23/05/2026
#ሁላችንም በአንድ አዳም፣ደግሞም ዳግም በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ነን ።
አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና።”
— ገላትያ 3፥28
ሰላም ለሀገራችን ለኢትዮጵያ !!
ድነት በሌላ በማንም አይገኝም፤ እንድንበት ዘንድ ለሰዎች የተሰጠ ከዚህ ስም በስተቀር ሌላ ስም ከሰማይ በታች የለምና።
ሐዋርያት ሥራ 4:12
የፀሎት መስመር +251913819672
Bursa
Be the first to know and let us send you an email when በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤ/ያን የቡርሳ ከተማ አጥብያ ሕይወት ብርሃን ቤ/ያን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.