ምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ሕ/ግንኙነት Eastern hararge puplic relation,p.r

  • Home
  • Ethiopia
  • Harar
  • ምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ሕ/ግንኙነት Eastern hararge puplic relation,p.r

ምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ሕ/ግንኙነት Eastern hararge puplic relation,p.r Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from ምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ሕ/ግንኙነት Eastern hararge puplic relation,p.r, Religious organisation, Harar.

ይህ የም/ ሀ/ስብከት ሕዝብ ግንኙነት official ገጽ ከመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክህነት ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ መዋቅራዊ ሂደቱን ጠብቆ ከጽ/ቤቱ የሚተላለፉ መመሪያዎች የብፁዕነታቸውን ሐዋርያዊ ጉዞ የንግሥ በዓላትን እና የአ/ በዓላትን በአጠቃላይ በር/ከተማው እና በ፭ቱም ወረዳዎች ባሉት ገዳማት እና አድባራት ከጽ/ቤቱ መመሪያ እየተቀበለ የቤ/ያኒቱን ዶግማ እና ቀኖና መሠረት አድርጎ የሚሰራ የፌስ ቡክ ገጽ ነው።

📌   ዘኢይተረጐም ምሥጢር       ባሕቱ ይመስል ብሂለ እግዚእ ወገብር፤    ⛪️    ⛪️    ⛪️    ✍️ ገብርኤል ሆይ ተመራምሮ ለማይደረስበት'    ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፤   ...
25/08/2026

📌 ዘኢይተረጐም ምሥጢር
ባሕቱ ይመስል ብሂለ እግዚእ ወገብር፤
⛪️ ⛪️ ⛪️
✍️ ገብርኤል ሆይ ተመራምሮ ለማይደረስበት'
ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፤
የገናናው መልአክ የቅዱስ ገብርኤል ወርሃዊ መታሰቢያ በዓል
👇👇👇
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፱ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

💔  በምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት ሥር ባሉ አብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም አሁን በርዕሰ ከተማው በሐረር መካነ ሥላሴ ካቴድራል በሕይወተ ሥጋ እስከ ተለዩበት  በቅስና መዓርግ ሲያገለግሉ...
23/08/2026

💔
በምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት ሥር ባሉ አብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም አሁን በርዕሰ ከተማው በሐረር መካነ ሥላሴ ካቴድራል በሕይወተ ሥጋ እስከ ተለዩበት በቅስና መዓርግ ሲያገለግሉ የነበሩት ቀሲስ ተክለ አብ ሹማቸው ዛሬ ነሐሴ ፲ ፯/፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም ከዚህ ዓለም ድካም ዐርፈዋል።
የምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ጽ/ቤት በቀሲስ ተክለ አብ ሹማቸው /ኃይለ ገብርኤል /ዕረፍተ ሥጋ የተሰማውን ኃዘን እየገለጸ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፯ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

📌  ✝️  ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ  መስራች እና የበላይ ሓላፊ በብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የምሥራቅ ሐ...
23/08/2026

📌
✝️ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ መስራች እና የበላይ ሓላፊ በብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የምሥራቅ ሐረርጌ የምሥራቅ ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አህጉረ ስብከት ጳጳስ ጋባዥነት በሰንበተ ክርስቲያን ቅድስት በሐረር መካነ ሥላሴ ካቴድራል በመገኘት ሥርዓተ ቅዳሴውን በመምራት ባታዊ ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ የሰጡ ሲሆን በቀጣይ መርሐ ግብርም በካቴድራሉ ያለውን ዘመናዊ ዲጂታል ቤተ መጻሕፍት ጎብኝተዋል።
እንዲሁም በሀገረ ስብከት ደረጃ በአዲሱ የሰንበት ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት የሚሰጠውን የ፬ኛ ክፍል ተፈታኞች ክፍሎቻቸው በመገኘት ፈተናውን ከብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ እንዲሁም ከሀ/ስብከቱ ጽ/ቤት ልዑካን ጋር በመሆን አስጀምረዋል።
በተያያዘም በሐረር ታሪካዊውን ጥንተ አድባራት ወገዳማት አቦከር ደ/ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያንን ጸሎተ ኪዳን በማድረስ ጉብኝት አድርገዋል።
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፯ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
⛪️ ⛪️ ⛪️
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

 ✍️ንዒ ርግብየ ሠናይት ርግብየ ይቤላ በእንተ የውሃታ ወሠናይት በእንተ አርምሞታ (ን) ዕፀ ጳጦስ ይእቲ እንተ በአማን ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን (ን) ወይቤላ መልአክ ተፈሥሒ ፍሥሕት ቡርክት ...
22/08/2026


