Wenkeshet Monastery

Wenkeshet Monastery አድያመ ዮርዳኖስ ወንቅ እሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ  እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።ዮሐ፦14፥12በወንቅእሽት ...
29/05/2026

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ


እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።ዮሐ፦14፥12

በወንቅእሽት #ገዳም ከሕመማቸዉ ከተለያየ ችግር መከራ #በእግዚአብሔር ቸርነት በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት በወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ተራዳይነት በቅዱሳን መላእክት ፃድቃን ሰማእታት አማላጅነት በአባታችን ርዕስ ባህታዊያን ሊቅ አዕላፍ ቆሞስ አባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም ጾሎት የተፈወሱ የዳኑ ሰዎች ምስክርነት ፦

የጻድቅ ሰው ጾሎት በስራዋ እጅግ ሐይልን ታደርጋለች ያዕቆ ፦5፥16

✍️፦ በወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ገዳም የተደረገልኝ ታአምር ፦እኔ ብዙ ታአምር ተደረጎልኛል በዛሬው የሰኔ ማርያም በእመቤታችን እለተ ቀኗ ፀበል እየጠጣሁ እያለ ከውስጤ ነፍሳት ነፍስ ያለው ነገር 48 ወጥቶ ወደቀልኝ ዛሬ ደግሞ አባታችን ርዕስ ባህታዊያን ሊቅ አዕላፍ ቆሞስ አባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም በአወደ ምህርት እያሰተማሩ እያለ በሆዴላይ እርግጥ አድርጎ ያዘኝ ትምህርቱን ላለማቋረጥ የግድ ብዬ ጨርሼ ተነስቼ ሔድኩ ወደ ዘጠኝ ስአት ሲሆን እንደ ህልም ነገር ያዘኝ ከዛም ቡሐላ አንድ ክንድ የሚሆን እበቤ ከሆዴ ወጥቶ ወደቀለኝ አሁን ከበሽታዬ ድኜ ተፈውሼ እገኛለሁ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን።

#በሐገር ውጪ ላላችሁ ወደ_ማህበረ_ትጋት መግባት ለምትፈልጉ በዚህ ቁጥር ያናግሩን ⤵️
+2519 94545950
+971 568941142 !!!
_________________________

👉የአባታችን የርእሰ ባሕታውያን ሊቅ አእላፍ ቆሞስ አባዮሀንስን ተስፋ ማርያም የወንጌል የፈውስ አገልግሎት ፣ እንዲሁም ዝማሬና የምህላ ጸሎት ከወንቅ እሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም የሚሰጠውን አገልግሎት በድምጽ መከታተል ለምትፈልጉ በቴለግራም ይተላለፋል ገብታችሁ አዳምጡ ታች ባለው ሊንክ ተጭናችሁ ግቡ 👇

https://t.me/joinchat/U9l6W84TUro0YTM0

ማህበረ በኩራት በፌስቡክ ጉሩፕ መግባት ለምትፈልጉ

https://www.facebook.com/groups/918248296909660/?ref=share&mibextid=NSMWBT
_________________________
«አድያመ ዮርዳኖስ ወንቅእሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም የሚገኘው

🚙«ከአድስ አበባ ―ባህር ዳር=565 ኪ•ሜ
🚖« ከባህር ዳር―ጢስ አባይ =30•ኪ•ሜ
🚶🏾‍♂️«ከጢስ አባይ―ወንቅ እሸት ገዳም=3•ኪ•ሜ
«ወይም የ•45 ደቂቃ የእግር ጉዞ ሲሆን ከፈለጉም በገዳሙ« °🎠° በቅሎዎች ታግዘው ወደ ገዳሙ መድርስ ይቻላል።
_________________________
«የአባታችነን የአባ ዮሐንስን ወይም የገዳሙን ቁጥር ለምትፈልጉ

