01/10/2025
ዓመታዊ ከመላዊ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ና ኮሌጆች ተመርቀን ለወጣን የኢቫሱ ምርቃን።
በአሁኑ ሰአት በሐዋሳ እንዲሁም በአከባቢዋ ለምንገኝ በሙሉ መልካም የምስራች !
ዓመታዊ የምሩቃን የአንድነት ጊዜያችን የመጀመሪያው ፕሮግራም
"የሥራ ስነ-ምግባር እና ክርስትና" (Work Ethics and Christianity) በሚል ርዕስ የፊታችን ቅዳሜ መስከረም -24/2018 ዓ.ም በታቦር ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን የሚካሄድ ይሆናል።
በእለቱም፦ ፕሮፌሰር ዝናቡ ገ/ማርያም እና ዘማሪት ምንጃ ሻመና ያገለግሉናል
# ሰዓት ፦ 8:00 - 11:00
# በእለቱ በሰአት በመገኘት የዚህ በረከት ተካፋይ እንሁን። True Love ❤️
One Family 🤗
Strong Fellowship 💪
🤍እግዚአብሔርን 🤍
💪
Join us on
https://t.me/HawassaEvaSUE
https://www.facebook.com/share/1AB6y8j4BB/?mibextid=wwXIfr