Hawassa health science college fellowship

Hawassa health science college fellowship Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Hawassa health science college fellowship, Religious Center, On, Awassa.

01/10/2025

ዓመታዊ ከመላዊ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ና ኮሌጆች ተመርቀን ለወጣን የኢቫሱ ምርቃን።

በአሁኑ ሰአት በሐዋሳ እንዲሁም በአከባቢዋ ለምንገኝ በሙሉ መልካም የምስራች !

ዓመታዊ የምሩቃን የአንድነት ጊዜያችን የመጀመሪያው ፕሮግራም

"የሥራ ስነ-ምግባር እና ክርስትና" (Work Ethics and Christianity) በሚል ርዕስ የፊታችን ቅዳሜ መስከረም -24/2018 ዓ.ም በታቦር ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን የሚካሄድ ይሆናል።

በእለቱም፦ ፕሮፌሰር ዝናቡ ገ/ማርያም እና ዘማሪት ምንጃ ሻመና ያገለግሉናል

# ሰዓት ፦ 8:00 - 11:00
# በእለቱ በሰአት በመገኘት የዚህ በረከት ተካፋይ እንሁን። True Love ❤️
One Family 🤗
Strong Fellowship 💪

🤍እግዚአብሔርን 🤍

💪


Join us on

https://t.me/HawassaEvaSUE

https://www.facebook.com/share/1AB6y8j4BB/?mibextid=wwXIfr

ክብር ለምገባው ይሁን🙏🏻🙏🏻🙏🏻አሜን
21/08/2025

ክብር ለምገባው ይሁን🙏🏻🙏🏻🙏🏻አሜን

ክብር ለጌታ ይሁን
21/08/2025

ክብር ለጌታ ይሁን

በነገር ሁሉ ኢየሱስ ይክበር ❤❤በቃል ፦ፓስቴር ምንቴ መኔሻ ጥቅስ ፦ ርዕስ ብዙ የተደረገለት ብዙ ይወደዋል 😭❤❤ሉቃስ 36_50  ከዚህ በኋላ ከፈሪሳውያን አንዱ ምግብ አብሮት እንዲበላ ኢየሱ...
21/08/2025

በነገር ሁሉ ኢየሱስ ይክበር ❤❤
በቃል ፦ፓስቴር ምንቴ
መኔሻ ጥቅስ ፦ ርዕስ ብዙ የተደረገለት ብዙ ይወደዋል 😭❤❤
ሉቃስ 36_50 ከዚህ በኋላ ከፈሪሳውያን አንዱ ምግብ አብሮት እንዲበላ ኢየሱስን ጋበዘው፤ እርሱም ወደ ፈሪሳዊው ቤት ሄዶ በማእድ ተቀመጠ።

በዚያ ከተማ የምትኖር አንዲት ኀጢአተኛ ሴት፣ ኢየሱስ በፈሪሳዊው ቤት በማእድ መቀመጡን በሰማች ጊዜ አንድ የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ሽቶ ይዛ መጣች።

ከበስተ ኋላው እግሩ አጠገብ ቆማ እያለቀሰች እግሩን በእንባዋ ታርስ፣ በራሷም ጠጕር ታብሰው ጀመር፤ እግሩንም እየሳመች ሽቱውን ቀባችው።
የጋበዘውም ፈሪሳዊ ይህን ባየ ጊዜ፣ “ይህ ሰው ነቢይ ቢሆን ኖሮ፣ የነካችው ሴት ማን እንደ ሆነች፣ ደግሞም ምን ዐይነት ሰው እንደ ሆነች ባወቀ ነበር፤ ኀጢአተኛ ናትና” ብሎ በልቡ ዐሰበ።
ኢየሱስም፣ “ስምዖን ሆይ፤ የምነግርህ ነገር አለኝ” አለው።
እርሱም፣ “መምህር ሆይ፤ ንገረኝ” አለው።
ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “ከአንድ አበዳሪ ገንዘብ የተበደሩ ሁለት ሰዎች ነበሩ፤ አንደኛው አምስት መቶ ዲናር፣ ሁለተኛው ደግሞ አምሳ ዲናር ነበረበት።

የሚከፍሉትም ቢያጡ ዕዳቸውን ለሁለቱም ተወላቸው። እንግዲህ ከሁለቱ አበዳሪውን አብልጦ የሚወድደው የትኛው ነው?”
ስምዖንም፣ “ብዙው ዕዳ የተተወለት ይመስለኛል” ሲል መለሰ።
ኢየሱስም፣ “ትክክል ፈርደሃል” አለው።
ወደ ሴቲቱም ዘወር ብሎ ስምዖንን እንዲህ አለው፤ “ይህችን ሴት ታያታለህን? እኔ ወደ ቤትህ ገባሁ፤ አንተ ለእግሬ ውሃ እንኳ አላቀረብህልኝም፤ እርሷ ግን እግሬን በእንባዋ እያራሰች በጠጕሯ አበሰች።

አንተ ከቶ አልሳምኸኝም፤ እርሷ ግን ከገባሁ ጀምራ እግሬን ከመሳም አላቋረጠችም።

አንተ ራሴን ዘይት አልቀባህም፤ እርሷ ግን እግሬን ሽቶ ቀባች።

ስለዚህ እልሃለሁ፤ እጅግ ወድዳለችና ብዙው ኀጢአቷ ተሰርዮላታል፤ በትንሹ የተሰረየለት ግን የሚወድደው በትንሹ ነው።”
ኢየሱስም ሴቲቱን፣ “ኀጢአትሽ ተሰርዮልሻል” አላት።
አብረውት በማእድ ተቀምጠው የነበሩ እንግዶችም፣ “ይህ ኀጢአትን እንኳ የሚያስተሰረይ እርሱ ማን ነው?” ብለው በልባቸው አሰቡ።
ኢየሱስም ሴቲቱን፣ “እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ሂጂ” አላት።
❤️❤️ ለተመራቂዎቹም Certificate ተበርከቶላቸዋል።

29/06/2025
29/06/2025

#ፕሮግራም አልቆም ይመለካል

Address

On
Awassa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hawassa health science college fellowship posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share