22/03/2026
በዋራ ጉባዔ መሪያችን ቢሾፕ ደጉ እስካበሰሩን ሰዓት ድረስ 12,296 ሰዎች ድነው የነበሩ ቢሆንም ከሪፖርቱ በኋላ በተጨመሩ አዳዲስ ሰዎች ምክንያት እስከ ጉባዔ መዝጊያ ድረስ አጠቃላይ የዳኑት ሰዎች ቁጥር #12,409 ሰዎች በመድረስ ጉባዔው ተጠናቅቋል።
“ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥”
— ማርቆስ 12፥29
Areka
Be the first to know and let us send you an email when Grace Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.