19/01/2026
#ጥር እሁድ #10/2018 ዓ.ም
#ደንቢ ኢትዮጵያ
ለ4ት ተከታታይ ቀናት አድስ ህንጻ ለማስጀመሪያና የመሠረት ድንጋይ ለመጣል ስካሄድ የነበረዉ መንፈሳዊ ኮንፎረንስ ተጠናቀቀ።በእነዚህ ቀናት በቃል ያገለገሉት ከ ዝዋይ ሕ/ብ/ቤ/ክ መጋቢ #ዘርፉ ወልደዮሐንስ ስሆኑ በዝማሬ ደግሞ በብዙ ዝማሬዎቹ የምናውቀው ወንድማችን ዘማር #ክፍሌ ሹዴ ያገለገሉ ሲሆን የቀድሞ የአለታ በንሳና አከባቢዉ ከልል ፐረስደንት #መጋቢ ጳውሎስ ሆሼ÷የቀድሞ የቤተክርስቲያንቱ መጋቢ #ኃይሉ መጦ÷የቤተክርስቲያንቱ መስራች ወንድም #ተስፋዬ ጉጆ እና ከተለያዬ ቦታ የመጡ እንግዶች በተገኙበት በአለታ በንሳና አከባቢው ክልል ፐረስደንት #በመጋቢ በቀለ ሀደሶ የመሠረት ድንጋይ በይፋ ተቀምጧል።