09/07/2026
ማንበብ መልካም ነው ።Abbabaa Regassa
የብዙ ጊዜ ጥያቄ መልስ
በጫንጮ ክርስትና እንዴት ተጀመረ ብዙዎች የራሳቸውን ግምት ይናገራሉ በጫንጮ የወንጌል እንቅስቃሴ/mission movement/ የተጀመረው በ1960-1970 የመጀመሪያ ወንጌል መስከሪዎች ስዊድኖች/swedish/ ናቸው እነርሱም ወንጌልን ከአሰሙ በሗላ የሰሙት ሰዎች ወደ ክርስትና እምነት መለትም ኦርቶዶክስ በመሆን 1970 የጫንጮ እግዚአብሔር አብ በተራራው ላይ በመትከል ክርስቲና መሬት ይዘዋል ።
"Swedish humanitarian and social volunteers in the mid-1960s, and the conversion of traditional spiritual spaces into an Orthodox Christian parish in 1970. ። በዚህ ጊዜ በጫንጮ በ1930 የተወለደው ረጋሳ ፈይሳ /Regassa Feyisa/ ታዋቂ የስፖርት አስተማሪ የነበሩ / የመጀመሪያው ክርስቲያን ወይም ወንጌል አመኝ "penty" ሆኑ ጀግናው ረጋሳ ፈይሳ / Abbabaa Regassa / በ1961 የመጀመሪያ የBaptist/ወንጌላዊ በመሆን ተሹመው እገልግሏል ።
አባባ ረጋሳ ጀግናው የወንጌል አርበኛ በመንፈስ ቅዱስ የተቀጣጠሉ የወንጌል ሰበኪ እንደነበሩ ታሪከቸዉ ይናገራል ።
የአባባ ረጋሳ ልጆች ነን።
ሙሉ ታሪኩን ወደ ፊት ጠብቁኝ።
መጋቢ ሽመልስ ጠጂ
Source From African Christian Biography
Coptic Church , Baptist , Pentecostal
Ethiopia.
“The Testimony of a Senior Father of the Faith, Abbaba Regassa Feysa,” Heywot, # 49, (2001) pp. 10-11.