29/05/2026
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ
እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።ዮሐ፦14፥12
በወንቅእሽት #ገዳም ከሕመማቸዉ ከተለያየ ችግር መከራ #በእግዚአብሔር ቸርነት በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት በወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ተራዳይነት በቅዱሳን መላእክት ፃድቃን ሰማእታት አማላጅነት በአባታችን ርዕስ ባህታዊያን ሊቅ አዕላፍ ቆሞስ አባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም ጾሎት የተፈወሱ የዳኑ ሰዎች ምስክርነት ፦
የጻድቅ ሰው ጾሎት በስራዋ እጅግ ሐይልን ታደርጋለች ያዕቆ ፦5፥16
✍️፦ በወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ገዳም የተደረገልኝ ታአምር ፦እኔ ብዙ ታአምር ተደረጎልኛል በዛሬው የሰኔ ማርያም በእመቤታችን እለተ ቀኗ ፀበል እየጠጣሁ እያለ ከውስጤ ነፍሳት ነፍስ ያለው ነገር 48 ወጥቶ ወደቀልኝ ዛሬ ደግሞ አባታችን ርዕስ ባህታዊያን ሊቅ አዕላፍ ቆሞስ አባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም በአወደ ምህርት እያሰተማሩ እያለ በሆዴላይ እርግጥ አድርጎ ያዘኝ ትምህርቱን ላለማቋረጥ የግድ ብዬ ጨርሼ ተነስቼ ሔድኩ ወደ ዘጠኝ ስአት ሲሆን እንደ ህልም ነገር ያዘኝ ከዛም ቡሐላ አንድ ክንድ የሚሆን እበቤ ከሆዴ ወጥቶ ወደቀለኝ አሁን ከበሽታዬ ድኜ ተፈውሼ እገኛለሁ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን።
#በሐገር ውጪ ላላችሁ ወደ_ማህበረ_ትጋት መግባት ለምትፈልጉ በዚህ ቁጥር ያናግሩን ⤵️
+2519 94545950
+971 568941142 !!!
_________________________
👉የአባታችን የርእሰ ባሕታውያን ሊቅ አእላፍ ቆሞስ አባዮሀንስን ተስፋ ማርያም የወንጌል የፈውስ አገልግሎት ፣ እንዲሁም ዝማሬና የምህላ ጸሎት ከወንቅ እሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም የሚሰጠውን አገልግሎት በድምጽ መከታተል ለምትፈልጉ በቴለግራም ይተላለፋል ገብታችሁ አዳምጡ ታች ባለው ሊንክ ተጭናችሁ ግቡ 👇
https://t.me/joinchat/U9l6W84TUro0YTM0
ማህበረ በኩራት በፌስቡክ ጉሩፕ መግባት ለምትፈልጉ
https://www.facebook.com/groups/918248296909660/?ref=share&mibextid=NSMWBT
_________________________
«አድያመ ዮርዳኖስ ወንቅእሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም የሚገኘው
🚙«ከአድስ አበባ ―ባህር ዳር=565 ኪ•ሜ
🚖« ከባህር ዳር―ጢስ አባይ =30•ኪ•ሜ
🚶🏾♂️«ከጢስ አባይ―ወንቅ እሸት ገዳም=3•ኪ•ሜ
«ወይም የ•45 ደቂቃ የእግር ጉዞ ሲሆን ከፈለጉም በገዳሙ« °🎠° በቅሎዎች ታግዘው ወደ ገዳሙ መድርስ ይቻላል።
_________________________
«የአባታችነን የአባ ዮሐንስን ወይም የገዳሙን ቁጥር ለምትፈልጉ
⇨09 11 31 99 99
⇨09 155 55 7 44
_________________________
የ YOUTUBE ቻናላችን SUBSCRIBE በማድረግ መንፈሳዊ አገልግሎታችን ይከታተሉ= https://youtube.com/
ድኅረ ገፃችን ይጎብኙ =
abayohannes.com
wenkeshet.org