14/04/2026
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት (DMUECSF) ባሳለፈው 18 ዓመታት በእግዚአብሔር እርዳታና በአገልጋዮች ታማኝነት ብዙ ፍሬዎችን አፍርቷል። አሁን ደግሞ የታላቅ ምስጋና ኮንፈረንስ እና ምስረታ በዓል ፕሮግራም አዘጋጅተናል።
🎓 ለተመራቂዎችና ነባር ተማሪዎች በሙሉ! ግንቦት 2 (May 10) የእናንተ ቀን ነው! አዲሱን መዝሙራችንን የምናስመርቅበት እና አብያተ ክርስቲያናትን የምናመሰግንበት ልዩ ዝግጅት እንዳያመልጣችሁ።
🎉 ይህ ልዩ ቀን የእናንተ ነው!