጉያ ተመልሰዋል!
54,021 ነፍሳት ለመጀመሪያ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው በአዲስ ቋንቋ ተናግረዋል!
53,177 ሰዎች ከተለያየ ደዌና በሽታ ተፈውሰዋል!
281 አዳዲስ አጥቢያዎች በሀገረስብከቱ ውስጥ ተከፍተዋል።
ይህን ሁሉ ላደረገው ለአምላካችን ለኢየሱስ ክብርና ምስጋና ውዳሴና ኃይል ከዘላለም እስከ ዘላለም ለእርሱ ይሁን። አሜን!
"ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ።" (ት/ኢሳ 41፥4)
ምንጭ፦ በ55ኛው AWCF አመታዊ ጉባኤ ላይ የእምነት አባታችን ቢሾፕ ደጉ ከተናገሩት የተወሰደ።