✍️ንዒ ርግብየ ሠናይት ርግብየ ይቤላ በእንተ የውሃታ ወሠናይት በእንተ አርምሞታ (ን) ዕፀ ጳጦስ ይእቲ እንተ በአማን ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን (ን) ወይቤላ መልአክ ተፈሥሒ ፍሥሕት ቡርክት አንቲ እምአንስት (ን) መንፈስ ቅዱስ ይመጽእ ላዕሌኪ ወኃይለ ልዑል ይጼልለኪ (ን) ጽርሕ ንጽሕት አግዓዚት ሰመያ ማኅደረ መለኮት (ን) ከመ ፍሕሦ ቀይሕ ከናፍርኪ ከመ ዘውገ ማዕነቅ ኅንብርትኪ (ን) መላሕትኪ ከመ ወይን ወጼና አንፍኪ እምኲሉ አፈው (ን) ወትወጽእ እምግበበ አናብስት እምታዕካ ዘነገሥት እምቅድመ ሃይማኖት (ን) ኲለንታኪ ሠናይት አልብኪ ነውር ወኢምንትኒ ላዕሌኪ ንዒ ርግብየ ሠናይት ንዒ ርግብየ ሠናይት።
🤲 🤲 🤲
ትርጉም፦
መልካሚቱ ርግቤ ነዪ ስለየዋህነቷ ርግቤ ይላታል በዝምታዋ ያማረች ናት በእውነት ዕፀ ጳጦስ ናት ቅድስተ ቅዱሳን ይሏታል መልአኩ ደስ የተሰኘሽ ደስ ይበልሽ አንቺ ከሴቶች ተለይተሽ ቡርክት ነሽ አላት መንፈስ ቅዱስ ወዳንቺ ይመጣል የልዑል ኃይል ይጋርድሻል ነጻ የምታወጣ ንጽሕት አዳራሽ ናት ማኅደረ መለኮት ብሎ ጠራት ከናፍሮችሽ እንደ ቀይ አበባ ናቸው ጎንሽ እንደ ዋኖስ ነው ጉንጮችሽ እንደ ወይን ናቸው የአፍንጫሽ ሽታ ከሽታ ሁሉ በላይ ነው ከአናብስት ጉድጓድ ትወጣለች ከነገሥታት አዳራሽ ከሃይማኖት በፊት። ሁለንተናሽ ውብ ነው በላይሽ ላይ ምንም ነውር የለብሽም መልካሚቱ ርግቤ ነዪ።
🤲 🤲 🤲

፩ቆሮንቶስ ፯፥፲ ፫ - ፲ ፰
ያዕቆብ ፬፥፲ ፩ -ፍጻሜ
ግብረ ሐዋርያት ፲ ፰፥፱-፲ ፰

ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤
ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤
አመ አዘዘ ሰማያዊ ንጉሥ ላዕሌሃ።
መዝ ፷ ፯፥፲ ፫-፲ ፬
ትርጉም፦
ከብር እንደተሰሩ እንደ ርግብ ክንፎች፤
በቅጠልያ ወርቅም እንደተለበጡ ላባዎቿ ትሆናላችሁ፤
ሰማያዊ ንጉሥ በላይዋ ባዘዘ ጊዜ።
📝 📝 📝
#ወንጌል ዘቅዳሴ
ሉቃስ ፩፥፴ ፰ -፵ ፮
🤲 🤲 🤲
#የዕለቱ ቅዳሴ
ቅዳሴ ዘእግዝእትነ
🤲 🤲 🤲
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፯ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

  ዘጳውሊ ወማኅደሩ በጽድቅ ዘገብራ ከሃሊ ፈለሰት እምዘይበሊ ኀበ ኢይበሊ በመሰንቆሁ እንዘ የኀሊ ዳዊት አቡሃ ዘወልዳ ወዓሊ"የቅድስት ኪዳነ ምሕረት የዕረፍተ ሥጋዋ መታሰቢያ የንግሥ በዓል ብ...
22/08/2026

