በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤ/ያን የቡርሳ ከተማ አጥብያ ሕይወት ብርሃን ቤ/ያን

  • Home
  • Ethiopia
  • Bursa
  • በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤ/ያን የቡርሳ ከተማ አጥብያ ሕይወት ብርሃን ቤ/ያን

በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤ/ያን የቡርሳ ከተማ አጥብያ ሕይወት ብርሃን ቤ/ያን ድነት በሌላ በማንም አይገኝም፤ እንድንበት ዘንድ ለሰዎች የተሰጠ ከዚህ ስም በስተቀር ሌላ ስም ከሰማይ በታች የለምና።
ሐዋርያት ሥራ 4:12
የፀሎት መስመር +251913819672

 #ሁላችንም በአንድ አዳም፣ደግሞም ዳግም በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ነን ።አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አ...
23/05/2026

#ሁላችንም በአንድ አዳም፣ደግሞም ዳግም በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ነን ።
አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና።”
— ገላትያ 3፥28

ሰላም ለሀገራችን ለኢትዮጵያ !!

29/04/2026
 #የቤተክርስትያን  #መሪዎችና  #አገልጋዮች  #ኮንፎረንስ:በቡርሳ ከተማ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያን ህብረት ከፐርፐዝፉል ጎስፕል ሚኒስትር ጋር በመተባበር በተዘጋጀ የመሪዎች ስልጠና ጌታ ...
29/04/2026

#የቤተክርስትያን #መሪዎችና #አገልጋዮች #ኮንፎረንስ:
በቡርሳ ከተማ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያን ህብረት ከፐርፐዝፉል ጎስፕል ሚኒስትር ጋር በመተባበር በተዘጋጀ የመሪዎች ስልጠና ጌታ ድንቅ ሥራ ሰርቶአል።
ክብር ለእርሱ ይሁን!!!
#ለጌታ ለዘላለም ክብር ይሁን!
#ጌታን አመስግኑልን:

26/04/2026
 #በእግዚአብሔር ምህረትና ቸርነቱ መጠን  _ጌታ ፀጋ_ዕድልና_እድመ ሰጥቶአቸሁ ቤተክርስቲያንን _ለማገልገል _የተጠራችሁ: _ለመምራት ለተመረጣችሁ_ እና _ለማስተባባር _ለተመደባችሁ _መልካም ...
23/04/2026

#በእግዚአብሔር ምህረትና ቸርነቱ መጠን _ጌታ ፀጋ_ዕድልና_እድመ ሰጥቶአቸሁ ቤተክርስቲያንን _ለማገልገል _የተጠራችሁ: _ለመምራት ለተመረጣችሁ_ እና _ለማስተባባር _ለተመደባችሁ _መልካም _ዜና አለን። ..._ሁላችሁም 1ተጋብዛቸዋል!

ርዕስ:- እርሱ ለምን ቈሰለ? 👉   የመልዕክት አቅራቢ   #መጋቢ ዘዉደ ደመሳ04/08/2018ዓ.ም‎   የቃሉ ክፍል ‎➣ ኢሳ  53:5  ነገር ግን እርሱ ስለ መተላለፋችን ተወጋ፤ ስለ በደላ...
12/04/2026

ርዕስ:- እርሱ ለምን ቈሰለ?
👉 የመልዕክት አቅራቢ #መጋቢ ዘዉደ ደመሳ
04/08/2018ዓ.ም
‎ የቃሉ ክፍል
‎➣ ኢሳ 53:5 ነገር ግን እርሱ ስለ መተላለፋችን ተወጋ፤ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ በእርሱ ላይ የወደቀው ቅጣት ለእኛ ሰላም አመጣልን፤ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
‎➣ ሮሜ 4:24-25 ነገር ግን እግዚአብሔር ጽድቅ አድርጎ ለሚቈጥርልን፣ ጌታችን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው በእርሱ ለምናምን ለእኛም ጭምር ነው። እርሱ ስለ ኀጢአታችን እንዲሞት ዐልፎ ተሰጠ፤ እኛን ጻድቅ አድርጎ ለማቅረብም ከሞት ተነሣ።
‎➣ ኤፈ 1:7በእርሱም እንደ እግዚአብሔር ጸጋ ባለጠግነት መጠን፣ በደሙ በተደረገ ቤዛነት፣ የኀጢአትን ይቅርታ አገኘን፤
‎ 👉ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የቆሰለው
‎1.መተላለፋችንን ይቅር ልለን
‎2.በእርሱ ቊስል እኛ እንድንፈወስ
‎3.እኛን ለማስጽደቅ ነው
‎4.ለእኛ ህይወትን ልሰጠን

