Hyawe Agelglot

Hyawe Agelglot This page is serving the body of Christ all over the nations in order to make a difference in this world

30/01/2026

Celebrating my 10th year on Facebook. Thank you for your continuing support. I could never have made it without you. 🙏🤗🎉

22/10/2025

I post ot again wpuld you read it please?

15/10/2025
13/10/2025

ሠላም በክርስቶስ ኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ አምናችሁ ዳግመኛ የተወለዳችሁ እውነተኛ ክርስቲያኖች የእዚአብሔር ቤት መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው፦
- 1ኛ ጢሞቴዎስ፥3
15: ብዘገይ ግን፥ በእግዚአብሔር ማደሪያ ቤት መኖር እንዴት እንደሚገባ ታውቅ ዘንድ እጽፍልሃለሁ፤ ቤቱም የእውነት ዓምድና መሠረት፥ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ነው።"
ጌታ ኢየሱስ በእዚህ ዘመን ወደ ቤቱ ቢመጣ እንደዚህ ቃል ሆና ነው የሚያገኛት፦
- ማቴዎስ 21፥
12: ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና፦"
ዝምከላለም ከመቅደሱ መውጣት የነበረባቸውን ነጋዴዎች ጠራርጎ ነበር ያወጣው ምክንያተቱም "የወንበዴዎች ዋሻ ስለሆነች ስለዚህ በአሁኑ ሰአት በአመራር ላይ ያላችሁ እውነተኞቹ አገልጋዮች ጌታ ከእኔ ተማሩ ባለው መሠረት በቤቱ የሾማችሁ አናንተ ቤቱ ባለቤቱ ሳይመጣ ከወንበደዎች አጽዱ
- ማቴዎስ 21፥
13: “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል፥ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፡” አላቸው።"
- ከወንበዴ ሐሰተኛ ነብያቶች
- ከሐሰተኛ አስተማሪዎች
- እራሳቸውን ከሾሙ ሐሰተኛ እና ተንኮለኛ ሠሪተኛች
(2ቆሮ. 11፥12-15)
- ከሰውና በሰው የተሾሙ ምንደኞች (ገላ
1፥2-3፤ዮሐ 12-13)
ቤቱን ከእነዚህ "አገልጋዮች" አጥሩ ከእዚህ በኋላ ለቃችሁ ዳግመኛ ግልገሎቹን ጠቦቶቹን በጎቹን አታዘርፉ እባካችሁ ንቁ እናንተ እውነተኞቹ በመልካም የተመሠከረላችሂ መሪ አገልጋዮች ሐዋርያው ጳውሎስ ባለው ቃል መልእክቴን ልቋጨው፦
- ገላትያ 2፥
5: የወንጌልም እውነት በእናንተ ዘንድ ጸንቶ እንዲኖር ለአንድ ሰዓት እንኳ ለቅቀን አልተገዛንላቸውም።
6: አለቆች የመሰሉት ግን፥ በፊት ማን እንደ ነበሩ አይገደኝም፤ እግዚአብሔር የሰውን ፊት አይቶ አያደላም፤ አለቆች የመሰሉት አንዳች እንኳ አልጨመሩልኝምና፥"
እንግዲህ ጆሮ ያለው ይስማ!
መጋቢ ኃይለሚካኤል ባልቻ

10/10/2025
07/10/2025

በክርስቶስ ኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ አምናችሁ ዳግመኛ ተወልዳችሁ የእዚአብሔር ልጅነትን ስልጣ ተቀብላችሁ እውነተኛ ክርስቲያኖች በእዚህ ዘመን መጨረሻ በበረትም ከበረት ውጪም የተጨነቃችሁ በውስጥም በውጪም ሁሉ አንድ የሆነባቹሁ እውነተኛ የእግዚአብሔር ልጆች(ቅሬታዎች) ይህንን ቃል እነሆኝ፦
ዕብራውያን 10፥
35: እንግዲህ ታላቅ ብድራት ያለውን ድፍረታችሁን አትጣሉ።
36: የእግዚአብሔርን ፈቃድ አድርጋችሁ የተሰጣችሁን የተስፋ ቃል እንድታገኙ መጽናት ያስፈልጋችኋልና።
37: ገና በጣም ጥቂት ጊዜ ነው፥ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም፤
38: ጻድቅ ግን በእምነት ይኖራል ወደ ኋላም ቢያፈገፍግ፥ ነፍሴ በእርሱ ደስ አይላትም።
39: እኛ ግን ነፍሳቸውን ሊያድኑ ከሚያምኑቱ ነን እንጂ ወደ ጥፋት ከሚያፈገፍጉ አይደለንም።"

በጌታና በኃይሉ ችሎት በርቱ ጌታ በደጅ ነው!
መጋቢ ኃይለሚካኤል ባልቻ

07/10/2025

I gained 7,244 followers, created 4 posts and received 2 reactions in the past 90 days! Thank you all for your continued support. I could not have done it without you. 🙏🤗🎉

