WCU Apostolic Church fellowships

WCU Apostolic Church fellowships Obey Acts 2%38

23/08/2026

እርሱ አዘዘ ፥ ጸኑም

በእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ፥ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ፤
የባሕርን ውኃ እንደ ረዋት የሚሰበስበው፥ ቀላዮችንም በመዝገቦች የሚያኖራቸው።
ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን ትፍራው፥ በዓለም የሚኖሩ ሁሉም ከእርሱ የተነሣ ይደንግጡ።
እርሱ ተናግሮአልና፥ ሆኑም፤ እርሱ አዘዘ፥ ጸኑም።

መዝሙር 33 : 6-9
መልካም ዕለተ ሰንበት ይሁንላችሁ።

23/08/2026
23/08/2026
From South Africa
23/08/2026

From South Africa

23/08/2026

የተወደዳችሁ እስቲ 10 ኛ አመቱን በማስመልከት በየአጥቢያው የምትገኙ የመዘምራን ኃላፊዎች፣ የመዝሙር አስጠኚዎች እና የወጣቶች መክሊት አስተባባሪዎች በየአጥቢያችሁ የሚገኙ ቅዱሳን መተግበሪያው...
18/08/2026

የተወደዳችሁ እስቲ 10 ኛ አመቱን በማስመልከት በየአጥቢያው የምትገኙ የመዘምራን ኃላፊዎች፣ የመዝሙር አስጠኚዎች እና የወጣቶች መክሊት አስተባባሪዎች በየአጥቢያችሁ የሚገኙ ቅዱሳን መተግበሪያውን አውርደው እንደሆነ እና እንዳልሆነ በመጠየቅ መተግበሪያው የሌላቸውን በማገዝ እንዲያወርዱና ኮድ አስገብተው መዝሙር እንዲሰሙ ብታግዙ! ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ!

በጣም የምንወዳቸው አባታችን ብሾፕ ጌቱ (ጋሽዬ) በሰላም ገብተዋል ።South Africa
12/08/2026

በጣም የምንወዳቸው አባታችን ብሾፕ ጌቱ (ጋሽዬ) በሰላም ገብተዋል ።
South Africa

14/07/2026
14/07/2026
  🙌ከFeb/2025 እስከ March/2026 በአንድ አመት ውስጥ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን፦81,369 አዳዲስ ነፍሳት ለኃጢአታቸው ስርየት በኢየሱስ ስም ተጠምቀዋል!5,383 ነፍሳት...
14/05/2026

🙌

ከFeb/2025 እስከ March/2026 በአንድ አመት ውስጥ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን፦

81,369 አዳዲስ ነፍሳት ለኃጢአታቸው ስርየት በኢየሱስ ስም ተጠምቀዋል!

5,383 ነፍሳት በንስሐ ወደ አባታቸው ጉያ ተመልሰዋል!

54,021 ነፍሳት ለመጀመሪያ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው በአዲስ ቋንቋ ተናግረዋል!

53,177 ሰዎች ከተለያየ ደዌና በሽታ ተፈውሰዋል!

281 አዳዲስ አጥቢያዎች በሀገረስብከቱ ውስጥ ተከፍተዋል።

ይህን ሁሉ ላደረገው ለአምላካችን ለኢየሱስ ክብርና ምስጋና ውዳሴና ኃይል ከዘላለም እስከ ዘላለም ለእርሱ ይሁን። አሜን!

"ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ።" (ት/ኢሳ 41፥4)

ምንጭ፦ በ55ኛው AWCF አመታዊ ጉባኤ ላይ የእምነት አባታችን ቢሾፕ ደጉ ከተናገሩት የተወሰደ።

Address

Hosaena

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when WCU Apostolic Church fellowships posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share