Arbegona Hiwot Birhan church

Arbegona Hiwot Birhan church እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን
1ኛ ቆሮ1 : 23

ቀን_04_08_2018_ዓ.ምየትንሳኤ_በዓል_ፕሮግራም
14/04/2026

ቀን_04_08_2018_ዓ.ም
የትንሳኤ_በዓል_ፕሮግራም

  01/08/2018 ዓ.ም የደህንነት ትምህርት ስከታተተሉ የቆዩትን 26 ነብሳት የውሃ ጥምቀት ፈፅመዋል።ማቴዎስ ወንጌል 28:19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ...
11/04/2026

01/08/2018 ዓ.ም የደህንነት ትምህርት ስከታተተሉ የቆዩትን 26 ነብሳት የውሃ ጥምቀት ፈፅመዋል።
ማቴዎስ ወንጌል 28:19-20
እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።

የምስራች ለአርቤጎና እና ለአካባቢው ነዋሪዎች በሙሉ! 📢እንኳን ለዓመታዊው ለአርቤጎና ክልል የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ኮንፍራንስ በሰላም አደረሳችሁ!"እግዚአብሔር ለዘላለምና እስከ ዘላለ...
28/01/2026

የምስራች ለአርቤጎና እና ለአካባቢው ነዋሪዎች በሙሉ! 📢
እንኳን ለዓመታዊው ለአርቤጎና ክልል የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ኮንፍራንስ በሰላም አደረሳችሁ!

"እግዚአብሔር ለዘላለምና እስከ ዘላለም ይነግሣል።" (ዘጸአት 15:18)

የአርቤጎና ክልል የህይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ልዩ የሆነ መንፈሳዊ የቃልና የአምልኮ ኮንፈረንስ አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል።
የጌታ ክብር የሚገለጥበት፣ የታሰሩ የሚፈቱበት ድንቅ ጊዜ ይሆንልናል።

📍 ቦታ፦ በአርቤጎና ያዬ ሁለገብ ስታዲየም
📅 ቀን፦ ከየካቲት 12 እስከ 16 /2018 ዓ.ም

በዚህ ታላቅ ጉባኤ ላይ፦

የጌታ አገልጋዮች (ሰባኪያን) 📖

ዘማሪዎች 🎶 በአንድነት በመሆን በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ያገለግሉናል።

ኑ! አብረን እንባረክ። የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ስትገለጥ እንመልከት።
ንጉሡ ለዘላለም ይነግሣል!

በፀሎት እንዘጋጅ

#አርቤጎና #የህይወትብርሃን #መንፈሳዊጉባኤ

09/01/2026
 #ታህሳስ 29/04/2018 ዓ.ም_አርቤጎና_ያዬ_የህይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያንሉቃስ 29 እነሆም፥ የጌታ መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ፥ ታላቅ ፍርሃትም ፈሩ።10...
08/01/2026

#ታህሳስ 29/04/2018 ዓ.ም_አርቤጎና_ያዬ_የህይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
ሉቃስ 2
9 እነሆም፥ የጌታ መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ፥ ታላቅ ፍርሃትም ፈሩ።
10 መልአኩም እንዲህ አላቸው፡— እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤
11 ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።

 ! !!  !!የኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን ለሕንፃ  ግንባታ የሚሆን ገንዘብ ከሲዳማ ባንክ በብድር 100 000.000 አንድ መቶ ሚሊዮን ብር ተበድራለች ይህን እንጅ ገንዘብን ...
28/09/2025

!
!!
!!
የኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን ለሕንፃ ግንባታ የሚሆን ገንዘብ ከሲዳማ ባንክ በብድር 100 000.000 አንድ መቶ ሚሊዮን ብር ተበድራለች ይህን እንጅ ገንዘብን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለመመለስ 100 ብር የሚሰጡ 1,000.000 አንድ ሚለዮን ሰዎች ያስፈልጉናል።
ትላንት በጀመርነው ቻሌንጅ ይህን መልዕክት የሰሙ 5000 ሰዎች በአንድ ቀን ተቀላቅለዋል ስለሆነም ነገ እርስዎም ተረኛ ስለሆኑ ይህን ቻሌንጅ በመቀላቀል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ #1000001441233 በሆነ የሕንፃ ግንባታ ሒሳብ ቁጥር 100 ብር በማስገባት የቤተ ክርስቲያኒቷን ብድር ለመክፈል እጃችሁን ትዘረጉ ዘንድ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን ።
#ማሳሰቢያ !!
ከ100 ብር በላይ መስጠት ይቻላል !!
ከአንድ ሚሊየን ሰዎች ውስጥ ለመካተትና አንዱ ለመሆን መፍጠን ይጠበቅብዎታ!!
እግዚአብሔር ይባርካችሁ ።

Maganu ninke ledo ikka hoogoommero kawooyte mooginkera hayiisso fulteewoonkehaMaganu ninke ledo ikka hoogoommerokawooyte...
16/05/2025

Maganu ninke ledo ikka hoogoommero
kawooyte mooginkera hayiisso fulteewoonkeha
Maganu ninke ledo ikka hoogoommero
kawooyte diininke waalloo'lay noonkeha
Qotisira duqqeenna badhesira bayiireenna
Teewoora iillinummo su'misi ayiirrona.

©ZETSEAT

ዘመን ዘመናትን በአንተ አልፌያለሁበምህረትህ ብዛት እስከአሁን ኖሬያለሁለነገዉ ብሆን አንተው ነህ ተስፋዬ ስምህ ከፊ ይበል ቸሩ እረኛዬ } ፪x አማኑኤል መዘምራን
09/05/2025

ዘመን ዘመናትን በአንተ አልፌያለሁ
በምህረትህ ብዛት እስከአሁን ኖሬያለሁ
ለነገዉ ብሆን አንተው ነህ ተስፋዬ
ስምህ ከፊ ይበል ቸሩ እረኛዬ } ፪x

አማኑኤል መዘምራን

በአርቤጎና ወረዳ ያዬ አብያተ ክርስቲያናት ህብረት የምስጋናና የልመና ፕሮግራም። የካቲት 30/06/2017 ዓ.ምመዝሙር 28:6-7የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና እግዚአብሔር ይመስገን። እግዚአብሔር...
10/03/2025

በአርቤጎና ወረዳ ያዬ አብያተ ክርስቲያናት ህብረት የምስጋናና የልመና ፕሮግራም። የካቲት 30/06/2017 ዓ.ም
መዝሙር 28:6-7
የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና እግዚአብሔር ይመስገን። እግዚአብሔር ኃይሌና ጋሻዬ ነው፤ ልቤ በእርሱ ታመነ እኔም ተረዳሁ፤ ሥጋዬም ደስ ይለዋል፥ ፈቅጄም አመሰግነዋለሁ።

Address

Arbe Gona

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Arbegona Hiwot Birhan church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share