30/07/2026
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት በ1447 አ.ሂ/2018 ዓ.ል. ከኢትዮጵያ እስልምና ጠቅላይ ምክር ቤት ሁለት ከፍተኛ የእውቅናና የሽልማት ሽልማቶችን አግኝቷል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━
ሐምሌ 23 /2018 ዓ.ል | ሰፈር 16/1448 ዓ.ሂ| አሶሳ
بِسْمِ ٱللَّٰهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━
ይህ ዕውቅና ምክር ቤቱ በሃይማኖታዊ አገልግሎት፣ በተቋማዊ ግንባታ፣ በአስተዳደራዊ ብቃት እና ለማኅበረሰቡ በሰጠው ውጤታማ አገልግሎት የተገኘ ከፍተኛ እውቅና መሆኑን ያሳያል።
ምክር ቤቱ ወደፊትም በተመሳሳይ ቁርጠኝነትና ትጋት ለእስልምና አገልግሎት እና ለሕዝብ ጥቅም መስራቱን ይቀጥላል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━
መረጃው፦ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የሕዝብ ግንኙነት ክፍል።