ዘጳውሊ ወማኅደሩ በጽድቅ ዘገብራ ከሃሊ
ፈለሰት እምዘይበሊ ኀበ ኢይበሊ በመሰንቆሁ እንዘ የኀሊ
ዳዊት አቡሃ ዘወልዳ ወዓሊ"
የቅድስት ኪዳነ ምሕረት የዕረፍተ ሥጋዋ መታሰቢያ የንግሥ በዓል ብፁዓን አባቶች በታደሙበት በልዩ ድምቀት ተከበረ።
ምሥራቅ ሐረርጌ, ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፮ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
✍️ በምሥራቅ ሐረርጌ በሐረር መንበረ ጵጵስና ጌቴሴማኔ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ገዳም የእመቤታችን የቃል ኪዳኗ እመቤት የዕርገተ ሥጋዋ መታሰቢያ የንግሥ በዓል ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የምሥራቅ ሐረርጌ የምሥራቅ ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አህጉረ ስብከት ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ መስራች እና የበላይ ሓላፊ የሀ/ስብከቱ የየ ክፍል ኃላፊዎች የገዳማት እና የአድባራት አስተዳዳሪዎች መምህራነ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በዓሉ በድምቀት ተከበረ።
በበዓሉ ላይም በብፁዓን አባቶች በዓሉን በተመለከተ ቃለ ምዕዳን እና አባታዊ ቡራኬ ተሰጥቷል።
በተመሣሣይ በዓሉ በሀ/ስብከቱ ሥር ባሉ ወረዳዎች የተከበረ መሆኑ ታውቋል። በማጠቃለያም በብፁዕነታቸው ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ የበዓሉ ፍጻሜ ሆኗል።
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

📌  በዓለ ዕርገት ንግሥ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን!!✝️  ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ  መስራች...
22/08/2026

📌 በዓለ ዕርገት ንግሥ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን!!
✝️ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ መስራች እና የበላይ ሓላፊ በብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የምሥራቅ ሐረርጌ የምሥራቅ ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አህጉረ ስብከት ጳጳስ ጋባዥነት በሐረር መንበረ ጵጵስና ጌቴሴማኔ ቅድስት ከዳነ ምሕረት ገዳምበጊዜ ነግህ ጸሎተ ኪዳን በማድረስ የበዓለ ንግሱን ቅዳሴ በመምራት ለድኅነተ ሥጋ ወነፍስ የሚሆነዉን ሥጋ ወደሙን ምዕመናንን በማቀበል የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን ቀድሰው ያቆረቡ ሲሆን ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ በበዓለ ንግሱ ምዕመናን ልጆቻቸውን በመባረክ በማስተማር በዓሉን በድምቀት ያከብራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፮ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
⛪️ ⛪️ ⛪️
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

📌  በዓለ ዕርገት ንግሥ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን!!✝️  ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ  መስራች...
21/08/2026

📌 በዓለ ዕርገት ንግሥ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን!!
✝️ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ መስራች እና የበላይ ሓላፊ በብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የምሥራቅ ሐረርጌ የምሥራቅ ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አህጉረ ስብከት ጳጳስ ጋባዥነት በሐረር መንበረ ጵጵስና ጌቴሴማኔ ቅድስት ከዳነ ምሕረት ገዳም የዋዜማ ቅዳሴውን በመምራት አባታዊ ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ ለመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸው የሰጡ ሲሆን በነገው ዕለትም በበዓለ ንግሱ ምዕመናን ልጆቻቸውን በመባረክ በማስተማር በዓሉን በድምቀት ያከብራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፭ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
⛪️ ⛪️ ⛪️
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

✝️   የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ሓላፊ በሐረር መንበረ ጵጵስና ጌቴሴማኔ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት በዓለ ዕርገቷን ለማክበር  በታሪካዊቷ ሐረር...
21/08/2026

✝️ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ሓላፊ በሐረር መንበረ ጵጵስና ጌቴሴማኔ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት በዓለ ዕርገቷን ለማክበር በታሪካዊቷ ሐረር ከተማ ገቡ።
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፭ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የምሥራቅ ሐረርጌ የምሥራቅ ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አህጉረ ስብከት ጳጳስ የሀ/ስብከቱ ልዑካን መምህራነ ቤተ ክርስቲያን ወጣት የሰንበት ት/ቤት ዘማርያን ማኅበራት ምዕመናን በተገኙበት ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
⛪️ ⛪️ ⛪️
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፭ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

  አደረሰን !!📌 አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ_ስም ነሐሴ ዐሥራ ስድስት በዚች ቀን አምላክን የወለደች የእመቤታችን ድንግል ማርያም ሥጋዋ ወደ ሰማይ ያረገበት መታሰቢያዋ...
21/08/2026