10/06/2025

ሠላም በክርስቶስ ኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ አምናችሁ ዳግመኛ ተወልዳችሁ የእግዚአብሔር የልጅነት ስልጣን ተቀብላችሁ እውነተኛ መለኮታዊ ተጠርታችሁ በእውነተኛይቱ የእግዚአብሔር ቤተክርስቲያን በሽማግሌዎች እጅ ተጭኖ ለአገልግሎት ተለይታችሁ በመንፈስ ቅዱስ የተላካችሁ ባሪያና አገልጋዮች ሆይ!
__________________________________
ሐዋ. ሥራ 13፥
2: እነዚህም ጌታን ሲያመልኩና ሲጦሙ መንፈስ ቅዱስ፦ “በርናባስንና ሳውልን ለጠራኋቸው ሥራ ለዩልኝ፡” አለ።
3: በዚያን ጊዜም ከጦሙ ከጸለዩም እጃቸውንም ከጫኑ በኋላ አሰናበቱአቸው።
4: እነርሱም በመንፈስ ቅዱስ ተልከው ወደ ሴሌውቅያ ወረዱ፤ ከዚያም በመርከብ ወደ ቆጵሮስ ሄዱ።"
_________________________________
ይህንን ጥያቄ በትክክል
1 - በግል ሕይወትህ/ሽ?
2 - በቤትህ/ትሽ?
3 - በአገልግሎትህ/ሽ?
4 - በቅዱሳን መካከል?
5 - በማያምኑት መካከል?
- በስጋ፦ ዘርህ ነገድህ ወገንህ ቋንቋህ?
- በመንግስታዊው መንግስታዊው ባልሆኑ
ተቋማት
- በወጣህበት ባህል(ልምምድ)
??????????????????????????????????

ማቴዎስ 16፥15
እርሱም፦ “እናንተስ እኔን ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ?” አላቸው።

ትክክለኛውን መልስ መስጠት የሚያስፈልግበት ጊዜ አሁን ነው?
ደቀ መዛሙርቱን የተጠየቁት በአይሁድ ወግ ባህል እና ልምምድ ከሰሙት ተወስደው እንዳይስቱ ነበር ሰዎች(በባህል በወግ "የሰዎች ስርአት") የሚባለውን የጠየቃቸው
??????????????????????????????????
እነርሱ የሰሙትን እንዲህ መለሱ፦
አማ - ማቴዎስ 16፥
13: ኢየሱስም ወደ ፊልጶስ ቂሣርያ አገር በደረሰ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፦ “ሰዎች የሰውን ልጅ ማን እንደ ሆነ ይሉታል?” ብሎ ጠየቀ።
14: እነርሱም፦ “አንዳንዱ መጥምቁ ዮሐንስ፥ ሌሎችም ኤልያስ፥ ሌሎችም ኤርምያስ ወይም ከነቢያት አንዱ ነው፥ ይላሉ፡” አሉት።"
¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿¿
እናንተ ስለ ክርስቶስ ባሪያ እና አገልጋይ የሆናችሁ ወንጌላዊያን ነብያት ሐዋሪያት(በመጽሐፍ ቅዱሱ መመዘኛ ካላችሁ ምናልባት?) እረኞች እና አስተማሪዎች ለእናንተስ ማን ነው? ፦
??????????????????????????????????
እንደው ያቄ ላክልበትና ዳግመኛ በተወለደው አማኝ ፊት ማን ነኝ ትላላቹ? ማንስ መባል ትወዳላችሁ? ማንስ ብለው ይጠሩአችኋል?
+++++++++++++++++++++++++++
ይሔ በንክክል እንደ መጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ ሲመለስ ቤተክርስቲያን በግለሰቦች ራእይና (ኤርሚያስ 23:16) መስራቾች የተመሠረተች ሳይሆን በትክክል እንዲህ እንደ ቃሉ ትሆናለች ያንጊዜ
- ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚመጣ መልእክት
ብቻ ይመጣል
- እውነተኛይቱ የክርስቶስ ቤተክርስቲያን ብቻ
እና ብቻ ትመሠረታለች
- ያንጊዜ የማንም መዘበቻ ሳትሆን የገሃነብ
ደጆችም አይቋቋሟትም
- በምድር ማንንም ጣልቃ
የማታስገባ(ነገስታት ገዢዎች አለቆች እንደ
ቦይ ውሃ የሚመሯት አትሆንም) እንደ
ተሠጣት ስልጣን በምድር ስርአትና
ወግ(ማንም እንደ ፈለገ የማያደራጃት/
የማያቋቁማት ወይም የማያስራት) ነገርግን
በምድር ያሠረችው በሰማይ የማሰር ሙሉ
ስልጣን ያላት መሆኗ ይገለጣል
እንግዲህ ምንደኛ እና ሞያተኛ ያልሆናችሁ ሆይ በገዛ ደሙ የዋጃት የእግዘብሔር ቤተክርስቲያን እውነተኛ ክብሯ ይመለስ ዘንድ
- በነገስታት ፊት
- በገዢዎች ፊት
- በአለቆች ፊት
- በባህላችሁ ልምምድ ፊት
- በዘራችሁ በነገዳችሁ በወገናችሁ በቋንቋችሁ
ፊት
ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ማነው? መልስ ስጡ!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
የእውነተኛይቱ ቤተክርስቲያን
- ተልኮዋ ይፈወስ ዘንድ
- አምልኮዋ ይፈወስ ዘንድ
- አገልግሎቷ ይፈወስ ዘንድ
- የመጥራቱ ተስፋ ምን እደሆነ አይኖቿ
ይከፈቱ ዘንድ
- በስብከት
- በትምህርት
- በስልጠ
- በፀሎት እና በጾም ፀሎት(ከጠዋቱ ሦስት
ሰዓት እስከ ረፋዱ ሰባት ሰዓት ያይደለ)
ተባረኩ
ያልደነዘዙና ያልፈዘዙ(ከሚሰሙትና ከሚያዩት ተወስደው ለእውነት እንዳይታዘዙ አዊም) ላልተደረገባቸው ሁሉ ጆሮ ያለው ይስማ የ2018 ዓ.ም ጌታ ቢፈቅድና ብንኖር ይሔን አቅዱ! ስሩ!

መጋቢ ኃይለሚካኤል ባልቻ

Address

Pilet
Debre Zeyit
1772

Telephone

+251911400653

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hyawe Agelglot posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Hyawe Agelglot:

Share