28/04/2026
በሀዋሳ ታቦር ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን የተዘጋጀ ልዩ የክርስቲያናዊ ቤተሰብ ሳምንት ፕሮግራም ከሚያዚያ 20 እስከ ሚያዚያ 25 /2018 ዓ.ም
👉አገልጋዮች
መጋቢ ተስፋዬ ጋቢሶ
ፕሮፌሰር ዝናቡ ገ/ማርያም
ወ/ዊ ፀጋአብ በቀለ
መጋቢ ገበየሁ ገነሞ
መጋቢ ሔኖክ ጴጥሮስ
ከነገ ማክሰኞ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በሀዋሳ ታቦር ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን በመገኘት የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል 🙏