አደረሰን !!
📌 አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ_ስም ነሐሴ ዐሥራ ስድስት በዚች ቀን አምላክን የወለደች የእመቤታችን ድንግል ማርያም ሥጋዋ ወደ ሰማይ ያረገበት መታሰቢያዋ ሆነ ። ከዕረፍቷም በኋላ ከእርሳቸው ስለመለየቷ ሐዋርያት ፈጽሞ እያዘኑ ነበር ።
ከዚህም በኋላ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ተገለጠላቸው እርሷን በሥጋ ያዩ ዘንድ እንዳላቸውም ተስፋ ሰጣቸው ።ወንጌላዊ ዮሐንስም እስያ በሚባል አገር እያስተማረ ሳለ በነሐሴ ወር ዐሥራ ስድስተኛ ቀን ተድላ ደስታ ወደአለባት ገነት በመንፈስቅዱስ ተነጠቀ ።
የክብር ባለቤት ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን የእመቤታችን ማርያም ሥጋዋ ካለበት ከዕፀ ሕይወት ሥር ተቀምጦ አየው ። የንጽሕት እናቱንም ሥጋ ታወጣ ዘንድ ምድርን እንዲጠሩዋት ሰባቱን የመላእክት አለቆች አዘዛቸው ። እነርሱም የንጽሕት እናቱን ሥጋ ታወጪ ዘንድ እግዚአብሔር አዞሻል አሏት ያን ጊዜም ከዕፀ ሕይወት በታች ካለ መቃብር የእመቤታችን ማርያም ሥጋዋ ወጣ።
የክብር ባለቤት ጌታችንም እንዲህ እያለ አረጋጋት የተወደድሽ የወለድሽኝ እናቴ ሆይ ዘላለማዊ ወደ ሆነ መንግሥተ ሰማያት አሳርግሽ ዘንድ ነዪ ። ያን ጊዜም በገነት ያሉ ዕፀዋት ሁሉም አዘነበሉ መላእክት የመላእክት አለቆች ጻድቃን ሰማዕታትም እየሰገዱላትና ፈጽሞ እያመሰገኗት አሳረጓት ።
አባቷ ዳዊትም ንግሥት እመቤታችን ወርቀ ዘቦ ለብሳ ደርባ ደራርባ በቀኝህ ትቀመጣለች እያለ በበገና አመሰገናት ። በኪሩቤል ሠረገላ ተቀምጣ ከዐረገች በኋላ በልጁዋና በፈጣሪዋ ቀኝ በታላቅ ክብር ተቀመጠች ።
ወንጌላዊ ዮሐንስም ከእርሷ በረከትን ተቀብሎ ሰግዶላት ተመልሶ ከሰማይ ወረደ ሐዋርያትን ተሰብስበው ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋ ፈጽሞ ሲያዝኑና ሲተክዙ አገኛቸው ። እርሱም እንደ አየ እንደ ሰማ ሥጋዋንም በታላቅ ክብር በምስጋና እንደ አሳረጓት ነገራቸው ። ሐዋርያትም በሰሙ ጊዜ ዮሐንስ እንዳየና እንደሰማ ባለማየታቸውና ባለመስማታቸው እጅግ አዘኑ ። ከዚህም በኋላ እያዘኑ ሳሉ እነሆ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተገለጠላቸውና የፍቅር አንድነት ልጆች ሰላም ይሁንላችሁ ስለ እናቴ ማርያም ሥጋ ለምን ታዝናላችሁ ። እነሆ እኔ እርሷን በሥጋ ላሳያችሁ ልባችሁም ደስ ሊለው ይገባዋል አላቸው ይህንንም ብሎ ከእርሳትው ዘንድ ወደ ሰማያት ዐረገ ።
ሐዋርያትም ዓመት ሙሉ ቆዩ የነሐሴም ወር በባተ ቀን ለሐዋርያት ዮሐንስ እንዲህ አላቸው አምላክን የወለደች የእመቤታችንን ሥጋዋን ለማየት የተዘጋጀን አድርጎ ያሰየን ዘንድ ኑ ይህን ሁለት ሱባዔ በመጾም የክብር ባለቤት ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን እንለምነው በልጅዋ በወዳጅዋ ቀኝ ተቀምጣ አይተን በእርሷ ደስ እንዲለን ።
በዚያን ጊዜም ዮሐንስ እንዳላቸው በጾም በጸሎት ሱባዔ ያዙ የነሐሴ ወር እንደ ዛሬ ዐሥራ ስድስተኛ ቀን በሆነ ጊዜ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሁሉንም ሐዋርያት ወደ ሰማይ አወጣቸው ። በታላቅ ክብር በተወደደ ልጅዋ ቀኝ ተቀምጣ ከሥጋዋ ተዋሕዳ ተነሥታ እመቤታችን ማርያምን አዩዋት ። እጆቿንም ዘርግታ የከበሩ ሐዋርያትን እየ አንዳንዳቸውን ባረከቻቸው በልባቸውም እጅግ ደስ አላቸው የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በከበረ ሥጋውና ደሙ ላይ ሠራዒ ካህን ሆነ።
እስጢፋኖስም አዘጋጀ ዮሐንስም በመፍራት ቁሙ አለ ። ሁሉም ሐዋርያት በመሠዊያው ዙሪያ ቆሙ በዚያን ጊዜ ከቶ እንደርሱ ሆኖ የማያውቅ ታላቅ ደስታ ሆነ ።ጌታችንም የቅዳሴውን ሥርዓት በፈጸመ ጊዜ ሥጋውንና ደሙን አቀበላቸው ። ከዚያምበኪሩቤልና በሱራፌል ሠረገላ ተቀምጣ በምታርግ ጊዜ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱ እመቤታችን ማርያምን እንዲህ ብሎ ተናገራት ።
በዚች ቀን የሆነ የዕርገትሽን መታሰቢያ በዓለም ውስጥ እንዲሰብኩ ልጆችሽ ሐዋርያትን እዘዣቸው ። መታሰቢያሽን የሚያደርገውን ሁሉ ተጠብቆም በዚች ቀን ቅዱስ ቁርባንን የሚቀበለውን ኃጢአቱን እደመስስለታለሁ ። የእሳትን ሥቃይ ከቶ አያያትም መታሰቢያሽን ለሚያደርግ ሁሉ በዚች ቀን ለድፕች በስምሽ ለሚመጸውት ቸርነቴ ትገናኘዋለች ይህም ሥጋሽ ወደ ሰማይ ያረገበት ነው ።
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ክብር ይግባውና ጌታችንን እንዲህ አለችው ልጄ ሆይ እነሆ በዐይኖቻቸው አዩ በጆሮቻቸውም ሰሙ በእጆቻቸውም ያዙ ሌሎችም ታላላቅ ደንቆች ሥራዎችን አዩ ።
እመቤታችንም ይህን ስትናገር ጌታችን ሰላምታ ሰጥቷቸው በታላቅ ደስታ ወደ ደብረ ዘይት ተመለሱ ።
የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ በፍጹም ደስታ መታሰቢያዋን እናደርግ ዘንድ ይገባናል እርሷ ስለእኛ ወደ ተወደደ ልጅዋ ሁልጊዜ ትማልዳለችና ።
ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት ይማረን ።
⛪️ ⛪️ ⛪️
ሰላም ለሥጋኪ እግዚአብሔር ዘመሠጣ፡፡
ከመ ተሀሉ ነህየ ለማኅደረ ብርሃን በውስጣ፡፡
ወለተ ካህናት ማርያም ፈጻሚተ ቃላት የውጣ።
አዕዳወ ፍቅርኪ በላዕሌየ ይሡጣ፡፡
ዕፍረተ መዓዛ ቅድወ በብዚኅ ሤጣ፡፡
በረከተ ልመናዋ ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች ከሁላችን ጋራ ይኑር ለዘላለሙ አሜን ።
ምንጭ :- ስንክሳር ዘወርሐ ነሐሴ ፲ ፮
🤲 🤲 🤲
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፭ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

