17/04/2024
ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የቦዲቲ ከተማ ወጣቶች እና ምዕመናን በወላይታና አከባቢ አልፎ በአለም ዙሪያ ያላችሁ ቅዱሳን ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም
ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን ። የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ቦዲቲ አጥብያ አዲሱን የቤተክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ ስራ ከጀመረች ወራቶችን አስቆጥራለች።
አሁን ላይ የመጀመሪያ ዙር ግንባታ አጠናቃ ሁለተኛ ዙር ግንባታ ስራ ነገ ማለትም በቀን 10/08/2016 ትጀምራለች ....
ቅዱሳን በዚህ መልካም ስራ የድርሻችሁን እንድታበረክቱ እንደ ሁሉ ጊዚያችን በእግዚአብሔር ፍቅር እንጠይቃለን።
ከነገ ጀምሮ በሚሰራው ስራ ከቦዲቲ እናት ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ወጣቶች ጋር በመሆን መታችሁ በመሥራት የበረከቱ ተቋዳሽ እንድትሆኑ በጌታ ፍቅር እናሳስባችኋለን!!
በገንዘባችሁ ለመደገፍ ለምትፈልጉ የባንክ አካውንት ቁጥራችን...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000564308114
ብርሃን ባንክ
1011218251350
ኦሮሚያ ባንክ
1055200074664
አዋሽ ባንክ
013521194882600
አቢሲኒያ ባንክ
1351447889
ለበለጠ መረጃ ፦
ፖስተር ተፈሪ ሁኩሞ
የቤ/ያኒቱ ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ
ስልክ-09-13-83-65-88
ኮማንደር ታደሰ ተፈራ
የቤ/ያኒቱ ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ ም/ሰብሳቢ
ስልክ-09-16-83-29_09
ከዚ ቀጥሎም በምናከናውናቸው ተግባራት ትጋታችሁ አብሮነታችሁ ቀድሞ ከነበረው ይበልጥ እንዲሆን በእግዚአብሔር ፍቅር እናሳስባችኋለሁ።
እግዚአብሔር አምላክ እንደ ባለጠግነቱ መጠን በክብር በክርስቶስ ኢየሱስ የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ይሞላባችኋል ያትረፈርፍላችኋል።
አሜን!