‎'''ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።"‎(የሉቃስ ወንጌል 24:5) #ኢየሱስ ተነስቷል❤💪‎👉ለ‎መላው የክርስቲና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ...
12/04/2026

‎'''ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።"
‎(የሉቃስ ወንጌል 24:5)

#ኢየሱስ ተነስቷል❤💪

👉ለ‎መላው የክርስቲና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሠላምና በጤና አደረሳችሁ/አደረሰን!!!

እየሱስ ተነስቷል‎'''ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።"‎(የሉቃስ ወንጌል 24:5) #ኢየሱስ ተነስቷል❤💪‎‎
12/04/2026

እየሱስ ተነስቷል
‎'''ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።"
‎(የሉቃስ ወንጌል 24:5)

#ኢየሱስ ተነስቷል❤💪

የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት‘’ኢየሱስም ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤”ዮሐንስ 11፡25መላዉ ኢትዮጵያዊያን በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ የምትገኙ በሙሉ፤  በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስ...
11/04/2026

የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

‘’ኢየሱስም ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤”

ዮሐንስ 11፡25

መላዉ ኢትዮጵያዊያን በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ የምትገኙ በሙሉ፤ በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን የቡርሳ ከተማ አጥብያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን አባላትና ቡርሳ ወረዳ የሚትገኙ ቅዱሳን በሙሉ እንኳን ለ2018 ዓ.ም ለጌታችን ለመዲኃኒታችን ለኢየሱስ ክርቶስ ትንሳኤ በዓል መታሰቢያ በሰላም፣ በጤና አደረሳችሁ/አደረሰን! በማለት መልካም ምኞቴን ለመግለጽ እወዳለን።

የትንሳኤ በዓል በተለይ ለክርስቲያኑ ማህበረሰብ ትልቅ ትርጉምና ቦታ ያለዉ ነዉ፤ ምክንያቱም ከዘላለም ሞት ወደ ዘላለም ሕይወት የመሻገራችንን ማረጋገጫ ያገኘንበት ነዉ፡፡
ካለፈዉ ትንሳኤ በዓል ወዲህ በአንዳንድ አካባቢዎች የሰላም እጦት፣ በሽታና የኢኮኖሚ ያለመረጋጋት ፈተናዎች የነበረበት ቢሆንም እንኳ የሚሳነዉ ነገር የለለዉ አምላካችን በምህረቱ፣ በቸርነቱ ሕዝቡን ሁሉ ጠብቀውን ለ2018 ዓ.ም ትንሳኤ በዓል መታሰቢያ ላበቃን ለአምላካችን ክብርና ምሥጋና ይድረሰው፡፡

በዓሉን በሚናከብርበት ወቅት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ምንም መግዛት ለማይችሉ ወገኖቻችን አቅም የፈቀደዉን ድጋፍ በማድረግ እና በአሁን ጊዜ በመካከለኛዉ ምስራቅ የተከሰተዉ ቀዉስ እግዚአብሔር ጣልቃ ገብቶ መረጋጋትን እንዲያመጣ እንዲሁም ይበልጥ ለአገራችን ሰላምና መረጋጋት አጥብቀን በመጸለይ እንድናከብር ይሁን፡፡
መልካም የትንሳኤ በዓል ይሁንላችሁ!!

በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን ኢሳ 53:5
10/04/2026

በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን ኢሳ 53:5

Address

Bursa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤ/ያን የቡርሳ ከተማ አጥብያ ሕይወት ብርሃን ቤ/ያን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share