⇨09 11 31 99 99
⇨09 155 55 7 44
_________________________
የ YOUTUBE ቻናላችን SUBSCRIBE በማድረግ መንፈሳዊ አገልግሎታችን ይከታተሉ= https://youtube.com/
ድኅረ ገፃችን ይጎብኙ =
abayohannes.com
wenkeshet.org

29/05/2026
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ  እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።ዮሐ፦14፥12በወንቅእሽት ...
27/05/2026

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ


እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።ዮሐ፦14፥12

በወንቅእሽት #ገዳም ከሕመማቸዉ ከተለያየ ችግር መከራ #በእግዚአብሔር ቸርነት በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት በወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ተራዳይነት በቅዱሳን መላእክት ፃድቃን ሰማእታት አማላጅነት በአባታችን ርዕስ ባህታዊያን ሊቅ አዕላፍ ቆሞስ አባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም ጾሎት የተፈወሱ የዳኑ ሰዎች ምስክርነት ፦

የጻድቅ ሰው ጾሎት በስራዋ እጅግ ሐይልን ታደርጋለች ያዕቆ ፦5፥16

✍️፦የመጣሁት ከአላማጣ ሲሆን እኔ በወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ገዳም የተደረገልኝ ታአምር፦ባለቤቴ በኩላሊት በሸታ ታማ ትሰቃይ ነበር ወንቅእሽት ቅዱስ ገብረኤል ገዳም መጥታ ፀበሉን በመጠመቅ ባለቤቴ ከኩላሊት በሽታ ድና ተፈውሳ ትገኛለች።

እንዲሁም ልጄ በስኳር በሽታ ተይዞ ሆስፒታል አነሰ ከተባለ በወር አራት ጊዜ እንሔድ ነበር ወንቅእሽት ቅዱስ ገብረኤል ገዳም መጥቶ ፀበሉን ተጠምቆ ድኖ ተፈውሶ ሔዷል።

እንዲሁም አንዲት ጎረቤታችን ልጅ የላትም ነበረና እና ከጎረቤቷ ጋር ተጣልታ ሲነጋገሩ ክፉ ቃል ትናገራታለች ወደ እኔ ቤት መጥታ ስታለቅስ ባለቤቴ ታያታለች ምነው ምን ሆንሽ ስትላት እንዲህ ብላ ተናገረችኝ ትላታለች ።ከዛ ባለቤቴም አይዞሽ መካኖች ስሙን ጠረተዉ ይወልዳሉ ምንች ግር አለ የወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል እምነት ነው በጥብጠሽ ጠጭው ትወልጃለሽ ትላታለች ያቺ ሴትም እሺ ብላ እምነቱን ወስዳ በመጠጣት በዓመቱ ወንድ ልጅ ወልዳለች እግዚአብሔር ይመሠገን።

የወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ታአምሩ ብዙ ነው አንድት እህት እንዲሁ በካነስር በሽታ ታማ እናቴም በካንስር በሽታ ተይዛ ሞታለች አሁን ደግሞ እኔንም ሊገለኝ ነው ስትል ከጎረቤት ስታወራ ትሰማታለች ነይማ ትልና የወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል እምነቱን ትሰጣታለች ያቺ ሴትዮ ወስዳ ትቀባዋለች እንደተቀባሁት ሰውነቴ ሁሉ ተቃጠለ ይህ የሰጣችሁኝ እምነት ምንድነው ከየት ነው የመጣው ይህንን ቦታ ሔጄ መረገጥ አለብኝ ብላ ወንቅእሽት ቅዱስ ገብረኤል ገዳም ይባላል በማለት ስሙን ነገራቻትና መጣች ከዚህ መጥታ ፀበሉን በመጠመቅ እምነቱን በመቀባት ከካንሰር በሽታ ነፃ ሆና ድና ሔዳለች እግዚአብሔር ይመሠገን።

