27/06/2026
" #ፍትሕ የሀገር መሠረት፣ ሰላም ደግሞ የልማት ምንጭ በመሆናቸው፣ ቅድስት ክርስቲያናችን ለዘመናት ያበረከተችውን ታሪካዊ የፍትሕ አቅራቢነት ሚና ዛሬም በተደራጀ መልክ እንድትወጣ የቤተ ክርስቲያን ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ እንዲያገኝና በዐዋጁ መጽደቅ የፍትሕ ሥርዓቷን በራሷ እንድታስቀጥል ሁላችሁም የበኩላችሁን ታሪካዊ እንድታደርጉ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ
የቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊ ፍርድ ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ውይይት መርሐ ግብር ላይ ካስተላላፉት የመክፈቻ መልእክት የተወሰደ