20/08/2026

ሀ/ስብከት ጽ/ቤት ሥር ባሉ ገዳማት እና አድባራት 📌አዲሱ የሰንበት ት/ቤት ሥርዓተ ትምህርት አጠቃላይ አተገባበር በተመለከተ ከሀ/ስብከቱ ሰንበት ት/ቤት ማደራጃ ክፍል ጋር ⏰ የሀ/ስብከት ሕዝብ ግንኙነት ቆይታ አድርጓል መልካም ቆይታ!!
⛪️ ⛪️ ⛪️
ምሥራቅ ሐረርጌ ,ኢትዮጵያ
ነሐሴ ፲ ፬ ፳ ፻ ፲ ፰ ዓ/ም
👇👇👇
ለፈጣን እና ተአማኒ መረጃዎች
የፌስ ቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063914957562
👇👇👇
የቴሌ ግራም ገጻችን
https://t.me/misrakharargediocesePR
👇👇👇
የኢንስታግራም ገጻችን
https://www.instagram.com/p/CllAjStr_f7/?igshid=YmMyMTA2M2Y=
👇👇👇
የዋትስ አፕ ገጻችን
https://chat.whatsapp.com/Iead2B5CoBr7PK2ITL8RmP
👇👇👇
የቲክታክ ገጻችን
tiktok.com/

Address

Harar

Telephone

+251256666656

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ሕ/ግንኙነት Eastern hararge puplic relation,p.r posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to ምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት ሕ/ግንኙነት Eastern hararge puplic relation,p.r:

Shortcuts

Share