22/10/2025
“የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን” ኑፋቄ እና የተክሌ ዘሐገረ ጮማ እምኒ ገድል”
ይሄ ያለ እውቀት በተክሌ ድፍረት ብቻ የተጀመረው አጋንንታዊ ህርትን የሚያፈርስ ታሪካዊ ማንነታቸውን የእምነቱ ሰዎች የተዋሹትን ውሸቶች በአጠቃላይ የኦንሊ ጂሰሶችን፡ነገረ መለኮታዊ አተያይ ለመረዳት የሚፈልግ ሰው ሁሉ እንዲያነበው የምናበረታታው ድንቅ መጽሐፍ ሐገር ውስጥ እየታተመ ነው።