Bansa Daye Apostolic Church

Bansa Daye Apostolic Church “እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ይነግሣል፤ በዚያ ቀን እግዚአብሔር አንድ፥ ስሙም አንድ ይሆናል።”
— ዘካርያስ 14፥9

11/08/2026

የኮንፈረንስ ጥሪ
#ሆንሴ #ሚሊኒየም #ወጣቶች #ኮንፈረንስ።

በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ስዳማ ሰበካ ሆንሴ ሚሊኒየም የወጣቶች ኮንፈረንስ።

ኮንፈረንሱ በሀዋሳ ሆንሴ ሚሊኒየም ከ ነሐሴ 8-10/2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት የሚካሄደው ስለሆነ እርስዎም በመገኘት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ ዘንድ ተጋብዘዋል።

አድራሻ ከ:- ዋናው ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ግብ በስተጀርባ በኩል ባለው ሜዳ ይገኛል።
ኢየሱስ ብቻው ይነግሣል በኮንፈረንሱ ።
አሜን
Live ለመከታተል Telegram channel join አድርጉ🙏

Follow this page
ከታች ያለውን የ Telegram channel join አድርጉ በየቀኑ single መዝሙሮች በኮንፈረንስ የተሰበኩ ስብከቶች እና የፅሁፍ ትምህርት ይለቀቃል
join አድርጉ
👉https://t.me/ApostolicchurchofAreka
👉https://t.me/ApostolicchurchofAreka

27/05/2026

በንሳ ዳዬ ኮንፍረንስ ላይ🙏

27/05/2026

#ይነበብ
እግዚአብሔር በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አጥምቁ ነው ያለው??

ማቴ 28:19-20
“እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
ይህ ጥቅስ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አጥምቁ አይልም!
በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ #ስም አጥምቁ ይላል!!

የተጸውኦ ስም አይደለም እኮ! አብ=አባት ፤ ወልድ=ልጅ ፤ መንፈስ ቅዱስ=ቅዱስ መንፈስ ማለት እንጂ ስም አይለይም!!
የተጸውኦ ስም ያልሆነ ላይ #ስም ከተጨመረበት የግዴታ ስም ያጠይቃል።

አሁን ለምሳሌ ሮሜ 10:13
“የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።”
የጌታ ስም የምጠራ ይድናል ስል '' የጌታ ስም ፡ የጌታ ስም፡ የጌታ ስም.''....
እያለ አይደለም የምድነው!
ጌታ የተጸውኦ ስም አይደለም!!
ጌታ=ስልጣን ነው ፣ ጌታ=ገዥ ማለት ነው።

የጌታ ስም ከተባለ ግዴታ ስሙ ማነው ተብሎ ይጠየቃል። ያ #ስም ደግሞ #ኢየሱስ ነው። ስለዚህ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ስል #ስም እየጠየቀ ነው።
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ የተጸውኦ/ መጠርያ ስም አይደለም!!
ስለዚህ ስሙ ማነው?? ሐዋርያት ማን ብሎ አጠመቁ??

“ጴጥሮስም፦ ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።”
— ሐዋርያት 2፥38

“በጌታ በኢየሱስ ስም ብቻ ተጠምቀው ነበር እንጂ ከእነርሱ በአንዱ ላይ ስንኳ ገና አልወረደም ነበርና።”
— ሐዋርያት 8፥16

“በኢየሱስ ክርስቶስ ስምም ይጠመቁ ዘንድ አዘዛቸው። ከዚህ በኋላ ጥቂት ቀን እንዲቀመጥ ለመኑት።”
— ሐዋርያት 10፥48

“ይህንም በሰሙ ጊዜ በጌታ በኢየሱስ ስም ተጠመቁ፤”
— ሐዋርያት 19፥5

መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ያሉ ስዎች ሁሉ ይሄ ጥምቀተ የተከናወነበት የተጸውኦ ስም #ኢየሱስ ከምባል ውጭ ሌላ የለም!!!!

ከዚህ ሌላ እውነት የለም!!
ሐዋርያዊት እምነት ተከታዮች ሁላችሁም Like comment በማድረግ ለሁሉም እንድደርስ share በማድረግ ተባበሩ ኢየሱስ ይባርካችሁ🙏
ይሄን page follow አድርጉ🙏


ከታች ያለውን የ Telegram channel join አድርጉ በየቀኑ single መዝሙሮች በኮንፈረንስ የተሰበኩ ስብከቶች እና የፅሁፍ ትምህርት ይለቀቃል
join አድርጉ
👉https://t.me/ApostolicchurchofAreka
👉https://t.me/ApostolicchurchofAreka

 #ሀሌሉያ # 103 ነፍሳት በኢየሱስ ስም ተተጠምቋል ። አሜንበኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሲዳማ ቅ/ሰበካ  #በበንሳ ዳዬ ስታዲየም 3ኛ ዙር አመታዊ ኮንፈራንስ በድል እና በ...
25/05/2026

#ሀሌሉያ # 103 ነፍሳት በኢየሱስ ስም ተተጠምቋል ። አሜን

በኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሲዳማ ቅ/ሰበካ #በበንሳ ዳዬ ስታዲየም 3ኛ ዙር አመታዊ ኮንፈራንስ በድል እና በተአምራት ተጠናቀቀ::
1. 103 ነፍሳት በኢየሱስ ስም ተጠመቁ
2. 276 በላይ ነፍሳት በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቷል
3. 11 ከአጋንንት እስራት ነጻ ወጡ
4. 1. ከተወለደ ጀምሮ ድዳ የሆነ ወንድም አፍ ተከፈተ
ክብር ለአንድ አምላካችን ይሁንሀሌሉያነፍሳት❤❤❤

 በ3ኛ ዙር ለሚካሄደው የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሲዳማ ሰበካ   እስታዲየም በደማቅ ይካሄዳል ፣በመሆኑም እርሶ የበረከቱ ተከፋይ ይሆኑ ዘንድበአክብሮት ተጋብዘዋል።ቀን: #...
19/05/2026



በ3ኛ ዙር ለሚካሄደው የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሲዳማ ሰበካ እስታዲየም በደማቅ ይካሄዳል ፣በመሆኑም እርሶ የበረከቱ ተከፋይ ይሆኑ ዘንድ
በአክብሮት ተጋብዘዋል።
ቀን: #ግንቦት 14_16/2018 ዓ.ም
ኑ የእግዚአብሔርን ቃል አብረን እንማር ፣ታላቁ አምላካችንን አብረን እናምልክ🙏
“ናትናኤልም፦ ከናዝሬት መልካም ነገር ሊወጣ ይችላልን? አለው። ፊልጶስ፦ መጥተህ እይ አለው።”
— ዮሐንስ 1፥47

🥰🤲
09/03/2026

🥰🤲

10/02/2026
03/02/2026

Address

Bensa Daye
Awassa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Bansa Daye Apostolic Church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Bansa Daye Apostolic Church:

Shortcuts

Share