እንዲሁም የእኔ ባለቤቴ ምግብ እየበላን እያለ ድንገት ወደቀች እና ጓደኛዬም አብሮት ነበር ስናያት ሞታለች ከዛ እኔ የምይዘው የምጨብጠው አጥቼ ስጮህ ጓዳኛዬ ስዕል አድኖ ከኪሱ አውጥቶ ከግባሯ ሲያድርግባት አማትባ ብድግ አለች ለኛ የደረሰ አምላከ ዮሐንስ አምላከ ገብረኤል ለሁላችሁም ይድረስ አሜን።

#በሐገር ውጪ ላላችሁ ወደ_ማህበረ_ትጋት መግባት ለምትፈልጉ በዚህ ቁጥር ያናግሩን ⤵️
+2519 94545950
+971 568941142 !!!
_________________________

👉የአባታችን የርእሰ ባሕታውያን ሊቅ አእላፍ ቆሞስ አባዮሀንስን ተስፋ ማርያም የወንጌል የፈውስ አገልግሎት ፣ እንዲሁም ዝማሬና የምህላ ጸሎት ከወንቅ እሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም የሚሰጠውን አገልግሎት በድምጽ መከታተል ለምትፈልጉ በቴለግራም ይተላለፋል ገብታችሁ አዳምጡ ታች ባለው ሊንክ ተጭናችሁ ግቡ 👇

https://t.me/joinchat/U9l6W84TUro0YTM0

ማህበረ በኩራት በፌስቡክ ጉሩፕ መግባት ለምትፈልጉ

https://www.facebook.com/groups/918248296909660/?ref=share&mibextid=NSMWBT
_________________________
«አድያመ ዮርዳኖስ ወንቅእሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም የሚገኘው

🚙«ከአድስ አበባ ―ባህር ዳር=565 ኪ•ሜ
🚖« ከባህር ዳር―ጢስ አባይ =30•ኪ•ሜ
🚶🏾‍♂️«ከጢስ አባይ―ወንቅ እሸት ገዳም=3•ኪ•ሜ
«ወይም የ•45 ደቂቃ የእግር ጉዞ ሲሆን ከፈለጉም በገዳሙ« °🎠° በቅሎዎች ታግዘው ወደ ገዳሙ መድርስ ይቻላል።
_________________________
«የአባታችነን የአባ ዮሐንስን ወይም የገዳሙን ቁጥር ለምትፈልጉ

⇨09 11 31 99 99
⇨09 155 55 7 44
_________________________
የ YOUTUBE ቻናላችን SUBSCRIBE በማድረግ መንፈሳዊ አገልግሎታችን ይከታተሉ= https://youtube.com/
ድኅረ ገፃችን ይጎብኙ =
abayohannes.com
wenkeshet.org

27/05/2026

''የልብ ዕውርነትን ትሰጣቸዋለህ''ስብከት በርእሰ ባሕታውያን ሊቀ አእላፍ ቆሞስ አባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያ...

26/05/2026

‹‹ሰላም ለአንተ ይሁን ብለው ዘበቱበት››

26/05/2026

''እግዚአብሔር ግን ለዘላለም እድል ፈንታዬ ነው''ስብከት በርእሰ ባሕታውያን ሊቀ አእላፍ ቆሞስ አባ ዮሐ...

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ  እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።ዮሐ፦14፥12በወንቅእሽት ...
25/05/2026

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ


እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።ዮሐ፦14፥12

በወንቅእሽት #ገዳም ከሕመማቸዉ ከተለያየ ችግር መከራ #በእግዚአብሔር ቸርነት በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት በወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ተራዳይነት በቅዱሳን መላእክት ፃድቃን ሰማእታት አማላጅነት በአባታችን ርዕስ ባህታዊያን ሊቅ አዕላፍ ቆሞስ አባ ዮሐንስ ተስፋ ማርያም ጾሎት የተፈወሱ የዳኑ ሰዎች ምስክርነት ፦

