Apostle Kumneger Dagnaw

Apostle Kumneger Dagnaw Jesus is Christ
ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ባለመጥፋት ከሚወዱት ሁሉ ጋር ጸጋ ይሁን። አሜን
ኤፌ 6÷24

ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሳቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ እድፈትም ለሌለበት ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ ይሕም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።በዚሕም እጅግ ደስ ይላችኋል ÷
2ጴጥ 1÷3-6

27/05/2026
GOD IS GOOD ALL THE TIME.
18/10/2025

GOD IS GOOD ALL THE TIME.

ኢየሱስ ወንድማማቾችን መጥራት ሲወድ። ኦ ጌታ ይባረክ !! ከእነ ወንድሜ የጠራኝ።ማቴዎስ 4¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁸ በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወ...
17/10/2025

ኢየሱስ ወንድማማቾችን መጥራት ሲወድ። ኦ ጌታ ይባረክ !! ከእነ ወንድሜ የጠራኝ።
ማቴዎስ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና።
¹⁹ እርሱም፦ በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው።
²⁰ ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።
²¹ ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለት ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ አየ፤ ጠራቸውም።
²² እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ትተው ተከተሉት።

የእኛ ታሪክ በመጽሐፍ ጥቅልል ተጽፎ አግኝተነዋል። እናንተስ ?

እሁድ በ09-02-18 ዓ.ምአዲስ አበባ ኢየሩሳሌም አጥቢያ እንገናኛለን።
17/10/2025

እሁድ በ09-02-18 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢየሩሳሌም አጥቢያ እንገናኛለን።

17/10/2025

ሰላም ለእናንተ ይሁን ቅዱሳን።
ከጽዮን ደጅ ቤተ-ክርስቲያን-ኢትዮጵያ የተላለፈ መልዕክት
1ኛ ቆሮንቶስ 9፥23
“በወንጌልም ማኅበረተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።”
በሚል መሪ ቃል የጽዮን ደጅ ቤተ-ክርስቲያን አግልግሎትን ለማስቀጠል ገንዘብ የማሰባሰብ ዘመቻ ጀምረናል።

ሐጌ 1፥7-8 የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ልባችሁን በመንገዳችሁ ላይ አድርጉ።
ወደ ተራራው ውጡ፥ እንጨትንም አምጡ፥ ቤቱንም ሥሩ፤ እኔም በእርሱ ደስ ይለኛል፥ እኔም እመሰገናለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።

በየትኛውም ሀገር እና አካባቢ የምትገኙ ቅዱሳን ሁሉ ይሄንን የወንጌል ስራ በመቀላቀል ለሁላችንም የተሰጠንን "የወንጌልን አገልግሎት" በህብረት በገንዘባችን እንስራ በማለት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ጥሪያችንን እናቀርባለን።

CBE 1000582873888 Ye Tsion Dej Bete Kristian

“በወንጌልም ማኅበረተኛ እሆን ዘንድ ስለ ወንጌል ሁሉን አደርጋለሁ።”
1ኛ ቆሮንቶስ 9፥23
አድራሻችን፦
፦ ባህር-ዳር ከተማ ቀበሌ 14 ቻይና ካንፕ ፊት ለፊት ደሴ ፎቶ ያለበት ህንፃ ላይ ያገኙናል።
፦ ነገሌ ቦረና ከተማ በቅርቡ ቋሚ ቦታችንን የምናሳውቅ ይሆናል
ለበለጠ መረጃ ፦ +251928223305
____________ የጽዮን ደጅ ቤተ-ክርስቲያን

ጆሮ ያለው ይስማ !! ኢየሱስ ይመጣል።
14/10/2025

ጆሮ ያለው ይስማ !! ኢየሱስ ይመጣል።

ሻሎም !! ቤተሰቦቼ ሰላምና ጤና ይብዛላችሁ።
ቁምነገር ይዣለሁ ፦ ሔኖክም አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ስላደረገ ሞትን እዳያይ በእግዚአብሔር ተወሰደ።
፦ አካሄዳችንን ከእግዚአብሔር ጋር ለማድረግና ከሙታን የሕይወት ስርዓት ለመለየት፣ ከታች የተቀመጡትን 11(አስራ አንድ) ሚስጢራት በመረዳት በ12ኛው ክፍል ላይ ባለ-መታወክ ፦ በእግዚአብሔር ድንኳን እና በቅዱስ ተራራው ላይ ከእግዚአብሔር ጋር መኖር ይቻላል።

መዝሙር 15፥1-5
----------
አቤቱ፥ በድንኳንህ ውስጥ ማን ያድራል? በተቀደሰውም ተራራህ ማን ይኖራል?
በቅንነት የሚሄድ፥ ጽድቅንም የሚያደርግ፥ በልቡም እውነትን የሚናገር።
በአንደበቱ የማይሸነግል፥ በባልንጀራው ላይ ክፋትን የማያደርግ፥ ዘመዶቹንም የማይሰድብ።
ኃጢአተኛ በፊቱ የተናቀ፥ እግዚአብሔርንም የሚፈሩትን የሚያከብር፥ ለባልንጀራው የሚምል የማይከዳም።
ገንዘቡን በአራጣ የማያበድር፥ በንጹሑ ላይ መማለጃን የማይቀበል። እንዲህ የሚያደርግ ለዘላለም አይታወክም።

፦ በማስተዋል በማንበብ የበለጠ ይረዱ።

ቁምነገር ዳኛው

በመሃናይም አጥቢያ ባህር-ዳር ከተማየማይቀርበት ፕሮግራም ነው።ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
31/05/2025

በመሃናይም አጥቢያ ባህር-ዳር ከተማ
የማይቀርበት ፕሮግራም ነው።
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።

07/05/2025
01/05/2025
ባህር - ዳር
01/05/2025

ባህር - ዳር

Address

Bahir Dar

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Apostle Kumneger Dagnaw posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Apostle Kumneger Dagnaw:

Share