13/07/2025
Wachano Guenet Church
✔️ሰኔ 06/2017 ዓ.ም
👉 ➯ እሁድ ማለዳ የዝማሬ ፣ የፀሎት ፣ የአምልኮ እና የቃል መልዕክት በአንድነት ተካፍለናል በዕለቱ በጌታ የተወደደ የቤተክርስትያናችን አገልጋይ ወንጌላዊ ጰጥሮስ ቡሾ ጋር ጌታ ድንቅ የቃል መልዕክት እና የአምልኮ ግዜ ሰጥቶናል።
👉 በዕለቱ ላለፋት ለስድስት ወራት 39 ነብሳት ጌታን በህይወታቸዉ አምነው የደቀ-መዛሙርትና የደህንነት ትምህርት ስከታተሉ የነበሩ በዛሬ ዕለት የዉሃ ጥምቀት ስርዓት ተጠምቃለች የቤተክርስትያናች አባል ሆነዋል ።ክብር ለኢየሱስ ይሁን!
➯ ሉቃስ 19፥10
“የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው።
➯ ማቴዎስ 3፥1-2
“በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ፦ መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ።”
“ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ፦ መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር።”
➯ ማቴዎስ 4፥17
“ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ፦ መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር።”
👉 ርዕስ:-የሚስክርነት ሥራ ምንድነዉ?
1. 👉 ስለኢየሱስ ምስክርነት መናገር ነዉ
➯ 1ኛ ዮሐንስ 1፥1
ስለ ሕይወት ቃል ከመጀመሪያው የነበረውንና የሰማነውን በዓይኖቻችንም ያየነውን የተመለከትነውንም እጆቻችንም የዳሰሱትን እናወራለን፤
ሕይወትም ተገለጠ አይተንማል እንመሰክርማለን፥ ከአብ ዘንድ የነበረውንም ለእኛም የተገለጠውን የዘላለምን ሕይወት እናወራላችኋለን፤
2.👉መለኮታዊ ትዕዛዝ ነዉ
➯ ማርቆስ 16፥15-16
እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።
ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።
3. 👉የሕይወት አድን ስራ ነው
➯ ምሳሌ 24፥11
➯“ወደ ሞት የሚነዱትን ታደግ፤ ሊታረዱ የተወሰኑትን አድን።”
4. 👉 የማያቋርጥ ሥራ ነዉ
➯ 1ኛ ቆሮንቶስ 9፥16
“ወንጌልን ብሰብክ እንኳ የምመካበት የለኝም፤ ግድ ደርሶብኝ ነውና፤ ወንጌልንም ባልሰብክ ወዮልኝ።”
➯ 1ኛ ቆሮንቶስ 11፥26
“ይህን እንጀራ በበላችሁ ጊዜ ሁሉ፥ ይህንም ጽዋ በጠጣችሁ ጊዜ ሁሉ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ሞቱን ትናገራላችሁና።”
1ኛ ዮሐንስ 5፥10
በእምነት ፀንተን በሀይማኖት እንኑር ።
አሜን !
በእግዚአብሔር ልጅ የሚያምን በነፍሱ ምስክር አለው፤ በእግዚአብሔር የማያምን እግዚአብሔር ስለ ልጁ የመሰከረውን ምስክር ስላላመነ ሐሰተኛ አድርጎታል።
ልጁ ያለው ሕይወት አለው፤ የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም።
አሜን !