የጻድቅ ሰው ጾሎት በስራዋ እጅግ ሐይልን ታደርጋለች ያዕቆ ፦5፥16

✍️፦እኔ የመጣሁት ከግልገል በለስ ሲሆን ፤በወንቅእሽቱ ቅዱስ ገብረኤል ገዳም የተደረገልኝ ታአምር፦እኔ አጨስ እቅም ነበር ከአዕምሮ በላይ የሆነ ነገር አደርግ ነበር እኔ ፀበል ለመምጣትም አላሰብኩም ነበር አዕምሮዬን ያስጨነቀኛል ከዛም ቅዱስ ገብረኤል አንተ ወዴት ነው የምትመራኝ እያልኩ ባለቤቴ በወለደች በሶስተኛ ሳምንት ነው ቅዱስ ገብረኤል እየመራኝ ወደ ወንቅእሽት መጣሁ እዚህ መጥቼ ለአንድ ወር ፀበሉን ተጠምቄ ተመልሼ ስሔድ ፣ጫት ትቅማለህ እንዴ ሲሉኝ እህ እኔ ጫት እቅም ነበር እንዴ?ብዬ እራሴን በራሴ ለመጠየቅ በቅቻለሁ እራሴን አውቄ አለሁ አሁን እንደማንኛውም ሰው ሙሉ ሰው ሆኜ በሰላም እየኖርኩ እገኛለሁ እግዚአብሔር ይመሠገን።ለብዓል እንደመጣሁ ህፃን ልጄ ታመመች አሉኝ።እኔም ቅዱስ ገብረኤል አንተ ታውቃለህ በማለት ህፃኗ ድና ተፈውሳልናለች እግዚአብሔር ይመሠገን አሜን።

#በሐገር ውጪ ላላችሁ ወደ_ማህበረ_ትጋት መግባት ለምትፈልጉ በዚህ ቁጥር ያናግሩን ⤵️
+2519 94545950
+971 568941142 !!!
_________________________

👉የአባታችን የርእሰ ባሕታውያን ሊቅ አእላፍ ቆሞስ አባዮሀንስን ተስፋ ማርያም የወንጌል የፈውስ አገልግሎት ፣ እንዲሁም ዝማሬና የምህላ ጸሎት ከወንቅ እሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም የሚሰጠውን አገልግሎት በድምጽ መከታተል ለምትፈልጉ በቴለግራም ይተላለፋል ገብታችሁ አዳምጡ ታች ባለው ሊንክ ተጭናችሁ ግቡ 👇

https://t.me/joinchat/U9l6W84TUro0YTM0

ማህበረ በኩራት በፌስቡክ ጉሩፕ መግባት ለምትፈልጉ

https://www.facebook.com/groups/918248296909660/?ref=share&mibextid=NSMWBT
_________________________
«አድያመ ዮርዳኖስ ወንቅእሸት ቅዱስ ገብርኤል አንድነት ገዳም የሚገኘው

🚙«ከአድስ አበባ ―ባህር ዳር=565 ኪ•ሜ
🚖« ከባህር ዳር―ጢስ አባይ =30•ኪ•ሜ
🚶🏾‍♂️«ከጢስ አባይ―ወንቅ እሸት ገዳም=3•ኪ•ሜ
«ወይም የ•45 ደቂቃ የእግር ጉዞ ሲሆን ከፈለጉም በገዳሙ« °🎠° በቅሎዎች ታግዘው ወደ ገዳሙ መድርስ ይቻላል።
_________________________
«የአባታችነን የአባ ዮሐንስን ወይም የገዳሙን ቁጥር ለምትፈልጉ

⇨09 11 31 99 99
⇨09 155 55 7 44
_________________________
የ YOUTUBE ቻናላችን SUBSCRIBE በማድረግ መንፈሳዊ አገልግሎታችን ይከታተሉ= https://youtube.com/
ድኅረ ገፃችን ይጎብኙ =
abayohannes.com
wenkeshet.org

25/05/2026

Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.

Address

Wenkeshet Monastery
Bahir Dar
6000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Wenkeshet Monastery posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share